BEGIN:VCALENDAR
VERSION:2.0
PRODID:-//Addis Books - ECPv6.15.20//NONSGML v1.0//EN
CALSCALE:GREGORIAN
METHOD:PUBLISH
X-WR-CALNAME:Addis Books
X-ORIGINAL-URL:https://addisbooks.com
X-WR-CALDESC:Events for Addis Books
REFRESH-INTERVAL;VALUE=DURATION:PT1H
X-Robots-Tag:noindex
X-PUBLISHED-TTL:PT1H
BEGIN:VTIMEZONE
TZID:UTC
BEGIN:STANDARD
TZOFFSETFROM:+0000
TZOFFSETTO:+0000
TZNAME:UTC
DTSTART:20250101T000000
END:STANDARD
END:VTIMEZONE
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260228T120000
DTEND;TZID=UTC:20260228T170000
DTSTAMP:20260417T203903
CREATED:20260212T040633Z
LAST-MODIFIED:20260218T231412Z
UID:1527-1772280000-1772298000@addisbooks.com
SUMMARY:Ethiopian Book fair in Atlanta 2026
DESCRIPTION:Event Overview\nበአይነቱ መጀመሪያው የሆነው “ትእይንተ መፅሃፍት” በአትላንታ. Save the day February 28\, 2026 12 noon to 5pm \nከአስር በላይ ደራሲዎች በሚሳተፉበት የመጽሐፍት ትእይንት (Ethiopian book fair)\nደራሲ እመቤት መንግስቴ \n\nዶር ተስፋዬ መኮንን\n\n\nተደናቂውን ጣምራ ቁስል እና ሌሎች ሁለት መጽሐፎቹን ይዞ የሚገኘው የአትላንታው ደራሲ ዶር ተስፋዬ መኮንን በተለያዩ የጥበብ መስኮች ላይ ካገኘው እውቀት ያካፍለናል::\n\n\n\n\nደራሲ ታደሰ አስራት ከአትላንታ\n\n\nህይወት በሶስት አህጉራት እና የአማርኛ ቋንቋ መማርያ የተሰኙ መጽሐፍቶችን ይዞ ይቀርባል:: ደራሲው በተለያዩ የጥበብ መስኮች ላይ ካገኘው እውቀት ያካፍለናል::\n\n\n\n\nቤትል ሲቲቨንስ\n\n\nNot A Cinderella Story የተሰኘው መጽሐፍን ይዛ ትገኛለች:: የህይወትን ሌላኛውን መልክ የሚያሳየውንና ሁላችንም ልንዘጋጅበት የሚገባንን ታራኳን ከየራሲዋ አንደበት መጥታችሁ አድምጡ::
URL:https://addisbooks.com/event/ethiopian-book-fair-in-atlanta-2026/
LOCATION:Tucker recreation center\, 4898 Lavista rd\, Tucker\, GA\, 30084\, United States
CATEGORIES:Book Discussion,Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/webp:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/Ethiopian-book-fair-in-atlanta-2026.webp
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260228T140000
DTEND;TZID=UTC:20260228T160000
DTSTAMP:20260417T203903
CREATED:20260224T151212Z
LAST-MODIFIED:20260224T153132Z
UID:5846-1772287200-1772294400@addisbooks.com
SUMMARY:Book Signing with Solomon Sahele Tizazu ( Be Misrak Bekul)
DESCRIPTION:  \n📢 የጥበብ አፍቃሪዎች የምስራች! \n\nየደራሲ ሰለሞን ሳህለ  አዲስ መጽሐፍ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት በ አዲሱ ጃፈር መጻሕፍት!\nየ”የልብ ማኅተም” ደራሲ ሰለሞን ሳህለ በአዲስ ስራ ተመልሷል። በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው “በምሥራቅ በኩል” የተሰኘው አዲስ መጽሐፍ  የፊርማ ፕሮግራም በጃፈር መጻሕፍት  በድምቀት ይካሄዳል።\n\n\n\nከደራሲው ጋር ለየት ያለ ቆይታ ለማድረግ፣ መጽሐፉን በደራሲው ፊርማ ለማግኘት እና ስለ መጽሐፉ ጠለቅ ያለ ውይይት ለመታደም ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።\n\n\n\n📅 ቀን፦ ቅዳሜ የካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም (February 28\, 2026)📍 ቦታ፦ ጃፈር መጻሕፍት – ለገሃር፣ ተወልደ ሕንፃ (Tewelde Building)🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 (2:00 PM) ጀምሮ\n\nየሥነ-ጽሑፍ ጥማትዎን የሚያረካ፣ ከወዳጅ ዘመድ ጋር የሚታደሙበት ድንቅ የጥበብ ቀን!\n\nእንዳያመልጥዎ!
URL:https://addisbooks.com/event/book-signing-with-solomon-sahele-tizazu-be-misrak-bekul/
LOCATION:Jaffar Books\, https://maps.app.goo.gl/KW36ctGcWbGkpvzH8\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/solomon-sahle-book-signing.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260228T140000
DTEND;TZID=UTC:20260228T170000
DTSTAMP:20260417T203903
CREATED:20260227T123014Z
LAST-MODIFIED:20260227T132219Z
UID:5977-1772287200-1772298000@addisbooks.com
SUMMARY:ነገረ መጻሕፍት - ዮዲታ በሮማን ተወልደ
DESCRIPTION:የመጽሐፍ ወዳጆች ሆይ ቆይታችን ከጥበብ ጋር ነው! \nየዛጎል የመጻሕፍት ባንክ ባዘጋጀው “ነገረ መጻሕፍት” መድረክ ላይ፣ ዮዲታ የተሰኘውን መጽሐፍ ከባለሙያዎች ጋር በስፋት እንቃኛለን። \n✨ ልዩ እንግዳችን፦ ሮማን ተወልደ\n📖 የውይይቱ መነሻ መጽሐፍ፦ ዮዲታ\n🎤 አዘጋጅና አቅራቢ፦ እንዳለጌታ ከበደ \nየቃላት ኃይልና የታሪክ ጥበብ የሚተነተንበትን ይህን ዕድል እንዳያመልጥዎ። \n🗓 ቀን፦ ቅዳሜ የካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም\n🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ\n📍 ቦታ፦ FSS አዳራሽ (ቀበና፣ ካቶሊክ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ) \nመግቢያው በነጻ ነው! \nበአካል ተገኝታችሁ የውይይቱ አካል እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል። \n 
URL:https://addisbooks.com/event/negere-metshaft-yodita-by-roman-tewelde/
LOCATION:FSS\, https://maps.app.goo.gl/2n1myQXCCaTteCw69?g_st=ic\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/negere-metsaf.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260228T143000
DTEND;TZID=UTC:20260228T180000
DTSTAMP:20260417T203903
CREATED:20260225T135316Z
LAST-MODIFIED:20260226T013204Z
UID:5912-1772289000-1772301600@addisbooks.com
SUMMARY:ሀገር እና ዓድዋ በዋልያ መጻሕፍት መድረክ
DESCRIPTION:“ሀገር እና ዓድዋ”\nዋልያ የሐሳብ እና መጻሕፍት መድረክ \nስለ ሀገራችን ማወቅ ያሉብንን እውነታዎች ምንድናቸው? እነሱንስ የምንገልጽባቸውን ወሳኝ ቃላት ምን ያህል እንግባባ’ባቸዋለን? ስሞችን በትክክል ካላወቅን ወይም የጋራ ስም ካልፈጠርን ለጋራ ሀገር በጋራ መሰለፋችንን እርግጠኛ መሆን ይቻላል ወይ? \nሀገር፣ ድንበር ፣ መንግሥት፣ ሕዝብ፣ ሉዓላዊነት ፣ ዜጋ፣ ጦርነት ፣ ወዘተ የሚሉ ስሞች ላይ የፖለቲካ፣ የታሪክ እና የሕግ ትንታኔ እንዲያቀርቡ ምሁራንን ጋብዘናል። ኑና ሀሳብ ተካፈሉ፣ አካፍሉ። \nአወያይ:-\nፍሬው ማዕሩፍ\n/ከ ሕግ ፍልስፍና/ \nአቅራቢዎች:-\nፕሮፌሰር አህመድ ዘከሪያ\n/ከታሪክ አንፃር/ \nፕሮፌሰር ብሩክ ኃይሉ\n/ከፖለቲካ አንፃር/ \nየሕግ ባለሙያ አንዱዓለም በዕውቀቱ\n/ከሕግ አንፃር/ \nቀን: ቅዳሜ የካቲት 21 –  ከቀኑ 8:30 ጀምሮ \nቦታ :  አራት ኪሎ ዋልያ አዳራሽ – ኢክላስ ሕንጻ 4ኛ ፎቅ \nቅዳሜ ከሰዓትዎን የዓድዋ ድል በዓል ምክንያት በማድረግ ባዘጋጀነው ልዩ ፕሮግራም ያሳልፉ!
URL:https://addisbooks.com/event/hager-ena-adwa-book-discussion/
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/Hager-Adwa.jpg
END:VEVENT
END:VCALENDAR