BEGIN:VCALENDAR
VERSION:2.0
PRODID:-//Addis Books - ECPv6.16.1//NONSGML v1.0//EN
CALSCALE:GREGORIAN
METHOD:PUBLISH
X-WR-CALNAME:Addis Books
X-ORIGINAL-URL:https://addisbooks.com
X-WR-CALDESC:Events for Addis Books
REFRESH-INTERVAL;VALUE=DURATION:PT1H
X-Robots-Tag:noindex
X-PUBLISHED-TTL:PT1H
BEGIN:VTIMEZONE
TZID:UTC
BEGIN:STANDARD
TZOFFSETFROM:+0000
TZOFFSETTO:+0000
TZNAME:UTC
DTSTART:20250101T000000
END:STANDARD
END:VTIMEZONE
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260328T140000
DTEND;TZID=UTC:20260328T170000
DTSTAMP:20260513T210905
CREATED:20260325T182224Z
LAST-MODIFIED:20260325T191256Z
UID:6335-1774706400-1774717200@addisbooks.com
SUMMARY:የቼቼላው አባታችን የመጽሐፍ ምረቃ!
DESCRIPTION: የክብር ግብዣ፡ “የቼቼላው አባታችን” የመጽሐፍ ምረቃ!\nለግማሽ ክፍለ ዘመን (ለ52 ዓመታት) በሕክምናው ዘርፍ በቅንነትና በታማኝነት በማገልገል፣ አያሌ ፕሮፌሰሮችንና ዶክተሮችን ያፈሩት የኢትዮጵያ ባለውለታ ፕ/ር ማለደ ማሩ የሕይወት ታሪክ አሁን በታተመ መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል።\nበአስተባባሪ ኮሚቴዎች እገዛ፣ በታታሪው ደራሲ ዶ/ር ሰሎሞን በርሄ የተሰናዳውና የባለውለታውን አሻራ የሚዘክረው ❝የቼቼላው አባታችን❞ የተሰኘው መጽሐፍ በደመቀ ሁኔታ ይመረቃል።\n\nበዕለቱ የሚገኙ የክብር እንግዶች፦ \nፕሮፌሰር ማለደ ማሩ (የመጽሐፉ ባለታሪክ) \nፕሮፌሰር ሽብሩ ተድላ (ተናጋሪ) \nደራሲ አለማየሁ ገላጋይ (ተናጋሪ) \nዶ/ር ሰሎሞን በርሄ (የመጽሐፉ ደራሲ) \nየመጽሐፉ አዘጋጅ ኮሚቴ አባላት \nየምረቃው መርሃ-ግብር፦\n\nቀን፦ ቅዳሜ፣ መጋቢት 19 ቀን 2018 ዓ.ም \nሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ \nቦታ፦ ቀበና አደባባይ በሚገኘው የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ማህበር (EPHA) አዳራሽ \nታላላቅ የሕክምና ባለሙያዎች፣ የሀገር ባለውለታዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በሚገኙበት በዚህ ታሪካዊ መርሃ-ግብር ላይ እንዲገኙ በክብር ተጋብዘዋል።\n\nመግቢያው በነጻ ነው!\n\nኢትዮጵያ ባለውለታዎቿን ታከብራለች! በዕለቱ እንገናኝ።
URL:https://addisbooks.com/event/yechechelaw-abatachin-book-launch/
LOCATION:EPHA\, https://share.google/kmrcuLtZZ6SVTWEkY\, Addis Ababa\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Launch
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/solomon-berhe-book-launch.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260323T170000
DTEND;TZID=UTC:20260323T190000
DTSTAMP:20260513T210905
CREATED:20260319T144336Z
LAST-MODIFIED:20260319T152137Z
UID:6252-1774285200-1774292400@addisbooks.com
SUMMARY:Abel Ayalew's ፍቅር አይፃፍም Book launch
DESCRIPTION:ታላቅ የኪነ-ጥበብ ግብዣ!\nየገጣሚ እና ደራሲ አቤል አያሌው ” ፍቅር አይፃፍም” የተሰኘ አዲስ የግጥምና አጫጭር ታሪኮች ስብስብ መጽሐፍ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ላይ በክብር ተጋብዘዋል።\n\nበምረቃው ዕለት በርካታ ታዋቂ ደራሲያን፣ ገጣሚያን እና የኪነ-ጥበብ ሰዎች የሚታደሙ ሲሆን፣\n\nአበራ ለማ (ጋዜጠኛና ደራሲ) \nኤፍሬም ሥዩም (ገጣሚ) \nሰለሞን ሳህለ (ገጣሚ) \nዮሐንስ ሃ/ማርያም (ገጣሚ) \nሙሉጌታ ተስፋዬ (ተዋናይ)…እና ሌሎችም ድንቅ የጥበብ ሰዎች ይገኛሉ። \nኑ! አብረን የቃላት ውበትን እንጋራ፣ በግጥም እንርካ፣ አዲሱን መጽሐፍም በመመረቅ እናፍካ።\n\n📅 ቀን፦ መጋቢት 14\n\n📍 ቦታ፦ 4 ኪሎ በሚገኘው ዋልያ መጻሕፍት አዳራሽ\n\n🕚 ሰዓት፦ ከቀኑ 11:00 ጀምሮ\n\nመግቢያው በነፃ ነው—ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!
URL:https://addisbooks.com/event/abel-ayalews-book-launch/
LOCATION:Addis Ababa
CATEGORIES:Book Launch
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/abel-ayalew-book-launch.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260321T080000
DTEND;TZID=UTC:20260321T170000
DTSTAMP:20260513T210905
CREATED:20260313T083119Z
LAST-MODIFIED:20260313T145941Z
UID:6170-1774080000-1774112400@addisbooks.com
SUMMARY:Somsoma Book Launch
DESCRIPTION:የመጽሐፍ ምረቃ ግብዣ፡ “ሶምሶማ” በሲራክ ወንድሙ\nየአዝቦት ደራሲ ሲራክ ወንድሙ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረውን አዲስ የልቦለድ ስራውን ይዞላችሁ ቀርቧል! በባይራ እና በመዲና መጽሔቶች ላይ ሲወጡ የነበሩ ተወዳጅ ታሪኮች እና ሌሎች አዳዲስ ስራዎች የተካተቱበት “ሶምሶማ” የፊታችን ቅዳሜ ይመረቃል።\n\nየምረቃው መርሐ-ግብር፦\n\n ቀን፡ ቅዳሜ መጋቢት 12\n ሰዓት፡ ከቀኑ 10:30 ጀምሮ\n ቦታ፡ በመወዘክር – ሀዘን ወልደ ቂርቆስ አዳራሽ\n\nየኪነ-ጥበብ አፍቃሪያን፣ የደራሲው ወዳጆች ሁላችሁም የዚህ ታላቅ ስነ-ጽሁፋዊ ድግስ አካል እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል።
URL:https://addisbooks.com/event/somsoma-book-launch/
LOCATION:The National Library (ወመዘክር-Wemezekir)\, https://maps.app.goo.gl/BWbJsaXCh5pED5tE6?g_st=ac\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Launch
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/somsoma-book-launch.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260314T140000
DTEND;TZID=UTC:20260314T170000
DTSTAMP:20260513T210905
CREATED:20260313T075349Z
LAST-MODIFIED:20260313T075622Z
UID:6164-1773496800-1773507600@addisbooks.com
SUMMARY:Dr Selamawit Tadesse's Aklilu Book Launch
DESCRIPTION: የታሪክና የጥበብ ውህደት፡ “አክሊሉ” የታሪካዊ ልብ-ወለድ መጽሐፍ ምርቃት!\nታሪክን ከፈጠራ ጥበብ ጋር አዋህዳ በልዩ ሁኔታ የከተበችው ደራሲ ዶ/ር ሰላማዊት ታደሰ፣ “አክሊሉ” የተሰኘውን አዲስ ታሪካዊ ልብ-ወለድ  መጽሐፏን ለንባብ ልታበቃ ነው።\n\nይህ በጸሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተ-ወልድ የሕይወት ታሪክ ላይ ተመርኩዞ የተጻፈው ድንቅ ልብ-ወለድ፣ የኢትዮጵያን የታሪክ ክስተቶች በልዩ የጥበብ ቀለም ስሎ ያቀርብላችኋል!\n\n በዕለቱ የሚገኙ የክብር እንግዶች፡\nቴዎድሮስ አጥላው፦ ደራሲና ሐያሲ \nዋሊሁን በላይ፦ አርቲስት \nየምረቃው መርሐ-ግብር፦\nቀን፦ ነገ ቅዳሜ መጋቢት 05 ቀን 2018 ዓ.ም. \nሰዓት፦ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ \nቦታ፦ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት (ወመዘክር) \nየታሪክን እውነት ከልብ-ወለድ ጣዕም ጋር አጣጥሞ ለመቋደስ ነገ በወመዘክር እንገናኝ!
