BEGIN:VCALENDAR
VERSION:2.0
PRODID:-//Addis Books - ECPv6.16.1//NONSGML v1.0//EN
CALSCALE:GREGORIAN
METHOD:PUBLISH
X-ORIGINAL-URL:https://addisbooks.com
X-WR-CALDESC:Events for Addis Books
REFRESH-INTERVAL;VALUE=DURATION:PT1H
X-Robots-Tag:noindex
X-PUBLISHED-TTL:PT1H
BEGIN:VTIMEZONE
TZID:UTC
BEGIN:STANDARD
TZOFFSETFROM:+0000
TZOFFSETTO:+0000
TZNAME:UTC
DTSTART:20250101T000000
END:STANDARD
END:VTIMEZONE
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260404T140000
DTEND;TZID=UTC:20260404T170000
DTSTAMP:20260513T221815
CREATED:20260326T182627Z
LAST-MODIFIED:20260403T173427Z
UID:6345-1775311200-1775322000@addisbooks.com
SUMMARY:Walia Book Discussion - Women and Responsiblities
DESCRIPTION:የዋልያ የሐሳብና መጽሐፍ መድረክ\n\n\nለጥበብ እና የውይይት አፍቃሪዎች\n\n“ሴቶች እና ኃላፊነት” በሚል መሪ ቃል፤ ሴቶች በሀገር ግንባታ፣ በውሳኔ ሰጭነት እና በመሪነት ያላቸውን ሚና የምንዳስስበት ልዩ የውይይት ፕሮግራም አዘጋጅተናል። በእለቱም በተለያየ የሥልጣን እርከን ያለፉና በማገልገል ላይ ያሉ ብርቱ እንስት ባለሙያዎችን ጋብዘናል።\n\nየዕለቱ ተጋባዦች፦\n አምባሳደር ታደለች ኃይለሚካኤል – ከሕይወት ተሞክሯቸው የሚያካፍሉን። ሲሀም ካሚል (የከተማና የኪነ-ሕንጻ ቅርሶች ተመራማሪ) – ከከተሜነት እና የሴቶች ሥልጣን አንጻር። መስከረም አዳነ – ከፍልስፍና እና ሥርዓተ ጾታ ሙያ አንጻር።\n\n ቦታ፦ 4 ኪሎ፣ ኢክላስ ሕንጻ፣ ዋልያ መጻሕፍት አዳራሽቀን፦ መጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም ሰዓት፦ ከሰዓት 8:00 ጀምሮ\n\nየእርስዎ መገኘት ለውይይታችን ተጨማሪ ድምቀት ነው!
URL:https://addisbooks.com/event/walia-book-discussion-women-and-responsiblities/
LOCATION:Walia bookstore ዋልያ መጻሕፍት\, Arat Kilo\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/waliaa-book-discussion.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260425T140000
DTEND;TZID=UTC:20260425T170000
DTSTAMP:20260513T221815
CREATED:20260422T181051Z
LAST-MODIFIED:20260422T181846Z
UID:6595-1777125600-1777136400@addisbooks.com
SUMMARY:የዋልያ ዘመን Ye Walia Zemen
DESCRIPTION:ታላቅ የኪነ-ጥበብ ግብዣ!\nየ”ዋልያ ዘመን” የመጀመሪያው ምዕራፍ ተጀመረ!\n\nዋልያ መጻሕፍት የሀገር ባለውለታዎችንና በሥራቸው አሻራቸውን ያሳረፉ ታላላቅ ሰዎችን የምናገኝበት አዲስና ቀጣይነት ያለው “ዋልያ ዘመን” የተሰኘ ዝግጅት ይዞላችሁ ቀርቧል።\n\nበዚህ ሳምንት እንግዳችን ደግሞ በእውቅ ደራሲነታቸውና ተርጓሚነታቸው የሚታወቁትና በሥነ-ጽሁፍ ዓለም ትልቅ ተሞክሮ ያላቸው ጋሽ ሣህለ ሥላሴ ብርሃነ ማርያም ናቸው።\n\nቅዳሜ ከሰዓትዎን ከእውቀት ማዕድ ጋር በማሳለፍ፣ ከጋሽ ሣህለ ሥላሴ የሕይወት ተሞክሮና ሰፊ እውቀት እንዲቋደሱ በክብር ተጋብዘዋል።\n\n📍 ቦታ፦ 4ኪሎ፣ ኢክላስ ሕንጻ፣ ዋልያ መጻሕፍት አዳራሽ\n📅 ቀን፦ ሚያዚያ 17 ቀን 2018 ዓ.ም\n⏰ ሰዓት፦ ከሰዓት 8:00 ጀምሮ\n\nመጥተው የትርፍ ትርፍ ያግኙ!\n\nመግቢያው በነፃ ነው—ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!
URL:https://addisbooks.com/event/ye-walia-zemen/
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/04/Walia-Zemen.jpg
END:VEVENT
END:VCALENDAR