BEGIN:VCALENDAR
VERSION:2.0
PRODID:-//Addis Books - ECPv6.17.0//NONSGML v1.0//EN
CALSCALE:GREGORIAN
METHOD:PUBLISH
X-WR-CALNAME:Addis Books
X-ORIGINAL-URL:https://addisbooks.com
X-WR-CALDESC:Events for Addis Books
REFRESH-INTERVAL;VALUE=DURATION:PT1H
X-Robots-Tag:noindex
X-PUBLISHED-TTL:PT1H
BEGIN:VTIMEZONE
TZID:UTC
BEGIN:STANDARD
TZOFFSETFROM:+0000
TZOFFSETTO:+0000
TZNAME:UTC
DTSTART:20250101T000000
END:STANDARD
END:VTIMEZONE
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260704T140000
DTEND;TZID=UTC:20260704T160000
DTSTAMP:20260701T124950Z
CREATED:20260701T124950Z
LAST-MODIFIED:20260701T124950Z
UID:7091-1783173600-1783180800@addisbooks.com
SUMMARY:Book Signing with Tesfaye Hailemariam ( Bashaye)
DESCRIPTION:ለጥበብና ለንባብ ወዳጆች ታላቅ የምስራች!\n\n ደራሲ ተስፋዬ ኀ/ማርያም ( ባሻዬ) አዲስ መጽሐፎን “የባሻዬ ውጎች” ይዞ በደማቅ የፊርማ ስነ-ስርዓት ሊያገኘን ቀጠሮ ይዟል! \nየ ትግስት ቫዮሊን ጥዑም ዜማ ከሚያማልል የንባብ ድባብ ጋር ተጋብቶ ልዩ ቅዳሜ ያሳልፋሉ። \n \n 📅 መቼ እና የት?\n \nቀን፦ ቅዳሜ ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም \nሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 እስከ 10:00 \nቦታ፦ አዲሱ  የጃፈር መጽሐፍ መደብር (ለገሃር፣ ተወልደ ሕንጻ) \n \nየንባብ ባህል እንዲዳብር ሁላችንም እንገኝ!\n📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0911 125324 \n 
URL:https://addisbooks.com/event/book-signing-with-tesfaye-hailemariam-bashaye/
LOCATION:Jaffar Books\, https://maps.app.goo.gl/KW36ctGcWbGkpvzH8\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/07/book-signing.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20261107T140000
DTEND;TZID=UTC:20261107T140000
DTSTAMP:20260710T121118Z
CREATED:20260710T121118Z
LAST-MODIFIED:20260710T121118Z
UID:7110-1794060000-1794060000@addisbooks.com
SUMMARY:"የውቦች ንግሥት" መጽሐፍ ልዩ የፎቶ እና የፊርማ ሥነ-ሥርዓት
DESCRIPTION:📢 “የውቦች ንግሥት” መጽሐፍ ልዩ የፎቶ እና የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ግብዣ!\n“የውቦች ንግሥት” መጽሐፍ ደራሲ ምሕረት ደግፍ  ተገኝታ መጽሐፉን የምታበረክትበትና የፊርማ ሥነ-ሥርዓት የምታደርግበት ልዩ ዕለት ደርሷል።\nበዕለቱ በመገኘት የደራሲዋን ፊርማ ያረፈበትን መጽሐፍ ባለቤት ይሁኑ!\n\n\n📅 ቀን: ሐምሌ – 4 (ቅዳሜ)\n\n⏰ ሰዓት: ከቀኑ 8:00 – 12:00 ሰዓት\n\n📍 አድራሻ: ኤዞፕ የመጽሐፍ መደብር \, አራት ኪሎ አባድር ሱፐር ማርኬት ፊት ለፊት የድሮ ጆሊ ባር ጋ \n\nቅዳሜ ዕለት ሁላችሁም ተጋብዛችኋል፤ እንዳይቀርባችሁ!
URL:https://addisbooks.com/event/ye-wuboch-nigist-book-signing/
LOCATION:Book Signing\, 19800 44th Ave W\, Lynnwood\, WA 98036\, Seattle\, WA\, United States
CATEGORIES:Book Launch,Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/07/ye-weboch-negist-book-launch.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260606T150000
DTEND;TZID=UTC:20260606T160000
DTSTAMP:20260605T144820Z
CREATED:20260605T144820Z
LAST-MODIFIED:20260605T144820Z
UID:7008-1780758000-1780761600@addisbooks.com
SUMMARY:The Silent Prince Book Launch
DESCRIPTION:📖 Book Launch Invitation: The Silent Prince\nCelebrate the long-awaited launch of “The Silent Prince” (የማይናገረው ልዑል) by Meseret Kinfe Haile!\n\nThis deeply moving memoir explores love\, resilience\, and the unspoken language between a mother and her son raised on the autism spectrum. Through her eyes\, discover what it truly means to listen\, to fight\, and to love without condition.\n\n\n\n🗓️ Event Details\nDate: Saturday\, June 6 \nTime: 3:00 PM \nLocation: 19800 44th Ave W\, Lynnwood\, WA 98036 (Seattle\, Washington) \n\n⏱️ Event Schedule\n3:00 PM – 4:00 PM: Welcome & Community Gathering \nSlideshow presentation \nCoffee & refreshments \nBook signing & photo session \nNetworking \n4:00 PM: Main Stage Program & Opening Remarks \n\nJoin us for an afternoon of readings\, reflection\, and celebration as this beautiful story meets the world. Your presence would mean everything!
URL:https://addisbooks.com/event/the-silent-prince-book-launch/
LOCATION:Book Signing\, 19800 44th Ave W\, Lynnwood\, WA 98036\, Seattle\, WA\, United States
CATEGORIES:Book Launch,Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/06/The-Silent-Prince-Book-Signing.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260531T150000
DTEND;TZID=UTC:20260531T170000
DTSTAMP:20260502T160359Z
CREATED:20260502T160359Z
LAST-MODIFIED:20260502T160359Z
UID:6702-1780239600-1780246800@addisbooks.com
SUMMARY:Book Signing with Prof. Bisrat Hailemeskel and Dr. Fekadu Fullas
DESCRIPTION:Book Signing with Prof. Bisrat Hailemeskel and Dr. Fekadu Fullas\nJoin us for a special afternoon dedicated to natural health! 🌿 We are excited to host a book signing event for “Home Remedies A-Z: Natural Therapies for Your Family” by Prof. Bisrat Hailemeskel and Dr. Fekadu Fullas.\n\nWhether you’re looking for practical healing guides or herbal-based cosmetic formulas\, this is an event you won’t want to miss. 📚✨\n\n📍 Where: Nazrawi Ethiopian Restaurant952 Sligo Ave\, Silver Spring\, MD 20910\n🗓️ When: Sunday\, May 31\, 2026\, at 3:00 PM\n🎟️ Admission: FREE – Everyone is welcome!\n\nCan’t make it? You can also find the book on Amazon here. Check out www.ethiomedicine.com for more info.\nSee you there! 👋
URL:https://addisbooks.com/event/book-signing-with-prof-bisrat-hailemeskel-and-dr-fekadu-fullas/
