BEGIN:VCALENDAR
VERSION:2.0
PRODID:-//Addis Books - ECPv6.17.0//NONSGML v1.0//EN
CALSCALE:GREGORIAN
METHOD:PUBLISH
X-WR-CALNAME:Addis Books
X-ORIGINAL-URL:https://addisbooks.com
X-WR-CALDESC:Events for Addis Books
REFRESH-INTERVAL;VALUE=DURATION:PT1H
X-Robots-Tag:noindex
X-PUBLISHED-TTL:PT1H
BEGIN:VTIMEZONE
TZID:UTC
BEGIN:STANDARD
TZOFFSETFROM:+0000
TZOFFSETTO:+0000
TZNAME:UTC
DTSTART:20250101T000000
END:STANDARD
END:VTIMEZONE
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20261107T140000
DTEND;TZID=UTC:20261107T140000
DTSTAMP:20260710T121118Z
CREATED:20260710T121118Z
LAST-MODIFIED:20260710T121118Z
UID:7110-1794060000-1794060000@addisbooks.com
SUMMARY:"የውቦች ንግሥት" መጽሐፍ ልዩ የፎቶ እና የፊርማ ሥነ-ሥርዓት
DESCRIPTION:📢 “የውቦች ንግሥት” መጽሐፍ ልዩ የፎቶ እና የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ግብዣ!\n“የውቦች ንግሥት” መጽሐፍ ደራሲ ምሕረት ደግፍ  ተገኝታ መጽሐፉን የምታበረክትበትና የፊርማ ሥነ-ሥርዓት የምታደርግበት ልዩ ዕለት ደርሷል።\nበዕለቱ በመገኘት የደራሲዋን ፊርማ ያረፈበትን መጽሐፍ ባለቤት ይሁኑ!\n\n\n📅 ቀን: ሐምሌ – 4 (ቅዳሜ)\n\n⏰ ሰዓት: ከቀኑ 8:00 – 12:00 ሰዓት\n\n📍 አድራሻ: ኤዞፕ የመጽሐፍ መደብር \, አራት ኪሎ አባድር ሱፐር ማርኬት ፊት ለፊት የድሮ ጆሊ ባር ጋ \n\nቅዳሜ ዕለት ሁላችሁም ተጋብዛችኋል፤ እንዳይቀርባችሁ!
URL:https://addisbooks.com/event/ye-wuboch-nigist-book-signing/
LOCATION:Book Signing\, 19800 44th Ave W\, Lynnwood\, WA 98036\, Seattle\, WA\, United States
CATEGORIES:Book Launch,Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/07/ye-weboch-negist-book-launch.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260606T150000
DTEND;TZID=UTC:20260606T160000
DTSTAMP:20260605T144820Z
CREATED:20260605T144820Z
LAST-MODIFIED:20260605T144820Z
UID:7008-1780758000-1780761600@addisbooks.com
SUMMARY:The Silent Prince Book Launch
DESCRIPTION:📖 Book Launch Invitation: The Silent Prince\nCelebrate the long-awaited launch of “The Silent Prince” (የማይናገረው ልዑል) by Meseret Kinfe Haile!\n\nThis deeply moving memoir explores love\, resilience\, and the unspoken language between a mother and her son raised on the autism spectrum. Through her eyes\, discover what it truly means to listen\, to fight\, and to love without condition.\n\n\n\n🗓️ Event Details\nDate: Saturday\, June 6 \nTime: 3:00 PM \nLocation: 19800 44th Ave W\, Lynnwood\, WA 98036 (Seattle\, Washington) \n\n⏱️ Event Schedule\n3:00 PM – 4:00 PM: Welcome & Community Gathering \nSlideshow presentation \nCoffee & refreshments \nBook signing & photo session \nNetworking \n4:00 PM: Main Stage Program & Opening Remarks \n\nJoin us for an afternoon of readings\, reflection\, and celebration as this beautiful story meets the world. Your presence would mean everything!
URL:https://addisbooks.com/event/the-silent-prince-book-launch/
LOCATION:Book Signing\, 19800 44th Ave W\, Lynnwood\, WA 98036\, Seattle\, WA\, United States
CATEGORIES:Book Launch,Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/06/The-Silent-Prince-Book-Signing.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260531T150000
DTEND;TZID=UTC:20260531T170000
DTSTAMP:20260502T160359Z
CREATED:20260502T160359Z
LAST-MODIFIED:20260502T160359Z
UID:6702-1780239600-1780246800@addisbooks.com
SUMMARY:Book Signing with Prof. Bisrat Hailemeskel and Dr. Fekadu Fullas
DESCRIPTION:Book Signing with Prof. Bisrat Hailemeskel and Dr. Fekadu Fullas\nJoin us for a special afternoon dedicated to natural health! 🌿 We are excited to host a book signing event for “Home Remedies A-Z: Natural Therapies for Your Family” by Prof. Bisrat Hailemeskel and Dr. Fekadu Fullas.\n\nWhether you’re looking for practical healing guides or herbal-based cosmetic formulas\, this is an event you won’t want to miss. 📚✨\n\n📍 Where: Nazrawi Ethiopian Restaurant952 Sligo Ave\, Silver Spring\, MD 20910\n🗓️ When: Sunday\, May 31\, 2026\, at 3:00 PM\n🎟️ Admission: FREE – Everyone is welcome!\n\nCan’t make it? You can also find the book on Amazon here. Check out www.ethiomedicine.com for more info.\nSee you there! 👋
URL:https://addisbooks.com/event/book-signing-with-prof-bisrat-hailemeskel-and-dr-fekadu-fullas/
LOCATION:Nazrawi Ethiopian Restaurant\, 952 Sligo Ave\, Silver Spring\, MD 20910\, Silver Spring\, MD\, United States
CATEGORIES:Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/05/fekadu-fuller-book-signing.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260523T140000
DTEND;TZID=UTC:20260523T160000
DTSTAMP:20260522T191609Z
CREATED:20260522T191442Z
LAST-MODIFIED:20260522T191609Z
UID:6929-1779544800-1779552000@addisbooks.com
SUMMARY:Book Signing with Ahmed Huss
DESCRIPTION:ለጥበብና ለንባብ ወዳጆች ታላቅ የምስራች!\n\nበድንቅ ስራዎቹ የምናውቀው ደራሲ አህመድ ሁስ (ሻድ) አዳዲስ መጽሐፎቹን ይዞ በደማቅ የፊርማ ስነ-ስርዓት ሊያገኘን ቀጠሮ ይዟል! \nየቫዮሊን ጥዑም ዜማ ከሚያማልል የንባብ ድባብ ጋር ተጋብቶ ልዩ ቅዳሜ ያሳልፋሉ። \n \n 📅 መቼ እና የት?\n \nቀን፦ ቅዳሜ ግንቦት 15 ቀን 2018 ዓ.ም \nሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 እስከ 10:00 \nቦታ፦ አዲሱ  የጃፈር መጽሐፍ መደብር (ለገሃር፣ ተወልደ ሕንጻ) \n  \n📚 የሚፈረሙ መጻሕፍት፦\n\nየሉሚ ጭማቂ ትዝታ \nጥሪ ወደ ሞት \n \nየንባብ ባህል እንዲዳብር ሁላችንም እንገኝ!\n📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0911 125324 \n 
URL:https://addisbooks.com/event/book-signing-with-ahmed-huss/
LOCATION:Jaffar Books\, https://maps.app.goo.gl/KW36ctGcWbGkpvzH8\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/05/ahmed-huss-book-signing.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260502T160000
DTEND;TZID=UTC:20260502T180000
DTSTAMP:20260501T150806Z
CREATED:20260501T150806Z
LAST-MODIFIED:20260501T150806Z
UID:6682-1777737600-1777744800@addisbooks.com
SUMMARY:Art Night at Takos Coffee
DESCRIPTION:🌟 ልዩ የኪነ-ጥበብ ምሽት በታኮስ ቡና! ☕\nየጥበብ አፍቃሪዎች ሆይ! መንፈስን የሚያድስ፣ በግጥም፣ በንግግርና በወግ የታጀበ ድንቅ ምሽት ተዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል። የታኮስ ቡና ጥዑም መዓዛ ከጥበብ ውበት ጋር ተዋህዶ የሳምንቱን መጨረሻ በደስታ እንዲያሳልፉ ተጋብዘዋል።\n\n📅 ቀን፦ ቅዳሜ ሚያዝያ 24/2018 ዓ.ም\n\n🕙 ሰዓት፦ ከቀኑ 10፡00 ጀምሮ\n\n📍 አድራሻ፦ ኮተቤ መምህራን ኮሌጅ ፊት ለፊት\n\nየዕለቱ አቅራቢዎች፦\n\nአቤል ወርቁ ዘ-ከተቤ፦ የወግ አቅራቢ\n\n\nዮሴፍ ይድነቃቸው ፦ (Public Speaker) \nውብአረገ አድምጥ፦ ገጣሚ \nዘውዴ አለልኝ ፦ የመድረክ መሪ \nጌታው ፀደቀ፦ ገጣሚ \n\n\nታኮስ ቡና ጥራት ካላቸው ምግቦችና መጠጦች በተጨማሪ፣ መጽሐፍትን እያነበቡ የጥበብ ድግስ የሚታደሙበት ልዩ ቦታ ነው!\n\n መግቢያው በነጻ ነው! ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።
URL:https://addisbooks.com/event/art-night-at-takos-coffee/
LOCATION:Takos Coffee\, https://maps.app.goo.gl/5LrRcznzBbFBqPKy7\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Event
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/05/art-night.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260502T140000
DTEND;TZID=UTC:20260502T170000
DTSTAMP:20260501T162047Z
CREATED:20260501T161705Z
LAST-MODIFIED:20260501T162047Z
UID:6686-1777730400-1777741200@addisbooks.com
SUMMARY:ነገረ መጻሕፍት - የቀድሞው ጦር በገስጥ ተጫኔ
DESCRIPTION:ነገረ መጻሕፍት ! 📚\nየታሪክና የሥነ-ጽሑፍ ወዳጆች ሆይ፣ ታላቅ የምስራች!\nዛጎል የመጻሕፍት ባንክ በለመደው መልኩ “ነገረ መጻሕፍት” የተሰኘውን ልዩ የውይይት መድረክ ይዞላችሁ ቀርቧል። በዚህ ሳምንት ደግሞ በታሪክ ማህደር ውስጥ ጠልቀን የምንገባበት ድንቅ ዝግጅት አዘጋጅተናል።\n\n📖 የተመረጠ መጽሐፍ፦ የቀድሞው ጦር 🎙️ ተጋባዥ እንግዳ፦ ገስጥ ተጫኔ🎤 አዘጋጅና አቅራቢ፦ እንዳለጌታ ከበደ\n\nየቀድሞውን የኢትዮጵያ ጦር ገድል፣ ውጥረትና የታሪክ አሻራዎች በመጽሐፉ እይታ እንቃኛለን። ሁላችሁም በዚህ የታሪክና የእውቀት ድግስ ላይ በነጻ ተጋብዛችኋል።\n\n📅 ቀን፦ ሚያዝያ 24 ቀን 2018 ዓ.ም (ቅዳሜ)🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ📍 ቦታ፦ FSS አዳራሽ\n\n📌 አድራሻ፦ ቀበና፣ ካቶሊክ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ፣ ወደ ሳንፎርድ ትምህርት ቤት በሚወስደው መንገድ፣ ባማ አዲስ ሕንፃ አጠገብ በሚገኘው የFSS አዳራሽ።\n\nኑ፣ አብረን እንወያይ፤ ታሪክን ከምንጩ እንስማ!
