BEGIN:VCALENDAR
VERSION:2.0
PRODID:-//Addis Books - ECPv6.16.1//NONSGML v1.0//EN
CALSCALE:GREGORIAN
METHOD:PUBLISH
X-ORIGINAL-URL:https://addisbooks.com
X-WR-CALDESC:Events for Addis Books
REFRESH-INTERVAL;VALUE=DURATION:PT1H
X-Robots-Tag:noindex
X-PUBLISHED-TTL:PT1H
BEGIN:VTIMEZONE
TZID:UTC
BEGIN:STANDARD
TZOFFSETFROM:+0000
TZOFFSETTO:+0000
TZNAME:UTC
DTSTART:20250101T000000
END:STANDARD
END:VTIMEZONE
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260501T140000
DTEND;TZID=UTC:20260501T170000
DTSTAMP:20260514T063529
CREATED:20260430T165400Z
LAST-MODIFIED:20260430T165646Z
UID:6670-1777644000-1777654800@addisbooks.com
SUMMARY:Book Signing : Yodita by Roman Tewelde
DESCRIPTION:የመጽሐፍ የፊርማ ሥነ-ሥርዓትደራሲ ሮማን ተወልደ\nኅዳግ የመጽሐፍ ክበብ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በመተባበር ያዘጋጁትን መሰናዶ ተጋብዘዋል፣ ዮዲታ የተሰኘውን መጽሐፍ  በስፋት እንቃኛለን። \n✨ ልዩ እንግዳችን፦ ሮማን ተወልደ\n📖 መጽሐፍ፦ ዮዲታ \nየመጽሐፍ ማስፈረም ፣ የማስታወሻ ፎቶ መነሳትና ስለመጽሐፉ ያለዎትን አስተያየት በቀጥታ\nየምታካፍሉበት መርሐ ግብር ይህ ዕድል እንዳያመልጥዎ። \n🗓 ቀን፦ አርብ ሚያዝያ 23 ቀን 2018 ዓ.ም\n🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ\n📍 ቦታ፦ ቦሌ አትሞስፌር: ( ዓለም ሲኒማ ጀርባ)  \nመግቢያው በነጻ ነው! \n 
URL:https://addisbooks.com/event/book-signing-yodita-by-roman-tewelde/
LOCATION:Atmosphere\, https://l.facebook.com/l.php?u=httpsmaps.app.goo.glqW6wieSdRx27vCDH8fbclidIwZXh0bgNhZW0CMTAAYnJpZBExWXFuNXREb2J1V0l0YW1aRHNydGMGYXBwX2lkEDIyMjAzOTE3ODgyMDA4OTIAAR5ingtai8vZ2LW_sD4m_fINHxfp4KFVlqnQW1W0EwvblUYMz7EQQgPbfOwrmQ_aem_0BSEzVSyjV52RSCJdi2slw&h=AT7Fzxa6T_Pi6PzbQTimu-f_o7xjCywsoeSIeuloOUZ4pEjD9Gm5USbS675OnqFVSsbSnqJsdbgG_j5cX-QCg0BFqCSN7gv8z3nxbBgeMJD396Cr1XrrONyUSkWse5jWDMli9bBnuu0apHdH&__tn__=-UK*F\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/04/yodita.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260502T140000
DTEND;TZID=UTC:20260502T170000
DTSTAMP:20260514T063529
CREATED:20260429T171255Z
LAST-MODIFIED:20260429T171255Z
UID:6390-1777730400-1777741200@addisbooks.com
SUMMARY:የዋልያ የሐሳብና መጽሐፍ መድረክ : ፈላስፎች እና ፍቅር
DESCRIPTION:የዋልያ የሐሳብና መጽሐፍ መድረክ፦ ፈላስፎች እና ፍቅር\n\nበዋልያ የሐሳብ እና መጻሕፍት መድረክ ልዩ ዝግጅት፣ “Moral Philosophy”፣ “በፍልስፍና መደመም” እና “የጣፋጭ ፍልስፍና” በሚሉ ድንቅ መጻሕፍቶቻቸው ከምናውቃቸው የፍልስፍና መምህር ዋለልኝ እምሩ (ረዳት ፕሮፌሰር) ጋር ጥልቅና አስገራሚ ቆይታ እናደርጋለን።\n🎙️ አቅራቢ፦ ዋለልኝ እምሩ (ረ/ፕሮፌሰር)📅 ቀን፦ ሚያዚያ 24 ቀን 2018 ዓ.ም 🕒 ሰዓት፦ ከሰዓት 8:30 ጀምሮ📍 ቦታ፦ 4 ኪሎ፣ ኢክላስ ሕንጻ፣ ዋልያ መጻሕፍት አዳራሽ\n\n\nኑ! ቅዳሜን በሐሳብ ማዕድ እናሳልፍ።
URL:https://addisbooks.com/event/walia-book-discussion-philosophy-love/
LOCATION:Walia bookstore ዋልያ መጻሕፍት\, Arat Kilo\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/04/moral-philosophy.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260502T140000
DTEND;TZID=UTC:20260502T170000
DTSTAMP:20260514T063529
CREATED:20260501T161705Z
LAST-MODIFIED:20260501T162047Z
UID:6686-1777730400-1777741200@addisbooks.com
SUMMARY:ነገረ መጻሕፍት - የቀድሞው ጦር በገስጥ ተጫኔ
DESCRIPTION:ነገረ መጻሕፍት ! 📚\nየታሪክና የሥነ-ጽሑፍ ወዳጆች ሆይ፣ ታላቅ የምስራች!\nዛጎል የመጻሕፍት ባንክ በለመደው መልኩ “ነገረ መጻሕፍት” የተሰኘውን ልዩ የውይይት መድረክ ይዞላችሁ ቀርቧል። በዚህ ሳምንት ደግሞ በታሪክ ማህደር ውስጥ ጠልቀን የምንገባበት ድንቅ ዝግጅት አዘጋጅተናል።\n\n📖 የተመረጠ መጽሐፍ፦ የቀድሞው ጦር 🎙️ ተጋባዥ እንግዳ፦ ገስጥ ተጫኔ🎤 አዘጋጅና አቅራቢ፦ እንዳለጌታ ከበደ\n\nየቀድሞውን የኢትዮጵያ ጦር ገድል፣ ውጥረትና የታሪክ አሻራዎች በመጽሐፉ እይታ እንቃኛለን። ሁላችሁም በዚህ የታሪክና የእውቀት ድግስ ላይ በነጻ ተጋብዛችኋል።\n\n📅 ቀን፦ ሚያዝያ 24 ቀን 2018 ዓ.ም (ቅዳሜ)🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ📍 ቦታ፦ FSS አዳራሽ\n\n📌 አድራሻ፦ ቀበና፣ ካቶሊክ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ፣ ወደ ሳንፎርድ ትምህርት ቤት በሚወስደው መንገድ፣ ባማ አዲስ ሕንፃ አጠገብ በሚገኘው የFSS አዳራሽ።\n\nኑ፣ አብረን እንወያይ፤ ታሪክን ከምንጩ እንስማ!
URL:https://addisbooks.com/event/negere-metsahfet-geset-techane/
LOCATION:FSS\, https://maps.app.goo.gl/2n1myQXCCaTteCw69?g_st=ic\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/05/negere-metsaheft.jpg
END:VEVENT
END:VCALENDAR