LOCATION:Nazrawi Ethiopian Restaurant\, 952 Sligo Ave\, Silver Spring\, MD 20910\, Silver Spring\, MD\, United States
CATEGORIES:Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/05/fekadu-fuller-book-signing.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260523T140000
DTEND;TZID=UTC:20260523T160000
DTSTAMP:20260522T191609Z
CREATED:20260522T191442Z
LAST-MODIFIED:20260522T191609Z
UID:6929-1779544800-1779552000@addisbooks.com
SUMMARY:Book Signing with Ahmed Huss
DESCRIPTION:ለጥበብና ለንባብ ወዳጆች ታላቅ የምስራች!\n\nበድንቅ ስራዎቹ የምናውቀው ደራሲ አህመድ ሁስ (ሻድ) አዳዲስ መጽሐፎቹን ይዞ በደማቅ የፊርማ ስነ-ስርዓት ሊያገኘን ቀጠሮ ይዟል! \nየቫዮሊን ጥዑም ዜማ ከሚያማልል የንባብ ድባብ ጋር ተጋብቶ ልዩ ቅዳሜ ያሳልፋሉ። \n \n 📅 መቼ እና የት?\n \nቀን፦ ቅዳሜ ግንቦት 15 ቀን 2018 ዓ.ም \nሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 እስከ 10:00 \nቦታ፦ አዲሱ  የጃፈር መጽሐፍ መደብር (ለገሃር፣ ተወልደ ሕንጻ) \n  \n📚 የሚፈረሙ መጻሕፍት፦\n\nየሉሚ ጭማቂ ትዝታ \nጥሪ ወደ ሞት \n \nየንባብ ባህል እንዲዳብር ሁላችንም እንገኝ!\n📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0911 125324 \n 
URL:https://addisbooks.com/event/book-signing-with-ahmed-huss/
LOCATION:Jaffar Books\, https://maps.app.goo.gl/KW36ctGcWbGkpvzH8\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/05/ahmed-huss-book-signing.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260502T140000
DTEND;TZID=UTC:20260502T160000
DTSTAMP:20260430T162435Z
CREATED:20260430T162435Z
LAST-MODIFIED:20260430T162435Z
UID:6666-1777730400-1777737600@addisbooks.com
SUMMARY:Book Signing with Zebib Melke
DESCRIPTION:የመጽሐፍ የፊርማ ሥነ-ሥርዓትደራሲ ዘቢብ መልኬ\n\nየመጽሐፍ አፍቃሪዎችና የጥበብ ወዳጆች ሆይ!\n\nደራሲ ዘቢብ መልኬ አዳዲስ ስራዎቿን ይዛ ቀርባለች። በብዙዎቻችሁ ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፉትንና በሐሳብ የከበሩትን ድንቅ መጻሕፍትን ደግመን የምናጣጥምበት፣ ከደራሲዎ ጋር የምንገናኝበት ልዩ ቀን!\n\nእነዚህን መጻሕፍት አስፈርማችሁ ለግል ቤተ-መጻሕፍታችሁ ወይንም ለምትወዱት ሰው በስጦታ ለማበርከት ይህን አጋጣሚ ይጠቀሙ።\n\n📍 ቦታ፦ አዲሱ የጃፈር መጽሐፍ መደብር (ለገሃር፣ ተወልደ ሕንጻ)📅 ቀን፦ ቅዳሜ ሚያዝያ 24 ቀን 2018 ዓ.ም🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 እስከ 10:00\n\n“የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን!” በሚል መሪ ቃል፤ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።\n\nለበለጠ መረጃ፦ 📞 0911 125324\n 
URL:https://addisbooks.com/event/book-signing-with-zebib-melke/
LOCATION:Jaffar Books\, https://maps.app.goo.gl/KW36ctGcWbGkpvzH8\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/04/book-signing-zebib.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260425T140000
DTEND;TZID=UTC:20260425T160000
DTSTAMP:20260423T112837Z
CREATED:20260423T112837Z
LAST-MODIFIED:20260423T112837Z
UID:6599-1777125600-1777132800@addisbooks.com
SUMMARY:Book Signing with Sisay Nigusu