URL:https://addisbooks.com/event/negere-metsahfet-geset-techane/
LOCATION:FSS\, https://maps.app.goo.gl/2n1myQXCCaTteCw69?g_st=ic\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/05/negere-metsaheft.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260502T140000
DTEND;TZID=UTC:20260502T170000
DTSTAMP:20260429T171255Z
CREATED:20260429T171255Z
LAST-MODIFIED:20260429T171255Z
UID:6390-1777730400-1777741200@addisbooks.com
SUMMARY:የዋልያ የሐሳብና መጽሐፍ መድረክ : ፈላስፎች እና ፍቅር
DESCRIPTION:የዋልያ የሐሳብና መጽሐፍ መድረክ፦ ፈላስፎች እና ፍቅር\n\nበዋልያ የሐሳብ እና መጻሕፍት መድረክ ልዩ ዝግጅት፣ “Moral Philosophy”፣ “በፍልስፍና መደመም” እና “የጣፋጭ ፍልስፍና” በሚሉ ድንቅ መጻሕፍቶቻቸው ከምናውቃቸው የፍልስፍና መምህር ዋለልኝ እምሩ (ረዳት ፕሮፌሰር) ጋር ጥልቅና አስገራሚ ቆይታ እናደርጋለን።\n🎙️ አቅራቢ፦ ዋለልኝ እምሩ (ረ/ፕሮፌሰር)📅 ቀን፦ ሚያዚያ 24 ቀን 2018 ዓ.ም 🕒 ሰዓት፦ ከሰዓት 8:30 ጀምሮ📍 ቦታ፦ 4 ኪሎ፣ ኢክላስ ሕንጻ፣ ዋልያ መጻሕፍት አዳራሽ\n\n\nኑ! ቅዳሜን በሐሳብ ማዕድ እናሳልፍ።
URL:https://addisbooks.com/event/walia-book-discussion-philosophy-love/
LOCATION:Walia bookstore ዋልያ መጻሕፍት\, Arat Kilo\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/04/moral-philosophy.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260502T140000
DTEND;TZID=UTC:20260502T160000
DTSTAMP:20260430T162435Z
CREATED:20260430T162435Z
LAST-MODIFIED:20260430T162435Z
UID:6666-1777730400-1777737600@addisbooks.com
SUMMARY:Book Signing with Zebib Melke
DESCRIPTION:የመጽሐፍ የፊርማ ሥነ-ሥርዓትደራሲ ዘቢብ መልኬ\n\nየመጽሐፍ አፍቃሪዎችና የጥበብ ወዳጆች ሆይ!\n\nደራሲ ዘቢብ መልኬ አዳዲስ ስራዎቿን ይዛ ቀርባለች። በብዙዎቻችሁ ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፉትንና በሐሳብ የከበሩትን ድንቅ መጻሕፍትን ደግመን የምናጣጥምበት፣ ከደራሲዎ ጋር የምንገናኝበት ልዩ ቀን!\n\nእነዚህን መጻሕፍት አስፈርማችሁ ለግል ቤተ-መጻሕፍታችሁ ወይንም ለምትወዱት ሰው በስጦታ ለማበርከት ይህን አጋጣሚ ይጠቀሙ።\n\n📍 ቦታ፦ አዲሱ የጃፈር መጽሐፍ መደብር (ለገሃር፣ ተወልደ ሕንጻ)📅 ቀን፦ ቅዳሜ ሚያዝያ 24 ቀን 2018 ዓ.ም🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 እስከ 10:00\n\n“የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን!” በሚል መሪ ቃል፤ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።\n\nለበለጠ መረጃ፦ 📞 0911 125324\n 
URL:https://addisbooks.com/event/book-signing-with-zebib-melke/
LOCATION:Jaffar Books\, https://maps.app.goo.gl/KW36ctGcWbGkpvzH8\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/04/book-signing-zebib.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260501T140000
DTEND;TZID=UTC:20260501T170000
DTSTAMP:20260430T165646Z
CREATED:20260430T165400Z
LAST-MODIFIED:20260430T165646Z
UID:6670-1777644000-1777654800@addisbooks.com
SUMMARY:Book Signing : Yodita by Roman Tewelde
DESCRIPTION:የመጽሐፍ የፊርማ ሥነ-ሥርዓትደራሲ ሮማን ተወልደ\nኅዳግ የመጽሐፍ ክበብ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በመተባበር ያዘጋጁትን መሰናዶ ተጋብዘዋል፣ ዮዲታ የተሰኘውን መጽሐፍ  በስፋት እንቃኛለን። \n✨ ልዩ እንግዳችን፦ ሮማን ተወልደ\n📖 መጽሐፍ፦ ዮዲታ \nየመጽሐፍ ማስፈረም ፣ የማስታወሻ ፎቶ መነሳትና ስለመጽሐፉ ያለዎትን አስተያየት በቀጥታ\nየምታካፍሉበት መርሐ ግብር ይህ ዕድል እንዳያመልጥዎ። \n🗓 ቀን፦ አርብ ሚያዝያ 23 ቀን 2018 ዓ.ም\n🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ\n📍 ቦታ፦ ቦሌ አትሞስፌር: ( ዓለም ሲኒማ ጀርባ)  \nመግቢያው በነጻ ነው! \n 
URL:https://addisbooks.com/event/book-signing-yodita-by-roman-tewelde/
LOCATION:Atmosphere\, https://l.facebook.com/l.php?u=httpsmaps.app.goo.glqW6wieSdRx27vCDH8fbclidIwZXh0bgNhZW0CMTAAYnJpZBExWXFuNXREb2J1V0l0YW1aRHNydGMGYXBwX2lkEDIyMjAzOTE3ODgyMDA4OTIAAR5ingtai8vZ2LW_sD4m_fINHxfp4KFVlqnQW1W0EwvblUYMz7EQQgPbfOwrmQ_aem_0BSEzVSyjV52RSCJdi2slw&h=AT7Fzxa6T_Pi6PzbQTimu-f_o7xjCywsoeSIeuloOUZ4pEjD9Gm5USbS675OnqFVSsbSnqJsdbgG_j5cX-QCg0BFqCSN7gv8z3nxbBgeMJD396Cr1XrrONyUSkWse5jWDMli9bBnuu0apHdH&__tn__=-UK*F\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/04/yodita.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;VALUE=DATE:20260430
DTEND;VALUE=DATE:20260501
DTSTAMP:20260328T182617Z
CREATED:20260328T180701Z
LAST-MODIFIED:20260328T182617Z
UID:6348-1777507200-1777593599@addisbooks.com
SUMMARY:SHUT UP AND WRITE! ADDIS ABABA
DESCRIPTION:Shut Up & Write Addis Ababa is a focused\, community-driven writing session designed to help writers\, creatives\, and professionals get their work done in a supportive environment. Whether you’re working on a novel\, article\, research paper\, business content\, or personal journaling\, this space is for you. \nInspired by the global Shut Up & Write movement\, the Addis chapter brings together people who want dedicated time to write—without distractions\, pressure\, or overthinking. \nThe format is simple: we gather\, set intentions\, write in timed sessions\, take short breaks\, and connect with fellow writers: no workshops\, no critiques—just productivity and community. \nHosted in the heart of Addis Ababa\, this initiative aims to build a consistent writing culture\, encourage creative expression\, and create a welcoming space for anyone who has something to write. \nCome as you are & bring your work.
URL:https://addisbooks.com/event/shut-up-and-write-addis-ababa/
CATEGORIES:Book Event,Other
ATTACH;FMTTYPE=image/png:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/Shut-up-write-scaled.png
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260425T140000
DTEND;TZID=UTC:20260425T170000
DTSTAMP:20260424T150148Z
CREATED:20260424T145816Z
LAST-MODIFIED:20260424T150148Z
UID:6608-1777125600-1777136400@addisbooks.com
SUMMARY:Shut Up & Write Addis Ababa
DESCRIPTION:Shut Up & Write Addis Ababa\n\nA curated\, distraction-free writing experience designed for deep focus and intentional creation. \nFind your flow in the heart of Addis Ababa. This focused writing session offers a silent space to make progress on your projects without the pressure of critique or the distraction of noise. Whether you prefer a notebook or a laptop\, join a community of creators for three hours of disciplined\, meaningful work. \nEvent Details\nDate: Saturday\, April 25\, 2026\nTime: 2:00 PM – 5:00 PM\nLocation: Addis House of Culture (AHOC)\nCost: Free event (A 300 ETB Museum entrance fee applies) \nWhat to Expect\nZero Distractions: No noise and no critique.\nDeep Focus: A space specifically designed to help your words move forward.\nWhat to Bring: Your notebook or laptop and your current project. \nRegister Here 
URL:https://addisbooks.com/event/shut-up-write-addis-ababa/
LOCATION:house of culture\, 2Q95+3R6\, Addis Ababa\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Event
ATTACH;FMTTYPE=image/png:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/04/shut-up-write-scaled.png
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260425T140000
DTEND;TZID=UTC:20260425T170000
DTSTAMP:20260422T181846Z
CREATED:20260422T181051Z
LAST-MODIFIED:20260422T181846Z
UID:6595-1777125600-1777136400@addisbooks.com
SUMMARY:የዋልያ ዘመን Ye Walia Zemen
DESCRIPTION:ታላቅ የኪነ-ጥበብ ግብዣ!\nየ”ዋልያ ዘመን” የመጀመሪያው ምዕራፍ ተጀመረ!\n\nዋልያ መጻሕፍት የሀገር ባለውለታዎችንና በሥራቸው አሻራቸውን ያሳረፉ ታላላቅ ሰዎችን የምናገኝበት አዲስና ቀጣይነት ያለው “ዋልያ ዘመን” የተሰኘ ዝግጅት ይዞላችሁ ቀርቧል።\n\nበዚህ ሳምንት እንግዳችን ደግሞ በእውቅ ደራሲነታቸውና ተርጓሚነታቸው የሚታወቁትና በሥነ-ጽሁፍ ዓለም ትልቅ ተሞክሮ ያላቸው ጋሽ ሣህለ ሥላሴ ብርሃነ ማርያም ናቸው።\n\nቅዳሜ ከሰዓትዎን ከእውቀት ማዕድ ጋር በማሳለፍ፣ ከጋሽ ሣህለ ሥላሴ የሕይወት ተሞክሮና ሰፊ እውቀት እንዲቋደሱ በክብር ተጋብዘዋል።\n\n📍 ቦታ፦ 4ኪሎ፣ ኢክላስ ሕንጻ፣ ዋልያ መጻሕፍት አዳራሽ\n📅 ቀን፦ ሚያዚያ 17 ቀን 2018 ዓ.ም\n⏰ ሰዓት፦ ከሰዓት 8:00 ጀምሮ\n\nመጥተው የትርፍ ትርፍ ያግኙ!\n\nመግቢያው በነፃ ነው—ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!
URL:https://addisbooks.com/event/ye-walia-zemen/
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/04/Walia-Zemen.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260425T140000
DTEND;TZID=UTC:20260425T160000
DTSTAMP:20260423T112837Z
CREATED:20260423T112837Z
LAST-MODIFIED:20260423T112837Z
UID:6599-1777125600-1777132800@addisbooks.com
SUMMARY:Book Signing with Sisay Nigusu
DESCRIPTION:የመጽሐፍ የፊርማ ሥነ-ሥርዓትደራሲ ሲሳይ ንጉሡ\n\nየመጽሐፍ አፍቃሪዎችና የጥበብ ወዳጆች ሆይ!\n\nሰመመንን የጻፈልን የልባችን ደራሲ ሲሳይ ንጉሡ ተመልሷል! አዲሱን እና በጉጉት ሲጠበቅ የነበረውን “ሳልሳዊ ልደት” የተሰኘ ድንቅ መጽሐፉን ይዞ ለፊርማ ይጠብቃችኋል። በብዙዎቻችሁ ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፉትንና በሐሳብ የከበሩትን ድንቅ መጻሕፍቱን ደግመን የምናጣጥምበት፣ ከደራሲው ጋር የምንገናኝበት ልዩ ቀን!\n\nእነዚህን መጻሕፍት አስፈርማችሁ ለግል ቤተ-መጻሕፍታችሁ ወይንም ለምትወዱት ሰው በስጦታ ለማበርከት ይህን አጋጣሚ ይጠቀሙ።\n\n📍 ቦታ፦ አዲሱ የጃፈር መጽሐፍ መደብር (ለገሃር፣ ተወልደ ሕንጻ)📅 ቀን፦ ቅዳሜ ሚያዝያ 17 ቀን 2018 ዓ.ም🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 እስከ 10:00\n\n“የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን!” በሚል መሪ ቃል፤ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።\n\nለበለጠ መረጃ፦ 📞 0911 125324\n 
URL:https://addisbooks.com/event/book-signing-with-sisay-nigusu/
LOCATION:Jaffar Books\, https://maps.app.goo.gl/KW36ctGcWbGkpvzH8\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/04/book-signing-sisay-nigusu.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260404T140000
DTEND;TZID=UTC:20260404T170000
DTSTAMP:20260403T173427Z
CREATED:20260326T182627Z
LAST-MODIFIED:20260403T173427Z
UID:6345-1775311200-1775322000@addisbooks.com
SUMMARY:Walia Book Discussion - Women and Responsiblities
DESCRIPTION:የዋልያ የሐሳብና መጽሐፍ መድረክ\n\n\nለጥበብ እና የውይይት አፍቃሪዎች\n\n“ሴቶች እና ኃላፊነት” በሚል መሪ ቃል፤ ሴቶች በሀገር ግንባታ፣ በውሳኔ ሰጭነት እና በመሪነት ያላቸውን ሚና የምንዳስስበት ልዩ የውይይት ፕሮግራም አዘጋጅተናል። በእለቱም በተለያየ የሥልጣን እርከን ያለፉና በማገልገል ላይ ያሉ ብርቱ እንስት ባለሙያዎችን ጋብዘናል።\n\nየዕለቱ ተጋባዦች፦\n አምባሳደር ታደለች ኃይለሚካኤል – ከሕይወት ተሞክሯቸው የሚያካፍሉን። ሲሀም ካሚል (የከተማና የኪነ-ሕንጻ ቅርሶች ተመራማሪ) – ከከተሜነት እና የሴቶች ሥልጣን አንጻር። መስከረም አዳነ – ከፍልስፍና እና ሥርዓተ ጾታ ሙያ አንጻር።\n\n ቦታ፦ 4 ኪሎ፣ ኢክላስ ሕንጻ፣ ዋልያ መጻሕፍት አዳራሽቀን፦ መጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም ሰዓት፦ ከሰዓት 8:00 ጀምሮ\n\nየእርስዎ መገኘት ለውይይታችን ተጨማሪ ድምቀት ነው!
URL:https://addisbooks.com/event/walia-book-discussion-women-and-responsiblities/
LOCATION:Walia bookstore ዋልያ መጻሕፍት\, Arat Kilo\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/waliaa-book-discussion.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260404T140000
DTEND;TZID=UTC:20260404T160000
DTSTAMP:20260403T184417Z
CREATED:20260403T184417Z
LAST-MODIFIED:20260403T184417Z
UID:6394-1775311200-1775318400@addisbooks.com
SUMMARY:Book Signing with Natnael Kerealem
DESCRIPTION:የመጽሐፍ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ናትናኤል ቀረዓለም\n\nየመጽሐፍ አፍቃሪዎችና የጥበብ ወዳጆች ሆይ!\nየቃላት ጠቢቡ ናትናኤል ቀረዓለም በልዩ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ወደ እናንተ መጥቷል። በብዙዎቻችሁ ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፉትንና በሐሳብ የከበሩትን ድንቅ መጻሕፍቱን ደግመን የምናጣጥምበት፣ ከደራሲው ጋር የምንገናኝበት ልዩ ቀን!\n\n  የናትናኤል ቀረዓለም ተወዳጅ ስራዎች፦“ዛሬ ቅዳሜ አይደለም”“እውነት / እዝም” “ትናንት እመጣለሁ”\n\nእነዚህን መጻሕፍት አስፈርማችሁ ለግል ቤተ-መጻሕፍታችሁ ወይንም ለምትወዱት ሰው በስጦታ ለማበርከት ይህን አጋጣሚ ይጠቀሙ።\n\n📍 ቦታ፦ አዲሱ የጃፈር መጽሐፍ መደብር (ለገሃር፣ ተወልደ ሕንጻ)📅 ቀን፦ ቅዳሜ መጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 እስከ 10:00\n\n“የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን!” በሚል መሪ ቃል፤ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።\n\nለበለጠ መረጃ፦ 📞 0911 125324\n 
URL:https://addisbooks.com/event/book-signing-with-natnael-kerealem/
LOCATION:Jaffar Books\, https://maps.app.goo.gl/KW36ctGcWbGkpvzH8\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/04/natnael-book-signing.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260328T140000
DTEND;TZID=UTC:20260328T170000
DTSTAMP:20260325T191256Z
CREATED:20260325T182224Z
LAST-MODIFIED:20260325T191256Z
UID:6335-1774706400-1774717200@addisbooks.com
SUMMARY:የቼቼላው አባታችን የመጽሐፍ ምረቃ!
DESCRIPTION: የክብር ግብዣ፡ “የቼቼላው አባታችን” የመጽሐፍ ምረቃ!\nለግማሽ ክፍለ ዘመን (ለ52 ዓመታት) በሕክምናው ዘርፍ በቅንነትና በታማኝነት በማገልገል፣ አያሌ ፕሮፌሰሮችንና ዶክተሮችን ያፈሩት የኢትዮጵያ ባለውለታ ፕ/ር ማለደ ማሩ የሕይወት ታሪክ አሁን በታተመ መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል።\nበአስተባባሪ ኮሚቴዎች እገዛ፣ በታታሪው ደራሲ ዶ/ር ሰሎሞን በርሄ የተሰናዳውና የባለውለታውን አሻራ የሚዘክረው ❝የቼቼላው አባታችን❞ የተሰኘው መጽሐፍ በደመቀ ሁኔታ ይመረቃል።\n\nበዕለቱ የሚገኙ የክብር እንግዶች፦ \nፕሮፌሰር ማለደ ማሩ (የመጽሐፉ ባለታሪክ) \nፕሮፌሰር ሽብሩ ተድላ (ተናጋሪ) \nደራሲ አለማየሁ ገላጋይ (ተናጋሪ) \nዶ/ር ሰሎሞን በርሄ (የመጽሐፉ ደራሲ) \nየመጽሐፉ አዘጋጅ ኮሚቴ አባላት \nየምረቃው መርሃ-ግብር፦\n\nቀን፦ ቅዳሜ፣ መጋቢት 19 ቀን 2018 ዓ.ም \nሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ \nቦታ፦ ቀበና አደባባይ በሚገኘው የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ማህበር (EPHA) አዳራሽ \nታላላቅ የሕክምና ባለሙያዎች፣ የሀገር ባለውለታዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በሚገኙበት በዚህ ታሪካዊ መርሃ-ግብር ላይ እንዲገኙ በክብር ተጋብዘዋል።\n\nመግቢያው በነጻ ነው!\n\nኢትዮጵያ ባለውለታዎቿን ታከብራለች! በዕለቱ እንገናኝ።
URL:https://addisbooks.com/event/yechechelaw-abatachin-book-launch/
LOCATION:EPHA\, https://share.google/kmrcuLtZZ6SVTWEkY\, Addis Ababa\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Launch
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/solomon-berhe-book-launch.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260328T140000
DTEND;TZID=UTC:20260328T160000
DTSTAMP:20260325T151027Z
CREATED:20260325T151027Z
LAST-MODIFIED:20260325T151027Z
UID:6332-1774706400-1774713600@addisbooks.com
SUMMARY:Book Signing with Alemayehu Gelagay
DESCRIPTION:የመጽሐፍ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ከደራሲና ኃያሲ አለማየሁ ገላጋይ ጋር!\nየንባብ ባህል እንዲዳብርና ከሚወዱት ደራሲ ጋር በቀጥታ እንዲገናኙ ተጋብዘዋል። ዕውቁ ደራሲና ኃያሲ አለማየሁ ገላጋይ አዳዲስና ተወዳጅ ስራዎቹን ይዞ ይጠብቅዎታል።\n\n🗓 ቀን፦ ቅዳሜ መጋቢት 19 ቀን 2018 ዓ.ም\n🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8፡00 እስከ 10፡00\n📍 ቦታ፦ አዲስ የጃዕፈር መጻሕፍት መደብር\n\nይምጡ፣ መጽሐፍዎን በደራሲው አስፈርሙ፣ በሃሳብም ተጋሩ።\n\nየንባብ ባህል እንዲዳብር እንጋብዛለን!\n\n📞 ለተጨማሪ መረጃ፦ 0911 125324
URL:https://addisbooks.com/event/book-signing-with-alemayehu-gelagay/
LOCATION:Jaffar Books\, https://maps.app.goo.gl/KW36ctGcWbGkpvzH8\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/Book-Signing-with-Alemayehu-Gelagay.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260323T170000
DTEND;TZID=UTC:20260323T190000
DTSTAMP:20260319T152137Z
CREATED:20260319T144336Z
LAST-MODIFIED:20260319T152137Z
UID:6252-1774285200-1774292400@addisbooks.com
SUMMARY:Abel Ayalew's ፍቅር አይፃፍም Book launch
DESCRIPTION:ታላቅ የኪነ-ጥበብ ግብዣ!\nየገጣሚ እና ደራሲ አቤል አያሌው ” ፍቅር አይፃፍም” የተሰኘ አዲስ የግጥምና አጫጭር ታሪኮች ስብስብ መጽሐፍ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ላይ በክብር ተጋብዘዋል።\n\nበምረቃው ዕለት በርካታ ታዋቂ ደራሲያን፣ ገጣሚያን እና የኪነ-ጥበብ ሰዎች የሚታደሙ ሲሆን፣\n\nአበራ ለማ (ጋዜጠኛና ደራሲ) \nኤፍሬም ሥዩም (ገጣሚ) \nሰለሞን ሳህለ (ገጣሚ) \nዮሐንስ ሃ/ማርያም (ገጣሚ) \nሙሉጌታ ተስፋዬ (ተዋናይ)…እና ሌሎችም ድንቅ የጥበብ ሰዎች ይገኛሉ። \nኑ! አብረን የቃላት ውበትን እንጋራ፣ በግጥም እንርካ፣ አዲሱን መጽሐፍም በመመረቅ እናፍካ።\n\n📅 ቀን፦ መጋቢት 14\n\n📍 ቦታ፦ 4 ኪሎ በሚገኘው ዋልያ መጻሕፍት አዳራሽ\n\n🕚 ሰዓት፦ ከቀኑ 11:00 ጀምሮ\n\nመግቢያው በነፃ ነው—ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!
URL:https://addisbooks.com/event/abel-ayalews-book-launch/
CATEGORIES:Book Launch
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/abel-ayalew-book-launch.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260321T160000
DTEND;TZID=UTC:20260321T190000
DTSTAMP:20260306T180009Z
CREATED:20260306T175346Z
LAST-MODIFIED:20260306T180009Z
UID:6103-1774108800-1774119600@addisbooks.com
SUMMARY:Meron Getnet Book Signing Dallas Texas
DESCRIPTION:✨ዳላስ ቴክሳስ! ቀጠሮአችሁን ያዙ! ✨\n\n\n\n\n\n\n\n\n\nታዋቂዋ ገጣሚ  እና አርቲስት ሜሮን ጌትነት “ሌላ እውነት የለኝም“ የተሰኘ አዲስ መጽሐፏን ይዛ ወደ እናንተ እየመጣች ነው።\n\nበዚህ ልዩ የሥነ-ጽሑፍ ምሽት ላይ ተገኝታችሁ ከገጣሚዋ ጋር እንድትገናኙ፣ አዳዲስ የግጥም ሥራዎቿን እንድታጣጥሙ እና በመጽሐፏ ዙሪያ በሚደረገው ጥልቅ ውይይት እንድትሳተፉ ተጋብዛችኋል።\n\nምን ይጠብቃችኋል?\n✍️ የመጽሐፍ ፊርማ፦ ከሜሮን ጋር በመገናኘት የመጽሐፍ ቅጂዎ ላይ ፊርማዋን ያግኙ።🎤 ልዩ ቃለ-መጠይቅ፦ ስለ መጽሐፉ አጻጻፍ እና መነሻ ታሪኮች የሚቀርብ ዝርዝር ቆይታ።🗣️ የፓናል ውይይት፦ በመጽሐፉ ጭብጦች ዙሪያ የሚደረግ ጥልቅ ውይይት።\n\nይህንን ልዩ ባህላዊ እና ጥበባዊ መድረክ እንዳያመልጥዎት!\n\n\n\n✨Dallas\, Texas! Save the Date! ✨\n\n\nJoin us for an exclusive literary afternoon with the celebrated poet and artist Meron Getnet as she presents her new book\, “ሌላ እውነት የለኝም“ (Lela Ewnet Yelagnim).\nThis is a unique opportunity to connect with the artist\, dive into her poetic world\, and engage in meaningful dialogue.\n\n📅 When: March 21🕓 Time: 4:00 PM📍 Where: 11550 Plano Rd #100\, Dallas\, TX 75243\n\nWhat to expect:\n✍️ Book Signing: Meet Meron and get your personal copy signed.🎤 Exclusive Interview: Hear the stories and inspirations behind the verses.🗣️ Panel Discussion: Engage in a deep dive into the themes of the book.\nDon’t miss out on this special cultural gathering!\n\n📞 For more information: 469-831-1936
URL:https://addisbooks.com/event/meron-getnet-book-signing-dallas-texas/
LOCATION:Dallas Texas\, 11550 Plano Rd #100\, Dallas\, TX 75243\, dallas\, TX\, United States
CATEGORIES:Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/meron-getnet-dallas.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260321T140000
DTEND;TZID=UTC:20260321T170000
DTSTAMP:20260318T123908Z
CREATED:20260318T123908Z
LAST-MODIFIED:20260318T123908Z
UID:6249-1774101600-1774112400@addisbooks.com
SUMMARY:ነገረ መጻሕፍት - ፍቅር እስከ መቃብር የታተመበትን 60ኛ ዓመት እናክብር
DESCRIPTION:ኑ! የታላቁን ድንቅ ስራ ልደት አብረን እናክብር!\n\nየኢትዮጵያ ስነ-ጽሁፍ ቁንጮ የሆነው “ፍቅር እስከ መቃብር” የታተመበትን 60ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ፣ ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ ልዩና ደማቅ  ፕሮግራምአዘጋጅቶላችኋል።\n\nይህ በክላሲክ ስራው ውስጥ ያሉትን እነ በዛብህና ሰብለወንጌልን፣ የዲማ ጊዮርጊስን ድባብና የሀዲስ ዓለማየሁን ጥልቅ ጥበብ የምንዘክርበት ልዩ መድረክ ነው።\n\n የእለቱ ድምቀት – አቅራቢዎቻችን\n\nየስነ-ጽሁፍና የታሪክ ሊቃውንት በአንድ መድረክ ተሰባስበው ይጠብቁዎታል፡\n\nሽብሩ ተድላ (ኤመረተስ ፕሮፌሰር) \nታዬ አሰፋ (PhD.) \nጌታቸው በለጠ \nሕይወት እምሻው \nመአዛ ወርቁ \nእሸቱ ጥሩነህ \nእንዳለጌታ ከበደ \n መቼ እና የት?\nቀን፦ መጋቢት 12 ቀን 2018 ዓ.ም (ቅዳሜ) \nሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ \nቦታ፦ ቀበና፣ ካቶሊክ፣ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ (ወደ ሳንፎርድ ትምህርት ቤት በሚወስደው መንገድ፣ ባማ አዲስ ሕንፃ አጠገብ፣ FSS አዳራሽ) \n\nልዩ የሚያደርገው\nይህ ዝግጅት በክብር እንግዳው ዶክተር ያሬድ ኢሳያስ ከተጻፉት ሁለት መጻሕፍት ሽያጭ በተገኘ ገቢ የተደገፈ ሲሆን፣ ለስነ-ጽሁፍ አፍቃሪያን በሙሉ ጥሪው በነጻ ነው!\n\nታዲያ ምን ይጠበቃል? የጥበብ ጓደኛዎን ይዘው ይከሰቱ! ነገረ መጻሕፍት!