URL:https://addisbooks.com/event/dr-selamawit-tadesses-aklilu-book-launch/
LOCATION:The National Library (ወመዘክር-Wemezekir)\, https://maps.app.goo.gl/BWbJsaXCh5pED5tE6?g_st=ac\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Launch
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/aklilu-book-launch.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260314T090000
DTEND;TZID=UTC:20260314T120000
DTSTAMP:20260513T210905
CREATED:20260311T122156Z
LAST-MODIFIED:20260313T081148Z
UID:6134-1773478800-1773489600@addisbooks.com
SUMMARY:Alemayehu Gelagay's Ferisa Book Launch
DESCRIPTION:የቃላት መሐንዲሱ አለማየሁ ገላጋይ፣ ከረጅም ዝምታ በኋላ በታላቅ ድምቀት ተመልሷል! 10ኛው ረጅም ልብ-ወለዱ እና አጠቃላይ 18ኛው የጥበብ ውጤቱ የሆነው “ፈሪሳ” (Ferisa) በታላቅ ድምቀት ሊመረቅ ቀጠሮ ተይዞለታል። \n\nየሰውን ልጅ ውስብስብ ማንነት እንደ ቀዶ ጥገና ሐኪም በብዕሩ የሚሰነጥቀው አለማየሁ፣ በዚህ አዲስ ሥራው ምን ይዞልን ይሆን? መልሱን ለማግኘት በቦታው መገኘት ግድ ይላል!\n\n📅 ቀን፦ መጋቢት 5 (ቅዳሜ)🕘 ሰዓት፦ ጠዋት 3፡00 ጀምሮ📍 ቦታ፦ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ\n\nበዕለቱ ምን ይጠብቃችኋል?✍️ የመጽሐፍ ፊርማ፦ የ”ፈሪሳ”ን ቅጂ በደራሲው የእጅ ፊርማ የማስዋብ ወርቃማ አጋጣሚ።🎭 የጥበብ ድግስ፦ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር መድረክ ላይ የሚቀርቡ ልዩ ዝግጅቶች።\n\nየአለማየሁ አድናቂዎች፣ የሥነ-ጽሑፍ ቤተሰቦች እና አዲስ ነገር ናፋቂዎች በሙሉ—የቅዳሜ ጠዋት ቀጠሮአችሁ ከ”ፈሪሳ” ጋር ይሁን!
