የመጽሐፍ ወዳጆች ሆይ ቆይታችን ከጥበብ ጋር ነው!
በዛጎል የመጻህፍት ባንክ አዘጋጅነት በሚቀርበው “ነገረ መጻህፍት” የውይይት መድረክ ላይ “መመለስ” ተመርጣ እንድንወያይበት ተጋብዣለሁ። ከደራሲና ጋዜጠኛ እንዳለጌታ ከበደ ጋ የምናደርገው ቆይታ ላይ ለመሳተፍ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።
ቀን፦ የካቲት 14/ 2018 ዓ.ም (ቅዳሜ)
ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ
ቦታ፦ FSS አዳራሽ (ቀበና፣ ካቶሊክ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ፣ ወደ ሳንፎርድ ትምህርት ቤት በሚወስደው መንገድ፣ ባማ አዲስ ሕንፃ አጠገብ)
የመገኛ ቦታ (Google Map)፦ https://maps.app.goo.gl/2n1myQXCCaTteCw69?g_st=ic 
***
መጽሃፉን ለማግኘት
ከስር በተጠቀሱት አካውንቶች የመጽሃፉን ክፍያ (790 ብር) ይፈጽሙ። ክፍያ የፈጸሙበትን ደረሰኝ ከስልክ ቁጥርዎ ጋር በ0999263320 በቴሌግራም ወይም ዋትስአፕ ላይ ይላኩልን። በስምዎ የተፈረመ መጽሃፍ ባሉበት እናደርሳለን።
ንግድ ባንክ – 1000290785287
አቢሲንያ – 209025396
ቴሌ ብር – 0999263320
ከሀገር ውጪ ለሚገኙ አንባቢያን በዚህ የአማዞን ሊንክ ይገኛል
መግቢያው በነጻ ነው!
በአካል ተገኝታችሁ የውይይቱ አካል እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል።