BEGIN:VCALENDAR
VERSION:2.0
PRODID:-//Addis Books - ECPv6.16.1//NONSGML v1.0//EN
CALSCALE:GREGORIAN
METHOD:PUBLISH
X-WR-CALNAME:Addis Books
X-ORIGINAL-URL:https://addisbooks.com
X-WR-CALDESC:Events for Addis Books
REFRESH-INTERVAL;VALUE=DURATION:PT1H
X-Robots-Tag:noindex
X-PUBLISHED-TTL:PT1H
BEGIN:VTIMEZONE
TZID:UTC
BEGIN:STANDARD
TZOFFSETFROM:+0000
TZOFFSETTO:+0000
TZNAME:UTC
DTSTART:20250101T000000
END:STANDARD
END:VTIMEZONE
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260502T140000
DTEND;TZID=UTC:20260502T170000
DTSTAMP:20260513T211027
CREATED:20260501T161705Z
LAST-MODIFIED:20260501T162047Z
UID:6686-1777730400-1777741200@addisbooks.com
SUMMARY:ነገረ መጻሕፍት - የቀድሞው ጦር በገስጥ ተጫኔ
DESCRIPTION:ነገረ መጻሕፍት ! 📚\nየታሪክና የሥነ-ጽሑፍ ወዳጆች ሆይ፣ ታላቅ የምስራች!\nዛጎል የመጻሕፍት ባንክ በለመደው መልኩ “ነገረ መጻሕፍት” የተሰኘውን ልዩ የውይይት መድረክ ይዞላችሁ ቀርቧል። በዚህ ሳምንት ደግሞ በታሪክ ማህደር ውስጥ ጠልቀን የምንገባበት ድንቅ ዝግጅት አዘጋጅተናል።\n\n📖 የተመረጠ መጽሐፍ፦ የቀድሞው ጦር 🎙️ ተጋባዥ እንግዳ፦ ገስጥ ተጫኔ🎤 አዘጋጅና አቅራቢ፦ እንዳለጌታ ከበደ\n\nየቀድሞውን የኢትዮጵያ ጦር ገድል፣ ውጥረትና የታሪክ አሻራዎች በመጽሐፉ እይታ እንቃኛለን። ሁላችሁም በዚህ የታሪክና የእውቀት ድግስ ላይ በነጻ ተጋብዛችኋል።\n\n📅 ቀን፦ ሚያዝያ 24 ቀን 2018 ዓ.ም (ቅዳሜ)🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ📍 ቦታ፦ FSS አዳራሽ\n\n📌 አድራሻ፦ ቀበና፣ ካቶሊክ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ፣ ወደ ሳንፎርድ ትምህርት ቤት በሚወስደው መንገድ፣ ባማ አዲስ ሕንፃ አጠገብ በሚገኘው የFSS አዳራሽ።\n\nኑ፣ አብረን እንወያይ፤ ታሪክን ከምንጩ እንስማ!
URL:https://addisbooks.com/event/negere-metsahfet-geset-techane/
LOCATION:FSS\, https://maps.app.goo.gl/2n1myQXCCaTteCw69?g_st=ic\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/05/negere-metsaheft.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260502T140000
DTEND;TZID=UTC:20260502T170000
DTSTAMP:20260513T211027
CREATED:20260429T171255Z
LAST-MODIFIED:20260429T171255Z
UID:6390-1777730400-1777741200@addisbooks.com
SUMMARY:የዋልያ የሐሳብና መጽሐፍ መድረክ : ፈላስፎች እና ፍቅር
DESCRIPTION:የዋልያ የሐሳብና መጽሐፍ መድረክ፦ ፈላስፎች እና ፍቅር\n\nበዋልያ የሐሳብ እና መጻሕፍት መድረክ ልዩ ዝግጅት፣ “Moral Philosophy”፣ “በፍልስፍና መደመም” እና “የጣፋጭ ፍልስፍና” በሚሉ ድንቅ መጻሕፍቶቻቸው ከምናውቃቸው የፍልስፍና መምህር ዋለልኝ እምሩ (ረዳት ፕሮፌሰር) ጋር ጥልቅና አስገራሚ ቆይታ እናደርጋለን።\n🎙️ አቅራቢ፦ ዋለልኝ እምሩ (ረ/ፕሮፌሰር)📅 ቀን፦ ሚያዚያ 24 ቀን 2018 ዓ.ም 🕒 ሰዓት፦ ከሰዓት 8:30 ጀምሮ📍 ቦታ፦ 4 ኪሎ፣ ኢክላስ ሕንጻ፣ ዋልያ መጻሕፍት አዳራሽ\n\n\nኑ! ቅዳሜን በሐሳብ ማዕድ እናሳልፍ።
URL:https://addisbooks.com/event/walia-book-discussion-philosophy-love/
LOCATION:Walia bookstore ዋልያ መጻሕፍት\, Arat Kilo\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/04/moral-philosophy.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260501T140000
DTEND;TZID=UTC:20260501T170000
DTSTAMP:20260513T211027
CREATED:20260430T165400Z
LAST-MODIFIED:20260430T165646Z
UID:6670-1777644000-1777654800@addisbooks.com
SUMMARY:Book Signing : Yodita by Roman Tewelde
DESCRIPTION:የመጽሐፍ የፊርማ ሥነ-ሥርዓትደራሲ ሮማን ተወልደ\nኅዳግ የመጽሐፍ ክበብ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በመተባበር ያዘጋጁትን መሰናዶ ተጋብዘዋል፣ ዮዲታ የተሰኘውን መጽሐፍ  በስፋት እንቃኛለን። \n✨ ልዩ እንግዳችን፦ ሮማን ተወልደ\n📖 መጽሐፍ፦ ዮዲታ \nየመጽሐፍ ማስፈረም ፣ የማስታወሻ ፎቶ መነሳትና ስለመጽሐፉ ያለዎትን አስተያየት በቀጥታ\nየምታካፍሉበት መርሐ ግብር ይህ ዕድል እንዳያመልጥዎ። \n🗓 ቀን፦ አርብ ሚያዝያ 23 ቀን 2018 ዓ.ም\n🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ\n📍 ቦታ፦ ቦሌ አትሞስፌር: ( ዓለም ሲኒማ ጀርባ)  \nመግቢያው በነጻ ነው! \n 
URL:https://addisbooks.com/event/book-signing-yodita-by-roman-tewelde/
LOCATION:Atmosphere\, https://l.facebook.com/l.php?u=httpsmaps.app.goo.glqW6wieSdRx27vCDH8fbclidIwZXh0bgNhZW0CMTAAYnJpZBExWXFuNXREb2J1V0l0YW1aRHNydGMGYXBwX2lkEDIyMjAzOTE3ODgyMDA4OTIAAR5ingtai8vZ2LW_sD4m_fINHxfp4KFVlqnQW1W0EwvblUYMz7EQQgPbfOwrmQ_aem_0BSEzVSyjV52RSCJdi2slw&h=AT7Fzxa6T_Pi6PzbQTimu-f_o7xjCywsoeSIeuloOUZ4pEjD9Gm5USbS675OnqFVSsbSnqJsdbgG_j5cX-QCg0BFqCSN7gv8z3nxbBgeMJD396Cr1XrrONyUSkWse5jWDMli9bBnuu0apHdH&__tn__=-UK*F\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/04/yodita.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260425T140000
DTEND;TZID=UTC:20260425T170000
DTSTAMP:20260513T211027
CREATED:20260422T181051Z
LAST-MODIFIED:20260422T181846Z
UID:6595-1777125600-1777136400@addisbooks.com
SUMMARY:የዋልያ ዘመን Ye Walia Zemen
DESCRIPTION:ታላቅ የኪነ-ጥበብ ግብዣ!\nየ”ዋልያ ዘመን” የመጀመሪያው ምዕራፍ ተጀመረ!\n\nዋልያ መጻሕፍት የሀገር ባለውለታዎችንና በሥራቸው አሻራቸውን ያሳረፉ ታላላቅ ሰዎችን የምናገኝበት አዲስና ቀጣይነት ያለው “ዋልያ ዘመን” የተሰኘ ዝግጅት ይዞላችሁ ቀርቧል።\n\nበዚህ ሳምንት እንግዳችን ደግሞ በእውቅ ደራሲነታቸውና ተርጓሚነታቸው የሚታወቁትና በሥነ-ጽሁፍ ዓለም ትልቅ ተሞክሮ ያላቸው ጋሽ ሣህለ ሥላሴ ብርሃነ ማርያም ናቸው።\n\nቅዳሜ ከሰዓትዎን ከእውቀት ማዕድ ጋር በማሳለፍ፣ ከጋሽ ሣህለ ሥላሴ የሕይወት ተሞክሮና ሰፊ እውቀት እንዲቋደሱ በክብር ተጋብዘዋል።\n\n📍 ቦታ፦ 4ኪሎ፣ ኢክላስ ሕንጻ፣ ዋልያ መጻሕፍት አዳራሽ\n📅 ቀን፦ ሚያዚያ 17 ቀን 2018 ዓ.ም\n⏰ ሰዓት፦ ከሰዓት 8:00 ጀምሮ\n\nመጥተው የትርፍ ትርፍ ያግኙ!\n\nመግቢያው በነፃ ነው—ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!
URL:https://addisbooks.com/event/ye-walia-zemen/
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/04/Walia-Zemen.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260404T140000
DTEND;TZID=UTC:20260404T170000
DTSTAMP:20260513T211027
CREATED:20260326T182627Z
LAST-MODIFIED:20260403T173427Z
UID:6345-1775311200-1775322000@addisbooks.com
SUMMARY:Walia Book Discussion - Women and Responsiblities
DESCRIPTION:የዋልያ የሐሳብና መጽሐፍ መድረክ\n\n\nለጥበብ እና የውይይት አፍቃሪዎች\n\n“ሴቶች እና ኃላፊነት” በሚል መሪ ቃል፤ ሴቶች በሀገር ግንባታ፣ በውሳኔ ሰጭነት እና በመሪነት ያላቸውን ሚና የምንዳስስበት ልዩ የውይይት ፕሮግራም አዘጋጅተናል። በእለቱም በተለያየ የሥልጣን እርከን ያለፉና በማገልገል ላይ ያሉ ብርቱ እንስት ባለሙያዎችን ጋብዘናል።\n\nየዕለቱ ተጋባዦች፦\n አምባሳደር ታደለች ኃይለሚካኤል – ከሕይወት ተሞክሯቸው የሚያካፍሉን። ሲሀም ካሚል (የከተማና የኪነ-ሕንጻ ቅርሶች ተመራማሪ) – ከከተሜነት እና የሴቶች ሥልጣን አንጻር። መስከረም አዳነ – ከፍልስፍና እና ሥርዓተ ጾታ ሙያ አንጻር።\n\n ቦታ፦ 4 ኪሎ፣ ኢክላስ ሕንጻ፣ ዋልያ መጻሕፍት አዳራሽቀን፦ መጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም ሰዓት፦ ከሰዓት 8:00 ጀምሮ\n\nየእርስዎ መገኘት ለውይይታችን ተጨማሪ ድምቀት ነው!
URL:https://addisbooks.com/event/walia-book-discussion-women-and-responsiblities/
LOCATION:Walia bookstore ዋልያ መጻሕፍት\, Arat Kilo\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/waliaa-book-discussion.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260321T140000
DTEND;TZID=UTC:20260321T170000
DTSTAMP:20260513T211027
CREATED:20260318T123908Z
LAST-MODIFIED:20260318T123908Z
UID:6249-1774101600-1774112400@addisbooks.com
SUMMARY:ነገረ መጻሕፍት - ፍቅር እስከ መቃብር የታተመበትን 60ኛ ዓመት እናክብር
DESCRIPTION:ኑ! የታላቁን ድንቅ ስራ ልደት አብረን እናክብር!\n\nየኢትዮጵያ ስነ-ጽሁፍ ቁንጮ የሆነው “ፍቅር እስከ መቃብር” የታተመበትን 60ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ፣ ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ ልዩና ደማቅ  ፕሮግራምአዘጋጅቶላችኋል።\n\nይህ በክላሲክ ስራው ውስጥ ያሉትን እነ በዛብህና ሰብለወንጌልን፣ የዲማ ጊዮርጊስን ድባብና የሀዲስ ዓለማየሁን ጥልቅ ጥበብ የምንዘክርበት ልዩ መድረክ ነው።\n\n የእለቱ ድምቀት – አቅራቢዎቻችን\n\nየስነ-ጽሁፍና የታሪክ ሊቃውንት በአንድ መድረክ ተሰባስበው ይጠብቁዎታል፡\n\nሽብሩ ተድላ (ኤመረተስ ፕሮፌሰር) \nታዬ አሰፋ (PhD.) \nጌታቸው በለጠ \nሕይወት እምሻው \nመአዛ ወርቁ \nእሸቱ ጥሩነህ \nእንዳለጌታ ከበደ \n መቼ እና የት?\nቀን፦ መጋቢት 12 ቀን 2018 ዓ.ም (ቅዳሜ) \nሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ \nቦታ፦ ቀበና፣ ካቶሊክ፣ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ (ወደ ሳንፎርድ ትምህርት ቤት በሚወስደው መንገድ፣ ባማ አዲስ ሕንፃ አጠገብ፣ FSS አዳራሽ) \n\nልዩ የሚያደርገው\nይህ ዝግጅት በክብር እንግዳው ዶክተር ያሬድ ኢሳያስ ከተጻፉት ሁለት መጻሕፍት ሽያጭ በተገኘ ገቢ የተደገፈ ሲሆን፣ ለስነ-ጽሁፍ አፍቃሪያን በሙሉ ጥሪው በነጻ ነው!\n\nታዲያ ምን ይጠበቃል? የጥበብ ጓደኛዎን ይዘው ይከሰቱ! ነገረ መጻሕፍት!
URL:https://addisbooks.com/event/60th-anniversary-celebration-fikir-eske-mekabir/
LOCATION:FSS\, https://maps.app.goo.gl/2n1myQXCCaTteCw69?g_st=ic\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/Fiker-Eske-Mekaber-60th-Annversary.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260314T140000
DTEND;TZID=UTC:20260314T170000
DTSTAMP:20260513T211027
CREATED:20260313T094358Z
LAST-MODIFIED:20260313T100559Z
UID:6180-1773496800-1773507600@addisbooks.com
SUMMARY:Walia Book Discussion
DESCRIPTION:የዋልያ የሐሳብና መጽሐፍ መድረክ፦ የዓለም መቀዝቀዝ ለኢትዮጵያ ተስፋ?\nዎልያ መጻሕፍት ከፍተኛ የምሁራን ተሳትፎ የሚታይበትን ልዩ የውይይት መድረክ አዘጋጅቶላችኋል።\nበዕለቱ “የዓለም መቀዝቀዝ ለኢትዮጵያ ተስፋ? የማምረቻ ኢንዱስትሪው እውነታ፣ ዕድሎችና አቅጣጫ…” በሚል ርዕስ በዘርፉ ሰፊ እውቀት ያላቸው ምሁራን ጥልቅ ትንታኔ ያቀርባሉ።\n\n🎤 አቅራቢዎች፦\n\nዶክተር አማረ ማተቡ (Dr. Amare Matebu)\nዶክተር ብርሀኑ በሻህ (Dr. Berhanu Beshah)\n\n🎤 አወያይ፦\n\nጋዜጠኛ አብርሃም ታደሰ \n\nየኢንዱስትሪውን የወደፊት ጉዞ፣ ዓለም አቀፋዊ ተፅዕኖዎችን እና የኢትዮጵያን ዕድሎች ለመረዳት ይህንን መድረክ እንዳያመልጥዎ!\n\n የዝግጅቱ ዝርዝር፦\n\nቀን፦ ቅዳሜ መጋቢት 5 ቀን 2018 ዓ.ም (ነገ!)\nሰዓት፦ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ\nቦታ፦ 4 ኪሎ፣ ኤክላስ ህንፃ፣ ዎልያ መጻሕፍት አዳራሽ\n\nሁላችሁም ተጋብዛችኋል። በዕለቱ ተገኝታችሁ የሐሳብ ግብይት እንድታደርጉ በአክብሮት እንጠብቃለን።
URL:https://addisbooks.com/event/walia-book-discussion/
LOCATION:Walia bookstore ዋልያ መጻሕፍት\, Arat Kilo\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/walia-book-discussion-3.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260228T143000
DTEND;TZID=UTC:20260228T180000
DTSTAMP:20260513T211027
CREATED:20260225T135316Z
LAST-MODIFIED:20260226T013204Z
UID:5912-1772289000-1772301600@addisbooks.com
SUMMARY:ሀገር እና ዓድዋ በዋልያ መጻሕፍት መድረክ
DESCRIPTION:“ሀገር እና ዓድዋ”\nዋልያ የሐሳብ እና መጻሕፍት መድረክ \nስለ ሀገራችን ማወቅ ያሉብንን እውነታዎች ምንድናቸው? እነሱንስ የምንገልጽባቸውን ወሳኝ ቃላት ምን ያህል እንግባባ’ባቸዋለን? ስሞችን በትክክል ካላወቅን ወይም የጋራ ስም ካልፈጠርን ለጋራ ሀገር በጋራ መሰለፋችንን እርግጠኛ መሆን ይቻላል ወይ? \nሀገር፣ ድንበር ፣ መንግሥት፣ ሕዝብ፣ ሉዓላዊነት ፣ ዜጋ፣ ጦርነት ፣ ወዘተ የሚሉ ስሞች ላይ የፖለቲካ፣ የታሪክ እና የሕግ ትንታኔ እንዲያቀርቡ ምሁራንን ጋብዘናል። ኑና ሀሳብ ተካፈሉ፣ አካፍሉ። \nአወያይ:-\nፍሬው ማዕሩፍ\n/ከ ሕግ ፍልስፍና/ \nአቅራቢዎች:-\nፕሮፌሰር አህመድ ዘከሪያ\n/ከታሪክ አንፃር/ \nፕሮፌሰር ብሩክ ኃይሉ\n/ከፖለቲካ አንፃር/ \nየሕግ ባለሙያ አንዱዓለም በዕውቀቱ\n/ከሕግ አንፃር/ \nቀን: ቅዳሜ የካቲት 21 –  ከቀኑ 8:30 ጀምሮ \nቦታ :  አራት ኪሎ ዋልያ አዳራሽ – ኢክላስ ሕንጻ 4ኛ ፎቅ \nቅዳሜ ከሰዓትዎን የዓድዋ ድል በዓል ምክንያት በማድረግ ባዘጋጀነው ልዩ ፕሮግራም ያሳልፉ!
URL:https://addisbooks.com/event/hager-ena-adwa-book-discussion/
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/Hager-Adwa.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260228T140000
DTEND;TZID=UTC:20260228T170000
DTSTAMP:20260513T211027
CREATED:20260227T123014Z
LAST-MODIFIED:20260227T132219Z
UID:5977-1772287200-1772298000@addisbooks.com
SUMMARY:ነገረ መጻሕፍት - ዮዲታ በሮማን ተወልደ
DESCRIPTION:የመጽሐፍ ወዳጆች ሆይ ቆይታችን ከጥበብ ጋር ነው! \nየዛጎል የመጻሕፍት ባንክ ባዘጋጀው “ነገረ መጻሕፍት” መድረክ ላይ፣ ዮዲታ የተሰኘውን መጽሐፍ ከባለሙያዎች ጋር በስፋት እንቃኛለን። \n✨ ልዩ እንግዳችን፦ ሮማን ተወልደ\n📖 የውይይቱ መነሻ መጽሐፍ፦ ዮዲታ\n🎤 አዘጋጅና አቅራቢ፦ እንዳለጌታ ከበደ \nየቃላት ኃይልና የታሪክ ጥበብ የሚተነተንበትን ይህን ዕድል እንዳያመልጥዎ። \n🗓 ቀን፦ ቅዳሜ የካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም\n🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ\n📍 ቦታ፦ FSS አዳራሽ (ቀበና፣ ካቶሊክ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ) \nመግቢያው በነጻ ነው! \nበአካል ተገኝታችሁ የውይይቱ አካል እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል። \n 
URL:https://addisbooks.com/event/negere-metshaft-yodita-by-roman-tewelde/
LOCATION:FSS\, https://maps.app.goo.gl/2n1myQXCCaTteCw69?g_st=ic\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/negere-metsaf.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260228T120000
DTEND;TZID=UTC:20260228T170000
DTSTAMP:20260513T211027
CREATED:20260212T040633Z
LAST-MODIFIED:20260218T231412Z
UID:1527-1772280000-1772298000@addisbooks.com
SUMMARY:Ethiopian Book fair in Atlanta 2026
DESCRIPTION:Event Overview\nበአይነቱ መጀመሪያው የሆነው “ትእይንተ መፅሃፍት” በአትላንታ. Save the day February 28\, 2026 12 noon to 5pm \nከአስር በላይ ደራሲዎች በሚሳተፉበት የመጽሐፍት ትእይንት (Ethiopian book fair)\nደራሲ እመቤት መንግስቴ \n\nዶር ተስፋዬ መኮንን\n\n\nተደናቂውን ጣምራ ቁስል እና ሌሎች ሁለት መጽሐፎቹን ይዞ የሚገኘው የአትላንታው ደራሲ ዶር ተስፋዬ መኮንን በተለያዩ የጥበብ መስኮች ላይ ካገኘው እውቀት ያካፍለናል::\n\n\n\n\nደራሲ ታደሰ አስራት ከአትላንታ\n\n\nህይወት በሶስት አህጉራት እና የአማርኛ ቋንቋ መማርያ የተሰኙ መጽሐፍቶችን ይዞ ይቀርባል:: ደራሲው በተለያዩ የጥበብ መስኮች ላይ ካገኘው እውቀት ያካፍለናል::\n\n\n\n\nቤትል ሲቲቨንስ\n\n\nNot A Cinderella Story የተሰኘው መጽሐፍን ይዛ ትገኛለች:: የህይወትን ሌላኛውን መልክ የሚያሳየውንና ሁላችንም ልንዘጋጅበት የሚገባንን ታራኳን ከየራሲዋ አንደበት መጥታችሁ አድምጡ::
URL:https://addisbooks.com/event/ethiopian-book-fair-in-atlanta-2026/
LOCATION:Tucker recreation center\, 4898 Lavista rd\, Tucker\, GA\, 30084\, United States
CATEGORIES:Book Discussion,Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/webp:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/Ethiopian-book-fair-in-atlanta-2026.webp
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260222T150000
DTEND;TZID=UTC:20260222T180000
DTSTAMP:20260513T211027
CREATED:20260207T065709Z
LAST-MODIFIED:20260217T174250Z
UID:4993-1771772400-1771783200@addisbooks.com
SUMMARY:ሌላ እውነት የለኝም  By Meron Getnet
DESCRIPTION:የመጽሐፍ ምርቃት\nክቡራትና ክቡራን፣ የጥበብ ወዳጆች\nሌላ ዕውነት የለኝም  By Meron Getnet \n\nተወዳጇ ሜሮን ጌትነት በልዩ ስሜትና ጥልቀት የከተበችው “ሌላ እውነት የለኝም” የተሰኘው አዲስ መጽሐፏ ሊመረቅ ነው። የሜሮንን የቃላት ስዕልና ግልጽ “እውነት” ለመጋራት ይህን ልዩ ቀን ይጠብቁ። \nቦታ፦ Waterford Event Center \nሰዓት፦ ከሰዓት 3:00 PM ጀምሮ \nየጥበብን ብርሃን አብረን እንኩል። \nበቦታው ተገኝታችሁ ለደራሲዋ እና አዲሱ ስራዋ ያላችሁን አክብሮት እንድትገልጹ በአክብሮት ተጋብዛችኋል። \nSAVE THE DATE \nDate : Sunday\, February 22\, 2026\n3:00 PM \nAddress: Waterford Event Center\n6715 Commerce St\, Springfield\, VA 22150 \n \n \n \nሌላ ዕውነት የለኝም  \nLela Ewnet Yelegnem By Meron Getnet\n 
URL:https://addisbooks.com/event/book-event-by-meron-getnet/
LOCATION:Waterford Event Center\, 6715 Commerce St\, Springfield\, VA 22150\, Springfield\, United States
CATEGORIES:Book Discussion,Book Launch
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/1770443613355.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260221T140000
DTEND;TZID=UTC:20260221T170000
DTSTAMP:20260513T211027
CREATED:20260218T194637Z
LAST-MODIFIED:20260218T203007Z
UID:5587-1771682400-1771693200@addisbooks.com
SUMMARY:ነገረ መጻሕፍት -  የመጽሃፍ ውይይት እንዳለጌታ ከበደ ጋ
DESCRIPTION:የመጽሐፍ ወዳጆች ሆይ ቆይታችን ከጥበብ ጋር ነው! \nበዛጎል የመጻህፍት ባንክ አዘጋጅነት በሚቀርበው “ነገረ መጻህፍት” የውይይት መድረክ ላይ “መመለስ” ተመርጣ እንድንወያይበት ተጋብዣለሁ። ከደራሲና ጋዜጠኛ እንዳለጌታ ከበደ ጋ የምናደርገው ቆይታ ላይ ለመሳተፍ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።ቀን፦ የካቲት 14/ 2018 ዓ.ም (ቅዳሜ)ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 ጀምሮቦታ፦ FSS አዳራሽ (ቀበና፣ ካቶሊክ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ፣ ወደ ሳንፎርድ ትምህርት ቤት በሚወስደው መንገድ፣ ባማ አዲስ ሕንፃ አጠገብ)የመገኛ ቦታ (Google Map)፦ https://maps.app.goo.gl/2n1myQXCCaTteCw69?g_st=ic *** \nመጽሃፉን ለማግኘት\nከስር በተጠቀሱት አካውንቶች የመጽሃፉን ክፍያ (790 ብር) ይፈጽሙ። ክፍያ የፈጸሙበትን ደረሰኝ ከስልክ ቁጥርዎ ጋር በ0999263320 በቴሌግራም ወይም ዋትስአፕ ላይ ይላኩልን። በስምዎ የተፈረመ መጽሃፍ ባሉበት እናደርሳለን።ንግድ ባንክ – 1000290785287አቢሲንያ – 209025396ቴሌ ብር – 0999263320ከሀገር ውጪ ለሚገኙ አንባቢያን በዚህ የአማዞን ሊንክ ይገኛል \nመግቢያው በነጻ ነው! \nበአካል ተገኝታችሁ የውይይቱ አካል እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል። \n 
URL:https://addisbooks.com/event/negere-metsfit-with-endalegeta-kebede-birtukan-mideksa/
LOCATION:Zagol Book Bank ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ\, Zagol Book Bank\, Addis Ababa\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion,Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/zagol-book-store-negere-metsahfit-endalegeta-kebede-gar.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260221T140000
DTEND;TZID=UTC:20260221T170000
DTSTAMP:20260513T211027
CREATED:20260211T161435Z
LAST-MODIFIED:20260218T191057Z
UID:5144-1771682400-1771693200@addisbooks.com
SUMMARY:Endihem Tenurual Book Launch
DESCRIPTION:የደራሲ አበራ ለማ ግለ -ታሪክ መፅሐፍ ይመረቃል\n“…እንዲህም ተኑሯል” የሚል ርዕስ ያለው በ550 ገፆች የተሰናዳው የደራሲና ጋዜጠኛ አበራ ለማ የሕይወት ታሪክ ምረቃ ቅዳሜ የካቲት 14 2018 ዓ.ም በወመዘክር ኅሩይ አዳራሽ ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳል። \nበዕለቱ፣ ታላላቅ እንግዶች በተናጋሪነት የሚጋበዙ ሲሆን በግለ -ታሪክ መፅሀፉም ላይ የዳሰሳ ፅሑፍ ይቀርባል። \nአበራ ለማ፣ ካገራችን ገጣሚያንና አጫጭር ልብ-ወለድ ጸሓፊዎች አንዱ ሲሆን በኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ሥነፅሑፍ ጥናት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂም፣ ነው። \nአበራ፣ በኢትዮጵያ ሬዲዮና ፕሬስ መምሪያዎች ሠርቷል። ከጦር ግንባር ጋዜጠኝነት እስከ ኪነ-ጥበባት ዘርፎች ሀያሲነት የዘለቀ ሲሆን በአንባቢያን ተወዳጅ የሆኑ ሥራዎችንም ለማስነበብ የቻለ ነው። \nከአበራ ለማ የታተሙ ሥራዎች የሚከተሉት ይጠቀሳሉ።\n1967 ኩል ወይስ ጥላሸት፣ የግጥም መድብል፣\n1974 ሽበት፣የግጥም መድብል፣\n1975 ሕይወትና ሞት፣የአጫጭር ልቦለዶች መድብል፣\n1976 ሞገደኛው ነውጤ፣ ኖቭሌት፣\n1978 አባደፋር፣ከሌሎች ደራስያን ጋር… ስብስብ፣\n1978 ጽጌረዳ ብእር፣ከሌሎች ገጣሚያን ጋር… ስብስብ፣ እና ሌሎችንም ከ21 በላይ መፅሐፍትን ፅፎ ለማስነበብ በቅቷል። \nየዚህ መርሐ ግብር የክብር እንግዳ ዶክተር ኃይሉ አርአያ ሲሆኑ ከተናጋሪዎች መካከልም እመቤት ሆይ ፍሬአለም ሺባባው እና ኢንጂነር ቢጃይ ናይከር ይገኙበታል። \n \nEndihem Tenurual by Abera Lemma \nByAbera Lemma
URL:https://addisbooks.com/event/endihem-tenurual-book-launch/
