የመጽሐፍ ወዳጆች ሆይ ቆይታችን ከጥበብ ጋር ነው!
የዛጎል የመጻሕፍት ባንክ ባዘጋጀው “ነገረ መጻሕፍት” መድረክ ላይ፣ ዮዲታ የተሰኘውን መጽሐፍ ከባለሙያዎች ጋር በስፋት እንቃኛለን።
✨ ልዩ እንግዳችን፦ ሮማን ተወልደ
📖 የውይይቱ መነሻ መጽሐፍ፦ ዮዲታ
🎤 አዘጋጅና አቅራቢ፦ እንዳለጌታ ከበደ
የቃላት ኃይልና የታሪክ ጥበብ የሚተነተንበትን ይህን ዕድል እንዳያመልጥዎ።
🗓 ቀን፦ ቅዳሜ የካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም
🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ
📍 ቦታ፦ FSS አዳራሽ (ቀበና፣ ካቶሊክ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ)
መግቢያው በነጻ ነው!
በአካል ተገኝታችሁ የውይይቱ አካል እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል።