Loading Events
የዋልያ የሐሳብና መጽሐፍ መድረክ
ለጥበብ እና የውይይት አፍቃሪዎች
“ሴቶች እና ኃላፊነት” በሚል መሪ ቃል፤ ሴቶች በሀገር ግንባታ፣ በውሳኔ ሰጭነት እና በመሪነት ያላቸውን ሚና የምንዳስስበት ልዩ የውይይት ፕሮግራም አዘጋጅተናል። በእለቱም በተለያየ የሥልጣን እርከን ያለፉና በማገልገል ላይ ያሉ ብርቱ እንስት ባለሙያዎችን ጋብዘናል።
የዕለቱ ተጋባዦች፦
 አምባሳደር ታደለች ኃይለሚካኤል – ከሕይወት ተሞክሯቸው የሚያካፍሉን።
 ሲሀም ካሚል (የከተማና የኪነ-ሕንጻ ቅርሶች ተመራማሪ) – ከከተሜነት እና የሴቶች ሥልጣን አንጻር።
 መስከረም አዳነ – ከፍልስፍና እና ሥርዓተ ጾታ ሙያ አንጻር።
 ቦታ፦ 4 ኪሎ፣ ኢክላስ ሕንጻ፣ ዋልያ መጻሕፍት አዳራሽ
ቀን፦ መጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም
 ሰዓት፦ ከሰዓት 8:00 ጀምሮ
የእርስዎ መገኘት ለውይይታችን ተጨማሪ ድምቀት ነው!

Location

Location
Walia bookstore ዋልያ መጻሕፍት
Address
Arat Kilo
Addis Ababa, Ethiopia

Leave a Reply

AddisBooks Ads