DESCRIPTION:የመጽሐፍ የፊርማ ሥነ-ሥርዓትደራሲ ሲሳይ ንጉሡ\n\nየመጽሐፍ አፍቃሪዎችና የጥበብ ወዳጆች ሆይ!\n\nሰመመንን የጻፈልን የልባችን ደራሲ ሲሳይ ንጉሡ ተመልሷል! አዲሱን እና በጉጉት ሲጠበቅ የነበረውን “ሳልሳዊ ልደት” የተሰኘ ድንቅ መጽሐፉን ይዞ ለፊርማ ይጠብቃችኋል። በብዙዎቻችሁ ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፉትንና በሐሳብ የከበሩትን ድንቅ መጻሕፍቱን ደግመን የምናጣጥምበት፣ ከደራሲው ጋር የምንገናኝበት ልዩ ቀን!\n\nእነዚህን መጻሕፍት አስፈርማችሁ ለግል ቤተ-መጻሕፍታችሁ ወይንም ለምትወዱት ሰው በስጦታ ለማበርከት ይህን አጋጣሚ ይጠቀሙ።\n\n📍 ቦታ፦ አዲሱ የጃፈር መጽሐፍ መደብር (ለገሃር፣ ተወልደ ሕንጻ)📅 ቀን፦ ቅዳሜ ሚያዝያ 17 ቀን 2018 ዓ.ም🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 እስከ 10:00\n\n“የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን!” በሚል መሪ ቃል፤ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።\n\nለበለጠ መረጃ፦ 📞 0911 125324\n 
URL:https://addisbooks.com/event/book-signing-with-sisay-nigusu/
LOCATION:Jaffar Books\, https://maps.app.goo.gl/KW36ctGcWbGkpvzH8\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/04/book-signing-sisay-nigusu.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260404T140000
DTEND;TZID=UTC:20260404T160000
DTSTAMP:20260403T184417Z
CREATED:20260403T184417Z
LAST-MODIFIED:20260403T184417Z
UID:6394-1775311200-1775318400@addisbooks.com
SUMMARY:Book Signing with Natnael Kerealem
DESCRIPTION:የመጽሐፍ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ናትናኤል ቀረዓለም\n\nየመጽሐፍ አፍቃሪዎችና የጥበብ ወዳጆች ሆይ!\nየቃላት ጠቢቡ ናትናኤል ቀረዓለም በልዩ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ወደ እናንተ መጥቷል። በብዙዎቻችሁ ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፉትንና በሐሳብ የከበሩትን ድንቅ መጻሕፍቱን ደግመን የምናጣጥምበት፣ ከደራሲው ጋር የምንገናኝበት ልዩ ቀን!\n\n  የናትናኤል ቀረዓለም ተወዳጅ ስራዎች፦“ዛሬ ቅዳሜ አይደለም”“እውነት / እዝም” “ትናንት እመጣለሁ”\n\nእነዚህን መጻሕፍት አስፈርማችሁ ለግል ቤተ-መጻሕፍታችሁ ወይንም ለምትወዱት ሰው በስጦታ ለማበርከት ይህን አጋጣሚ ይጠቀሙ።\n\n📍 ቦታ፦ አዲሱ የጃፈር መጽሐፍ መደብር (ለገሃር፣ ተወልደ ሕንጻ)📅 ቀን፦ ቅዳሜ መጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 እስከ 10:00\n\n“የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን!” በሚል መሪ ቃል፤ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።\n\nለበለጠ መረጃ፦ 📞 0911 125324\n 
URL:https://addisbooks.com/event/book-signing-with-natnael-kerealem/
LOCATION:Jaffar Books\, https://maps.app.goo.gl/KW36ctGcWbGkpvzH8\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/04/natnael-book-signing.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260328T140000
DTEND;TZID=UTC:20260328T160000
DTSTAMP:20260325T151027Z
CREATED:20260325T151027Z
LAST-MODIFIED:20260325T151027Z
UID:6332-1774706400-1774713600@addisbooks.com
SUMMARY:Book Signing with Alemayehu Gelagay
DESCRIPTION:የመጽሐፍ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ከደራሲና ኃያሲ አለማየሁ ገላጋይ ጋር!\nየንባብ ባህል እንዲዳብርና ከሚወዱት ደራሲ ጋር በቀጥታ እንዲገናኙ ተጋብዘዋል። ዕውቁ ደራሲና ኃያሲ አለማየሁ ገላጋይ አዳዲስና ተወዳጅ ስራዎቹን ይዞ ይጠብቅዎታል።\n\n🗓 ቀን፦ ቅዳሜ መጋቢት 19 ቀን 2018 ዓ.ም\n🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8፡00 እስከ 10፡00\n📍 ቦታ፦ አዲስ የጃዕፈር መጻሕፍት መደብር\n\nይምጡ፣ መጽሐፍዎን በደራሲው አስፈርሙ፣ በሃሳብም ተጋሩ።\n\nየንባብ ባህል እንዲዳብር እንጋብዛለን!\n\n📞 ለተጨማሪ መረጃ፦ 0911 125324
URL:https://addisbooks.com/event/book-signing-with-alemayehu-gelagay/