LOCATION:The National Library (ወመዘክር-Wemezekir)\, https://maps.app.goo.gl/BWbJsaXCh5pED5tE6?g_st=ac\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion,Book Launch
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/1770977798612.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260214T140000
DTEND;TZID=UTC:20260214T170000
DTSTAMP:20260513T211027
CREATED:20260213T174034Z
LAST-MODIFIED:20260213T174727Z
UID:5347-1771077600-1771088400@addisbooks.com
SUMMARY:ነገረ መጻሕፍት - ሃያ ሦስት በእንዳለጌታ ከበደ
DESCRIPTION:የመጽሐፍ ወዳጆች ሆይ ቆይታችን ከጥበብ ጋር ነው! \nየዛጎል የመጻሕፍት ባንክ ባዘጋጀው “ነገረ መጻሕፍት” መድረክ ላይ፣ ሃያ ሦስት የተሰኘውን መጽሐፍ ከባለሙያዎች ጋር በስፋት እንቃኛለን። \n✨ ልዩ እንግዳችን፦ ዳንኤል አብርሃ\n📖 የውይይቱ መነሻ መጽሐፍ፦ ሃያ ሦስት\n🎤 አዘጋጅና አቅራቢ፦ እንዳለጌታ ከበደ \nየቃላት ኃይልና የታሪክ ጥበብ የሚተነተንበትን ይህን ዕድል እንዳያመልጥዎ። \n🗓 ቀን፦ ቅዳሜ የካቲት 7 ቀን 2018 ዓ.ም\n🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ\n📍 ቦታ፦ FSS አዳራሽ (ቀበና፣ ካቶሊክ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ) \nመግቢያው በነጻ ነው! \nበአካል ተገኝታችሁ የውይይቱ አካል እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል።
URL:https://addisbooks.com/event/negere-metsaheft-haya-sost-by-endalegeta-kebede/
LOCATION:FSS\, https://maps.app.goo.gl/2n1myQXCCaTteCw69?g_st=ic\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/1771004570804.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260131T140000
DTEND;TZID=UTC:20260131T180000
DTSTAMP:20260513T211027
CREATED:20260203T065609Z
LAST-MODIFIED:20260203T071040Z
UID:4753-1769868000-1769882400@addisbooks.com
SUMMARY:Book Discussion with Author Tagel Seifu
DESCRIPTION:ነገረ መጻሕፍት ከታገል ሠይፉ ጋር \nጥር 23/ 2018 ዓ.ም (ቅዳሜ ከ8:00 ጀምሮ)ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል! \nተጋባዥ እንግዳ:- ታገል ሠይፉ \nየተመረጠው መጽሐፍ:-\nየእኔ ደማቅ ሠዎች \nአዘጋጅና አቅራቢ:- እንዳለጌታ ከበደ \nአሰናጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ \nየዝግጅት ቦታ:- FSS. አዳራሽ \nበዝግጅቶቻችን ላይ በአካል በመገኘት መሳተፍ ለምትፈልጉ አድራሻችን:- ቀበና፣ የካቶሊክ ኪዳነምሕረት ትምህርት ቤት አቅራቢያ፣ ወደ ሳንፎርድ ትምህርት ቤት በሚወስደው መንገድ፣ ባማ አዲስ ሕንፃ አጠገብ፣ FSS አዳራሽ ሲሆን፣ የመገናኛ ቦታው Google Map link:-\nhttps://maps.app.goo.gl/2n1myQXCCaTteCw69?g_st=ic \nለበለጠ መረጃ:- 0976066720\n0900651010
URL:https://addisbooks.com/event/book-discussion-with-authortagel-seifu/
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/img_2_1770100593568.jpg
END:VEVENT
END:VCALENDAR