Loading Events
  • This event has passed.

ነገረ መጻሕፍት ከታገል ሠይፉ ጋር

ጥር 23/ 2018 ዓ.ም (ቅዳሜ ከ8:00 ጀምሮ)ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል!

ተጋባዥ እንግዳ:- ታገል ሠይፉ

የተመረጠው መጽሐፍ:-
የእኔ ደማቅ ሠዎች

አዘጋጅና አቅራቢ:- እንዳለጌታ ከበደ

አሰናጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ

የዝግጅት ቦታ:- FSS. አዳራሽ

በዝግጅቶቻችን ላይ በአካል በመገኘት መሳተፍ ለምትፈልጉ አድራሻችን:- ቀበና፣ የካቶሊክ ኪዳነምሕረት ትምህርት ቤት አቅራቢያ፣ ወደ ሳንፎርድ ትምህርት ቤት በሚወስደው መንገድ፣ ባማ አዲስ ሕንፃ አጠገብ፣ FSS አዳራሽ ሲሆን፣ የመገናኛ ቦታው Google Map link:-
https://maps.app.goo.gl/2n1myQXCCaTteCw69?g_st=ic

ለበለጠ መረጃ:- 0976066720
0900651010

Our Speakers

Zagol Book Bank
Author Endalegeta Kebede
Tagel Seifu

Leave a Reply