LOCATION:Jaffar Books\, https://maps.app.goo.gl/KW36ctGcWbGkpvzH8\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/Book-Signing-with-Alemayehu-Gelagay.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260321T160000
DTEND;TZID=UTC:20260321T190000
DTSTAMP:20260306T180009Z
CREATED:20260306T175346Z
LAST-MODIFIED:20260306T180009Z
UID:6103-1774108800-1774119600@addisbooks.com
SUMMARY:Meron Getnet Book Signing Dallas Texas
DESCRIPTION:✨ዳላስ ቴክሳስ! ቀጠሮአችሁን ያዙ! ✨\n\n\n\n\n\n\n\n\n\nታዋቂዋ ገጣሚ  እና አርቲስት ሜሮን ጌትነት “ሌላ እውነት የለኝም“ የተሰኘ አዲስ መጽሐፏን ይዛ ወደ እናንተ እየመጣች ነው።\n\nበዚህ ልዩ የሥነ-ጽሑፍ ምሽት ላይ ተገኝታችሁ ከገጣሚዋ ጋር እንድትገናኙ፣ አዳዲስ የግጥም ሥራዎቿን እንድታጣጥሙ እና በመጽሐፏ ዙሪያ በሚደረገው ጥልቅ ውይይት እንድትሳተፉ ተጋብዛችኋል።\n\nምን ይጠብቃችኋል?\n✍️ የመጽሐፍ ፊርማ፦ ከሜሮን ጋር በመገናኘት የመጽሐፍ ቅጂዎ ላይ ፊርማዋን ያግኙ።🎤 ልዩ ቃለ-መጠይቅ፦ ስለ መጽሐፉ አጻጻፍ እና መነሻ ታሪኮች የሚቀርብ ዝርዝር ቆይታ።🗣️ የፓናል ውይይት፦ በመጽሐፉ ጭብጦች ዙሪያ የሚደረግ ጥልቅ ውይይት።\n\nይህንን ልዩ ባህላዊ እና ጥበባዊ መድረክ እንዳያመልጥዎት!\n\n\n\n✨Dallas\, Texas! Save the Date! ✨\n\n\nJoin us for an exclusive literary afternoon with the celebrated poet and artist Meron Getnet as she presents her new book\, “ሌላ እውነት የለኝም“ (Lela Ewnet Yelagnim).\nThis is a unique opportunity to connect with the artist\, dive into her poetic world\, and engage in meaningful dialogue.\n\n📅 When: March 21🕓 Time: 4:00 PM📍 Where: 11550 Plano Rd #100\, Dallas\, TX 75243\n\nWhat to expect:\n✍️ Book Signing: Meet Meron and get your personal copy signed.🎤 Exclusive Interview: Hear the stories and inspirations behind the verses.🗣️ Panel Discussion: Engage in a deep dive into the themes of the book.\nDon’t miss out on this special cultural gathering!\n\n📞 For more information: 469-831-1936
URL:https://addisbooks.com/event/meron-getnet-book-signing-dallas-texas/
LOCATION:Dallas Texas\, 11550 Plano Rd #100\, Dallas\, TX 75243\, dallas\, TX\, United States
CATEGORIES:Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/meron-getnet-dallas.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260228T140000
DTEND;TZID=UTC:20260228T160000
DTSTAMP:20260224T153132Z
CREATED:20260224T151212Z
LAST-MODIFIED:20260224T153132Z
UID:5846-1772287200-1772294400@addisbooks.com
SUMMARY:Book Signing with Solomon Sahele Tizazu ( Be Misrak Bekul)
DESCRIPTION:  \n📢 የጥበብ አፍቃሪዎች የምስራች! \n\nየደራሲ ሰለሞን ሳህለ  አዲስ መጽሐፍ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት በ አዲሱ ጃፈር መጻሕፍት!\nየ”የልብ ማኅተም” ደራሲ ሰለሞን ሳህለ በአዲስ ስራ ተመልሷል። በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው “በምሥራቅ በኩል” የተሰኘው አዲስ መጽሐፍ  የፊርማ ፕሮግራም በጃፈር መጻሕፍት  በድምቀት ይካሄዳል።\n\n\n\nከደራሲው ጋር ለየት ያለ ቆይታ ለማድረግ፣ መጽሐፉን በደራሲው ፊርማ ለማግኘት እና ስለ መጽሐፉ ጠለቅ ያለ ውይይት ለመታደም ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።\n\n\n\n📅 ቀን፦ ቅዳሜ የካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም (February 28\, 2026)📍 ቦታ፦ ጃፈር መጻሕፍት – ለገሃር፣ ተወልደ ሕንፃ (Tewelde Building)🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 (2:00 PM) ጀምሮ\n\nየሥነ-ጽሑፍ ጥማትዎን የሚያረካ፣ ከወዳጅ ዘመድ ጋር የሚታደሙበት ድንቅ የጥበብ ቀን!\n\nእንዳያመልጥዎ!
