Loading Events
  • This event has passed.

የመጽሐፍ ወዳጆች ሆይ ቆይታችን ከጥበብ ጋር ነው!

የዛጎል የመጻሕፍት ባንክ ባዘጋጀው “ነገረ መጻሕፍት” መድረክ ላይ፣ ሃያ ሦስት የተሰኘውን መጽሐፍ ከባለሙያዎች ጋር በስፋት እንቃኛለን።

ልዩ እንግዳችን፦ ዳንኤል አብርሃ
📖 የውይይቱ መነሻ መጽሐፍ፦ ሃያ ሦስት
🎤 አዘጋጅና አቅራቢ፦ እንዳለጌታ ከበደ

የቃላት ኃይልና የታሪክ ጥበብ የሚተነተንበትን ይህን ዕድል እንዳያመልጥዎ።

🗓 ቀን፦ ቅዳሜ የካቲት 7 ቀን 2018 ዓ.ም
🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ
📍 ቦታ፦ FSS አዳራሽ (ቀበና፣ ካቶሊክ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ)

መግቢያው በነጻ ነው!

በአካል ተገኝታችሁ የውይይቱ አካል እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል።

Location

Location
FSS
Address
https://maps.app.goo.gl/2n1myQXCCaTteCw69?g_st=ic
Addis Ababa, Ethiopia

Our Speakers

Zagol Book Bank
Author Endalegeta Kebede

Leave a Reply

AddisBooks Ads