Description
by Deacon Henok Haile
ይህ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ ለዚህ ዘመን ትውልድ ብዙ ስንቅ የያዘ ነው፡፡ ስንቁም በመንፈሳዊነት የሚሰግድ የገንዘብ ሚኒስትር የሆነ ባለ ሥልጣን ፣ ሀገር አቋራጭ ተሳላሚ ባለጸጋ ፣ ከስግደት መልስ የሚያነብ ትጉሕ አንባቢ ፣ ጎበዝ ጠያቂና ተማሪ ፣ እነሆ ውኃ ብሎ ከችግር በፊት መፍትሔ አቅራቢ ፣ የሚከለክለኝ ምንድን ነው ብሎ ችግሩን ከሥር ፈላጊ ፣ እምነቱን ለመግለጽ የማያፍር መስካሪ ፣ ወዲያው ወስኖ ለጥምቀት የሚበቃ አማኝ የሆነ ሰው ለዚህ ትውልድ ትልቅ ሐዋርያ ነው፡፡
በመጽሐፉ ውስጥ የሚከተሉት ርዕሰ ጉዳዮች ተተንትነዋል፥
ጃንደረባ – ኅጽው
ጃንደረባ – ባለ ሥልጣን
ጃንደረባ በወንጌል
ራሳቸውን የሰለቡ ጃንደረቦች
ኢትዮጵያው ጃንደረባስ?
ክርስትና ወደ ኢትዮጵያ መቼ ገባ?
የጃንደረባው ዜግነት
በሰረገላ ተቀምጦ
አምስተኛው ወንጌል
የጌታ መልአክ አዘዘው
ወደ ሰረገላው ሮጠ
ሲያነብ ሰማው
የምታነበውን ታስተውለዋለህን?
የማይናገረው በግ
ነቢዩ ይኼን ስለማን ተናግሮታል?
እንዳልጠመቅ የሚከለክለኝ ምንድር ነው?
ጸሎተ ሃይማኖት ዘባኮስ
ፊልጶስ ዲያቆን ከሆነ እንዴት ማጥመቅ ይችላል?
ጃንደረባውና ምሥጢረ ሜሮን
ጃንደረባው ሆይ ወዴት ነህ?
Reviews (0)
You must be logged in to post a review.
AddisBooks Ads



Reviews
There are no reviews yet.