URL:https://addisbooks.com/event/book-signing-with-solomon-sahele-tizazu-be-misrak-bekul/
LOCATION:Jaffar Books\, https://maps.app.goo.gl/KW36ctGcWbGkpvzH8\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/solomon-sahle-book-signing.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260228T120000
DTEND;TZID=UTC:20260228T170000
DTSTAMP:20260218T231412Z
CREATED:20260212T040633Z
LAST-MODIFIED:20260218T231412Z
UID:1527-1772280000-1772298000@addisbooks.com
SUMMARY:Ethiopian Book fair in Atlanta 2026
DESCRIPTION:Event Overview\nበአይነቱ መጀመሪያው የሆነው “ትእይንተ መፅሃፍት” በአትላንታ. Save the day February 28\, 2026 12 noon to 5pm \nከአስር በላይ ደራሲዎች በሚሳተፉበት የመጽሐፍት ትእይንት (Ethiopian book fair)\nደራሲ እመቤት መንግስቴ \n\nዶር ተስፋዬ መኮንን\n\n\nተደናቂውን ጣምራ ቁስል እና ሌሎች ሁለት መጽሐፎቹን ይዞ የሚገኘው የአትላንታው ደራሲ ዶር ተስፋዬ መኮንን በተለያዩ የጥበብ መስኮች ላይ ካገኘው እውቀት ያካፍለናል::\n\n\n\n\nደራሲ ታደሰ አስራት ከአትላንታ\n\n\nህይወት በሶስት አህጉራት እና የአማርኛ ቋንቋ መማርያ የተሰኙ መጽሐፍቶችን ይዞ ይቀርባል:: ደራሲው በተለያዩ የጥበብ መስኮች ላይ ካገኘው እውቀት ያካፍለናል::\n\n\n\n\nቤትል ሲቲቨንስ\n\n\nNot A Cinderella Story የተሰኘው መጽሐፍን ይዛ ትገኛለች:: የህይወትን ሌላኛውን መልክ የሚያሳየውንና ሁላችንም ልንዘጋጅበት የሚገባንን ታራኳን ከየራሲዋ አንደበት መጥታችሁ አድምጡ::
URL:https://addisbooks.com/event/ethiopian-book-fair-in-atlanta-2026/
LOCATION:Tucker recreation center\, 4898 Lavista rd\, Tucker\, GA\, 30084\, United States
CATEGORIES:Book Discussion,Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/webp:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/Ethiopian-book-fair-in-atlanta-2026.webp
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260221T140000
DTEND;TZID=UTC:20260221T170000
DTSTAMP:20260218T203007Z
CREATED:20260218T194637Z
LAST-MODIFIED:20260218T203007Z
UID:5587-1771682400-1771693200@addisbooks.com
SUMMARY:ነገረ መጻሕፍት -  የመጽሃፍ ውይይት እንዳለጌታ ከበደ ጋ
DESCRIPTION:የመጽሐፍ ወዳጆች ሆይ ቆይታችን ከጥበብ ጋር ነው! \nበዛጎል የመጻህፍት ባንክ አዘጋጅነት በሚቀርበው “ነገረ መጻህፍት” የውይይት መድረክ ላይ “መመለስ” ተመርጣ እንድንወያይበት ተጋብዣለሁ። ከደራሲና ጋዜጠኛ እንዳለጌታ ከበደ ጋ የምናደርገው ቆይታ ላይ ለመሳተፍ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።ቀን፦ የካቲት 14/ 2018 ዓ.