URL:https://addisbooks.com/event/alemayehu-gelagays-ferisa-book-launch/
LOCATION:National Theatre of Ethiopia\, https://maps.app.goo.gl/G75Tpz1372yhovbh8\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Launch
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/ferisa-book-launch.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260307T163000
DTEND;TZID=UTC:20260307T190000
DTSTAMP:20260513T210905
CREATED:20260303T153728Z
LAST-MODIFIED:20260303T153728Z
UID:6031-1772901000-1772910000@addisbooks.com
SUMMARY:ለምን? የአዱኛ ሂርጳ መፅሐፍ ምርቃት
DESCRIPTION:🌟 የመፅሐፍ ምረቃ ጥሪ 🌟\n“ለምን?”  የለውጥ መጀመሪያ ጥያቄ !\n\nበደራሲ አዱኛ ሂርጳ የተፃፈውና “አለመቻልን የምትፋለመው ትንሿ ጠጠር” በሚል ንዑስ ርዕስ የሚታወቀው “ለምን?” የተሰኘው አዲስ መፅሐፍ የፊታችን ቅዳሜ በድምቀት ይመረቃል። የዚህ ልዩ መርሀ ግብር አካል እንዲሆኑ ተጋብዘዋል።\n\n📅 ቀን፦ ቅዳሜ፣ የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም\n🕙 ሰዓት፦ ከቀኑ 10፡30 ጀምሮ\n📍 ቦታ፦ ወዳጅነት ፓርክ (Friendship Park)፣ አዲስ አበባ\n\nበዕለቱ የሚጠበቁ የክብር እንግዶች እና ተናጋሪዎች፦\n\nክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን\nአቶ ሺፈራው ወልደሚካኤል (የቀድሞ የፍትህ ሚኒስትር)\nዶክተር ምህረት ደበበ\nአቶ ክብረት አበበ (የጠብታ አምቡላንስ መሥራች)\n\nየመፅሐፍ ቅኝት የሚያቀርቡ፦\n\nቢንያም አቡራ\nደራሲ መሐመድ አል ቡርሀን\n\nየመድረክ አጋፋሪ፦\n\nገጣሚ ረድኤት ተረፈ\n\nየጥበብና የእውቀት ማዕድ በሆነው በዚህ የምረቃ ስነ-ስርዓት ላይ በመገኘት የደራሲውን አዲስ ስራ አብረን እንመርቃለን።
URL:https://addisbooks.com/event/adugna-hirpa-book-launch/
LOCATION:Friendship Park\, https://maps.app.goo.gl/e97qb639hkuatP1v9\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Launch
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/lemn-book-launch.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260222T150000
DTEND;TZID=UTC:20260222T180000
DTSTAMP:20260513T210905
CREATED:20260207T065709Z
LAST-MODIFIED:20260217T174250Z
UID:4993-1771772400-1771783200@addisbooks.com
SUMMARY:ሌላ እውነት የለኝም  By Meron Getnet
DESCRIPTION:የመጽሐፍ ምርቃት\nክቡራትና ክቡራን፣ የጥበብ ወዳጆች\nሌላ ዕውነት የለኝም  By Meron Getnet \n\nተወዳጇ ሜሮን ጌትነት በልዩ ስሜትና ጥልቀት የከተበችው “ሌላ እውነት የለኝም” የተሰኘው አዲስ መጽሐፏ ሊመረቅ ነው። የሜሮንን የቃላት ስዕልና ግልጽ “እውነት” ለመጋራት ይህን ልዩ ቀን ይጠብቁ። \nቦታ፦ Waterford Event Center \nሰዓት፦ ከሰዓት 3:00 PM ጀምሮ \nየጥበብን ብርሃን አብረን እንኩል። \nበቦታው ተገኝታችሁ ለደራሲዋ እና አዲሱ ስራዋ ያላችሁን አክብሮት እንድትገልጹ በአክብሮት ተጋብዛችኋል። \nSAVE THE DATE \nDate : Sunday\, February 22\, 2026\n3:00 PM \nAddress: Waterford Event Center\n6715 Commerce St\, Springfield\, VA 22150 \n \n \n \nሌላ ዕውነት የለኝም  \nLela Ewnet Yelegnem By Meron Getnet\n 
URL:https://addisbooks.com/event/book-event-by-meron-getnet/
LOCATION:Waterford Event Center\, 6715 Commerce St\, Springfield\, VA 22150\, Springfield\, United States
CATEGORIES:Book Discussion,Book Launch
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/1770443613355.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260221T140000
DTEND;TZID=UTC:20260221T170000
DTSTAMP:20260513T210905
CREATED:20260217T053019Z
LAST-MODIFIED:20260217T175034Z
UID:5435-1771682400-1771693200@addisbooks.com
SUMMARY:የሎሬት ጸጋዬ ገ/መድኅን 20ኛ ዓመት የዕረፍት መታሰቢያ ዝግጅት 
DESCRIPTION:የሎሬት ጸጋዬ ገ/መድኅን 20ኛ ዓመት የዕረፍት መታሰቢያ ዝግጅት\nየኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ ሥነ ጥበባት ማዕከል፣ የሎሬት ጸጋዬ ገ/መድኅንን 20ኛ ዓመት የዕረፍት መታሰቢያ ዝግጅት የፊታችን ቅዳሜ የካቲት 14፣ 2018 ዓ.ም ከ8፡00 ሰዓት ጀምሮ ያካሄዳል፡፡ \nበዝግጅቱ ላይ አቶ ነብዩ ባዬ (በአ.አ.ዩ የቴአትር ጥበባት ት/ክፍል ረዳት ፕሮፌሰር) – የጸጋዬን ቴአትሮች ይዳስሳል፣ አቶ ወንድወሰን አዳነ (የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሥነጽሑፍ መምህር ረዳት ፕሮፌሰር) ግጥሞቹን ይተነትናል፣ የሥነ ጽሑፍ ኀያሲው ቴዎድሮስ አጥላው በጸጋዬ ሕይወት ዙሪያ የተጻፈውን ‹‹ምጥቀት በቅኔ አክናፍ›› የተሰኘውን መጽሐፍ ይዳሰሳል፡፡ \nበዝግጅቱ ላይ ሁሉም እንዲታደም የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ ሥነ ጥበባት ከወዲሁ ግብዣውን ያቀርባል፡፡ \nአድራሻ፡- የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ቅጥር ግቢ (ጳውሎስ ሆስፒታል አካባቢ) ንግድ ባንክ ጉለሌ ቅርንጫፍ አለፍ እንዳሉ ጠቋሚውን ያገኙታል \n \nTsegaye Gabremedhin (1936–2006) was an Ethiopian playwright and poet who wrote in Amharic and English. \nHe was director of the Haile Selassie I Theatre (now the Ethiopian National Theatre) from 1961 to 1971. He later founded the theatre department at Addis Ababa University. \nTsegaye wrote more than 30 plays\, most of them in Amharic\, and translated several plays by William Shakespeare and Molière. His Amharic plays deal primarily with contemporary Ethiopia\, in particular the plight of youth in the cities and the need to respect traditional morality\, as in Crown of Thorns (1959). Oda Oak Oracle (1965) is Tsegaye’s best-known verse drama in English. Like his other English-language plays\, it is based on Ethiopian history and deals with religious conflicts. Collision of Altars (1977) is an experimental play that incorporates pantomime\, incantation\, dance and the use of masks. \n 
URL:https://addisbooks.com/event/laureate-tsegaye-gebremedhin-20th-year-anniversary/
LOCATION:The Ethiopian Academy of Sciences\, https://maps.app.goo.gl/d2Tp7dY63y8Nv1jj7\, Addis Ababa\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Launch
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/Tsegaye-Gebremedhin-20th-anniversary.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260221T140000
DTEND;TZID=UTC:20260221T170000
DTSTAMP:20260513T210905
CREATED:20260211T161435Z
LAST-MODIFIED:20260218T191057Z
UID:5144-1771682400-1771693200@addisbooks.com
SUMMARY:Endihem Tenurual Book Launch
DESCRIPTION:የደራሲ አበራ ለማ ግለ -ታሪክ መፅሐፍ ይመረቃል\n“…እንዲህም ተኑሯል” የሚል ርዕስ ያለው በ550 ገፆች የተሰናዳው የደራሲና ጋዜጠኛ አበራ ለማ የሕይወት ታሪክ ምረቃ ቅዳሜ የካቲት 14 2018 ዓ.ም በወመዘክር ኅሩይ አዳራሽ ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳል። \nበዕለቱ፣ ታላላቅ እንግዶች በተናጋሪነት የሚጋበዙ ሲሆን በግለ -ታሪክ መፅሀፉም ላይ የዳሰሳ ፅሑፍ ይቀርባል። \nአበራ ለማ፣ ካገራችን ገጣሚያንና አጫጭር ልብ-ወለድ ጸሓፊዎች አንዱ ሲሆን በኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ሥነፅሑፍ ጥናት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂም፣ ነው። \nአበራ፣ በኢትዮጵያ ሬዲዮና ፕሬስ መምሪያዎች ሠርቷል። ከጦር ግንባር ጋዜጠኝነት እስከ ኪነ-ጥበባት ዘርፎች ሀያሲነት የዘለቀ ሲሆን በአንባቢያን ተወዳጅ የሆኑ ሥራዎችንም ለማስነበብ የቻለ ነው። \nከአበራ ለማ የታተሙ ሥራዎች የሚከተሉት ይጠቀሳሉ።\n1967 ኩል ወይስ ጥላሸት፣ የግጥም መድብል፣\n1974 ሽበት፣የግጥም መድብል፣\n1975 ሕይወትና ሞት፣የአጫጭር ልቦለዶች መድብል፣\n1976 ሞገደኛው ነውጤ፣ ኖቭሌት፣\n1978 አባደፋር፣ከሌሎች ደራስያን ጋር… ስብስብ፣\n1978 ጽጌረዳ ብእር፣ከሌሎች ገጣሚያን ጋር… ስብስብ፣ እና ሌሎችንም ከ21 በላይ መፅሐፍትን ፅፎ ለማስነበብ በቅቷል። \nየዚህ መርሐ ግብር የክብር እንግዳ ዶክተር ኃይሉ አርአያ ሲሆኑ ከተናጋሪዎች መካከልም እመቤት ሆይ ፍሬአለም ሺባባው እና ኢንጂነር ቢጃይ ናይከር ይገኙበታል። \n \nEndihem Tenurual by Abera Lemma \nByAbera Lemma
URL:https://addisbooks.com/event/endihem-tenurual-book-launch/
LOCATION:The National Library (ወመዘክር-Wemezekir)\, https://maps.app.goo.gl/BWbJsaXCh5pED5tE6?g_st=ac\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion,Book Launch
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/1770977798612.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260206T000000
DTEND;TZID=UTC:20260208T000000
DTSTAMP:20260513T210905
CREATED:20260118T032539Z
LAST-MODIFIED:20260207T180127Z
UID:1511-1770336000-1770508800@addisbooks.com
SUMMARY:Bemisrak Bekul Book Launch Solomon Sahele
DESCRIPTION:Event Overview\nBemisrak Bekul Book Launch Solomon Sahele \n\n\nበምሥራቅ በኩል By Solomon Sahele Tizazu book launch at Walia bookstore ዋልያ መጻሕፍት\n\n\n\n\n\n\n\n\n\n\nእንኳን ታዳሚው ተጋባዥ አቅራቢዎች በሚቀሩበት ዝግጅት ሁሉ “እገሌ ታዋቂ አይደለም እገሌ ብዙ አድናቂ የለውም” ብዬ አንዱንም ሳልንቅ የጠሩኝንም ያልጠሩኝንም አክብሬ እየተገኘሁ ዝግጅታቸውን አድምቄያለሁ። “ዋሸህ” የሚለኝ ካለ ሰጋር በቅሎ እቀጣለሁ።\nሌላው ቀርቶ በጸሃፊ የድሃ ኪሴ ሳልሰሰት የሁሉንም መጽሐፍ ገዝቻለሁ ወዳጆቼን ግዟቸው ብዬ ጠይቄ አስገዝቻለሁ ለሥራ በየሄድኩበት ሀገር ከኔ አስቀድሜ የሌሎችን ሥራዎች አስተዋውቄያለሁ። ይህንንም “ሀሰት ነው” የሚለኝ ካለ የቅድሙ ሰጋር በቅሎ ላይ ግላሱንና ኮርቻውን ጨምሬ እቀጣለሁ።\n\n\nአሁን ደግሞ ተራው የኔ ነውና ድግሴን አድምቁልኝ መጽሐፌንም እየገዛችሁ ለወዳጅ ዘመድ ጋብዙልኝ አንብቡኝ\n\n\nገዝታችሁ መሸለም የምትፈልጉ ይሄው ቋቴ\n\n\n1000025047447 CBE\n\n\n121231964 BOA\n\n\nSolomon Sahele Tizazu\n\n\n\n\n\n\n\n\n 
URL:https://addisbooks.com/event/bemisrak-bekul-book-by-solomon-sahele/
LOCATION:Walia bookstore ዋልያ መጻሕፍት\, Arat Kilo\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Launch
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/01/solomon-sahle-books.jpg
END:VEVENT
END:VCALENDAR