BEGIN:VCALENDAR
VERSION:2.0
PRODID:-//Addis Books - ECPv6.15.20//NONSGML v1.0//EN
CALSCALE:GREGORIAN
METHOD:PUBLISH
X-WR-CALNAME:Addis Books
X-ORIGINAL-URL:https://addisbooks.com
X-WR-CALDESC:Events for Addis Books
REFRESH-INTERVAL;VALUE=DURATION:PT1H
X-Robots-Tag:noindex
X-PUBLISHED-TTL:PT1H
BEGIN:VTIMEZONE
TZID:UTC
BEGIN:STANDARD
TZOFFSETFROM:+0000
TZOFFSETTO:+0000
TZNAME:UTC
DTSTART:20250101T000000
END:STANDARD
END:VTIMEZONE
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260214T140000
DTEND;TZID=UTC:20260214T160000
DTSTAMP:20260417T220509
CREATED:20260210T055752Z
LAST-MODIFIED:20260210T073412Z
UID:5028-1771077600-1771084800@addisbooks.com
SUMMARY:Book Signing with Zeritu Kebede ( Kelijinet eske lijunet)
DESCRIPTION:  \n📢 የጥበብ አፍቃሪዎች የምስራች! \nተወዳጇ ድምፃዊትና ተዋናይት ዘሪቱ ከበደ በዜማዎቿና በፊልሞቿ ስታስደምመን ቆይታ፣ አሁን ደግሞ በብዕሯ የከተበችውን ድንቅ ሥራ ይዛልን ቀርባለች! \nየዘሪቱ የመጀመሪያ መጽሐፍ የሆነው ከልጅነት እስከ ልጁነት በጉጉት ለሚጠባበቁ አንባቢዎችና አድናቂዎቿ ለንባብ በቅቷል። ይህንን ልዩ አጋጣሚ ምክንያት በማድረግ፣ ደራሲዋን በቅርብ የሚያገኙበትና መጽሐፉን የሚያስፈርሙበት ልዩ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ተዘጋጅቷል። \n📅 ቀን፦ ቅዳሜ የካቲት 7 ቀን 2018 ዓ.ም.\n🕗 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 እስከ 10:00 (በኢትዮጵያ አቆጣጠር)\n📍 ቦታ፦ በአዲሱ የጃፈር መጽሐፍ መደብር \nበዕለቱ ተገኝታችሁ፦\n• መጽሐፉን በደራሲዋ ዘሪቱ ከበደ ፊርማ ለማስጌጥ፤\n• ከደራሲዋ ጋር የቆይታ ጊዜ ለማሳለፍ፤\n• የሥነ-ጽሑፍ ጉዞዋን በጋራ ለመጀመር ተጋብዘዋል። \nበጥበብ ዓለም ውስጥ አዲስ ምዕራፍ የከፈተችውን ዘሪቱን ለማበረታታትና የሥራዋ ተቋዳሽ ለመሆን ሁላችሁም ተጋብዛችኋል። \nእንዳያመልጥዎ!
URL:https://addisbooks.com/event/book-signing-with-zeritu-kebede-kelijinet-eske-lijunet/
LOCATION:Jaffar Books\, https://maps.app.goo.gl/KW36ctGcWbGkpvzH8\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/1770700568342.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260214T140000
DTEND;TZID=UTC:20260214T170000
DTSTAMP:20260417T220509
CREATED:20260213T174034Z
LAST-MODIFIED:20260213T174727Z
UID:5347-1771077600-1771088400@addisbooks.com
SUMMARY:ነገረ መጻሕፍት - ሃያ ሦስት በእንዳለጌታ ከበደ
DESCRIPTION:የመጽሐፍ ወዳጆች ሆይ ቆይታችን ከጥበብ ጋር ነው! \nየዛጎል የመጻሕፍት ባንክ ባዘጋጀው “ነገረ መጻሕፍት” መድረክ ላይ፣ ሃያ ሦስት የተሰኘውን መጽሐፍ ከባለሙያዎች ጋር በስፋት እንቃኛለን። \n✨ ልዩ እንግዳችን፦ ዳንኤል አብርሃ\n📖 የውይይቱ መነሻ መጽሐፍ፦ ሃያ ሦስት\n🎤 አዘጋጅና አቅራቢ፦ እንዳለጌታ ከበደ \nየቃላት ኃይልና የታሪክ ጥበብ የሚተነተንበትን ይህን ዕድል እንዳያመልጥዎ። \n🗓 ቀን፦ ቅዳሜ የካቲት 7 ቀን 2018 ዓ.ም\n🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ\n📍 ቦታ፦ FSS አዳራሽ (ቀበና፣ ካቶሊክ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ) \nመግቢያው በነጻ ነው! \nበአካል ተገኝታችሁ የውይይቱ አካል እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል።
URL:https://addisbooks.com/event/negere-metsaheft-haya-sost-by-endalegeta-kebede/
LOCATION:FSS\, https://maps.app.goo.gl/2n1myQXCCaTteCw69?g_st=ic\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/1771004570804.jpg
END:VEVENT
END:VCALENDAR