ም (ቅዳሜ)ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 ጀምሮቦታ፦ FSS አዳራሽ (ቀበና፣ ካቶሊክ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ፣ ወደ ሳንፎርድ ትምህርት ቤት በሚወስደው መንገድ፣ ባማ አዲስ ሕንፃ አጠገብ)የመገኛ ቦታ (Google Map)፦ https://maps.app.goo.gl/2n1myQXCCaTteCw69?g_st=ic *** \nመጽሃፉን ለማግኘት\nከስር በተጠቀሱት አካውንቶች የመጽሃፉን ክፍያ (790 ብር) ይፈጽሙ። ክፍያ የፈጸሙበትን ደረሰኝ ከስልክ ቁጥርዎ ጋር በ0999263320 በቴሌግራም ወይም ዋትስአፕ ላይ ይላኩልን። በስምዎ የተፈረመ መጽሃፍ ባሉበት እናደርሳለን።ንግድ ባንክ – 1000290785287አቢሲንያ – 209025396ቴሌ ብር – 0999263320ከሀገር ውጪ ለሚገኙ አንባቢያን በዚህ የአማዞን ሊንክ ይገኛል \nመግቢያው በነጻ ነው! \nበአካል ተገኝታችሁ የውይይቱ አካል እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል። \n 
URL:https://addisbooks.com/event/negere-metsfit-with-endalegeta-kebede-birtukan-mideksa/
LOCATION:Zagol Book Bank ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ\, Zagol Book Bank\, Addis Ababa\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion,Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/zagol-book-store-negere-metsahfit-endalegeta-kebede-gar.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260214T140000
DTEND;TZID=UTC:20260214T160000
DTSTAMP:20260210T073412Z
CREATED:20260210T055752Z
LAST-MODIFIED:20260210T073412Z
UID:5028-1771077600-1771084800@addisbooks.com
SUMMARY:Book Signing with Zeritu Kebede ( Kelijinet eske lijunet)
DESCRIPTION:  \n📢 የጥበብ አፍቃሪዎች የምስራች! \nተወዳጇ ድምፃዊትና ተዋናይት ዘሪቱ ከበደ በዜማዎቿና በፊልሞቿ ስታስደምመን ቆይታ፣ አሁን ደግሞ በብዕሯ የከተበችውን ድንቅ ሥራ ይዛልን ቀርባለች! \nየዘሪቱ የመጀመሪያ መጽሐፍ የሆነው ከልጅነት እስከ ልጁነት በጉጉት ለሚጠባበቁ አንባቢዎችና አድናቂዎቿ ለንባብ በቅቷል። ይህንን ልዩ አጋጣሚ ምክንያት በማድረግ፣ ደራሲዋን በቅርብ የሚያገኙበትና መጽሐፉን የሚያስፈርሙበት ልዩ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ተዘጋጅቷል። \n📅 ቀን፦ ቅዳሜ የካቲት 7 ቀን 2018 ዓ.ም.\n🕗 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 እስከ 10:00 (በኢትዮጵያ አቆጣጠር)\n📍 ቦታ፦ በአዲሱ የጃፈር መጽሐፍ መደብር \nበዕለቱ ተገኝታችሁ፦\n• መጽሐፉን በደራሲዋ ዘሪቱ ከበደ ፊርማ ለማስጌጥ፤\n• ከደራሲዋ ጋር የቆይታ ጊዜ ለማሳለፍ፤\n• የሥነ-ጽሑፍ ጉዞዋን በጋራ ለመጀመር ተጋብዘዋል። \nበጥበብ ዓለም ውስጥ አዲስ ምዕራፍ የከፈተችውን ዘሪቱን ለማበረታታትና የሥራዋ ተቋዳሽ ለመሆን ሁላችሁም ተጋብዛችኋል። \nእንዳያመልጥዎ!
URL:https://addisbooks.com/event/book-signing-with-zeritu-kebede-kelijinet-eske-lijunet/
LOCATION:Jaffar Books\, https://maps.app.goo.gl/KW36ctGcWbGkpvzH8\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/1770700568342.jpg
END:VEVENT
END:VCALENDAR