URL:https://addisbooks.com/event/60th-anniversary-celebration-fikir-eske-mekabir/
LOCATION:FSS\, https://maps.app.goo.gl/2n1myQXCCaTteCw69?g_st=ic\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/Fiker-Eske-Mekaber-60th-Annversary.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260321T080000
DTEND;TZID=UTC:20260321T170000
DTSTAMP:20260313T145941Z
CREATED:20260313T083119Z
LAST-MODIFIED:20260313T145941Z
UID:6170-1774080000-1774112400@addisbooks.com
SUMMARY:Somsoma Book Launch
DESCRIPTION:የመጽሐፍ ምረቃ ግብዣ፡ “ሶምሶማ” በሲራክ ወንድሙ\nየአዝቦት ደራሲ ሲራክ ወንድሙ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረውን አዲስ የልቦለድ ስራውን ይዞላችሁ ቀርቧል! በባይራ እና በመዲና መጽሔቶች ላይ ሲወጡ የነበሩ ተወዳጅ ታሪኮች እና ሌሎች አዳዲስ ስራዎች የተካተቱበት “ሶምሶማ” የፊታችን ቅዳሜ ይመረቃል።\n\nየምረቃው መርሐ-ግብር፦\n\n ቀን፡ ቅዳሜ መጋቢት 12\n ሰዓት፡ ከቀኑ 10:30 ጀምሮ\n ቦታ፡ በመወዘክር – ሀዘን ወልደ ቂርቆስ አዳራሽ\n\nየኪነ-ጥበብ አፍቃሪያን፣ የደራሲው ወዳጆች ሁላችሁም የዚህ ታላቅ ስነ-ጽሁፋዊ ድግስ አካል እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል።
URL:https://addisbooks.com/event/somsoma-book-launch/
LOCATION:The National Library (ወመዘክር-Wemezekir)\, https://maps.app.goo.gl/BWbJsaXCh5pED5tE6?g_st=ac\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Launch
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/somsoma-book-launch.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260314T140000
DTEND;TZID=UTC:20260314T170000
DTSTAMP:20260313T100559Z
CREATED:20260313T094358Z
LAST-MODIFIED:20260313T100559Z
UID:6180-1773496800-1773507600@addisbooks.com
SUMMARY:Walia Book Discussion
DESCRIPTION:የዋልያ የሐሳብና መጽሐፍ መድረክ፦ የዓለም መቀዝቀዝ ለኢትዮጵያ ተስፋ?\nዎልያ መጻሕፍት ከፍተኛ የምሁራን ተሳትፎ የሚታይበትን ልዩ የውይይት መድረክ አዘጋጅቶላችኋል።\nበዕለቱ “የዓለም መቀዝቀዝ ለኢትዮጵያ ተስፋ? የማምረቻ ኢንዱስትሪው እውነታ፣ ዕድሎችና አቅጣጫ…” በሚል ርዕስ በዘርፉ ሰፊ እውቀት ያላቸው ምሁራን ጥልቅ ትንታኔ ያቀርባሉ።\n\n🎤 አቅራቢዎች፦\n\nዶክተር አማረ ማተቡ (Dr. Amare Matebu)\nዶክተር ብርሀኑ በሻህ (Dr. Berhanu Beshah)\n\n🎤 አወያይ፦\n\nጋዜጠኛ አብርሃም ታደሰ \n\nየኢንዱስትሪውን የወደፊት ጉዞ፣ ዓለም አቀፋዊ ተፅዕኖዎችን እና የኢትዮጵያን ዕድሎች ለመረዳት ይህንን መድረክ እንዳያመልጥዎ!\n\n የዝግጅቱ ዝርዝር፦\n\nቀን፦ ቅዳሜ መጋቢት 5 ቀን 2018 ዓ.ም (ነገ!)\nሰዓት፦ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ\nቦታ፦ 4 ኪሎ፣ ኤክላስ ህንፃ፣ ዎልያ መጻሕፍት አዳራሽ\n\nሁላችሁም ተጋብዛችኋል። በዕለቱ ተገኝታችሁ የሐሳብ ግብይት እንድታደርጉ በአክብሮት እንጠብቃለን።
URL:https://addisbooks.com/event/walia-book-discussion/
LOCATION:Walia bookstore ዋልያ መጻሕፍት\, Arat Kilo\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/walia-book-discussion-3.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260314T140000
DTEND;TZID=UTC:20260314T170000
DTSTAMP:20260313T075622Z
CREATED:20260313T075349Z
LAST-MODIFIED:20260313T075622Z
UID:6164-1773496800-1773507600@addisbooks.com
SUMMARY:Dr Selamawit Tadesse's Aklilu Book Launch
DESCRIPTION: የታሪክና የጥበብ ውህደት፡ “አክሊሉ” የታሪካዊ ልብ-ወለድ መጽሐፍ ምርቃት!\nታሪክን ከፈጠራ ጥበብ ጋር አዋህዳ በልዩ ሁኔታ የከተበችው ደራሲ ዶ/ር ሰላማዊት ታደሰ፣ “አክሊሉ” የተሰኘውን አዲስ ታሪካዊ ልብ-ወለድ  መጽሐፏን ለንባብ ልታበቃ ነው።\n\nይህ በጸሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተ-ወልድ የሕይወት ታሪክ ላይ ተመርኩዞ የተጻፈው ድንቅ ልብ-ወለድ፣ የኢትዮጵያን የታሪክ ክስተቶች በልዩ የጥበብ ቀለም ስሎ ያቀርብላችኋል!\n\n በዕለቱ የሚገኙ የክብር እንግዶች፡\nቴዎድሮስ አጥላው፦ ደራሲና ሐያሲ \nዋሊሁን በላይ፦ አርቲስት \nየምረቃው መርሐ-ግብር፦\nቀን፦ ነገ ቅዳሜ መጋቢት 05 ቀን 2018 ዓ.ም. \nሰዓት፦ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ \nቦታ፦ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት (ወመዘክር) \nየታሪክን እውነት ከልብ-ወለድ ጣዕም ጋር አጣጥሞ ለመቋደስ ነገ በወመዘክር እንገናኝ!
URL:https://addisbooks.com/event/dr-selamawit-tadesses-aklilu-book-launch/
LOCATION:The National Library (ወመዘክር-Wemezekir)\, https://maps.app.goo.gl/BWbJsaXCh5pED5tE6?g_st=ac\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Launch
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/aklilu-book-launch.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260314T090000
DTEND;TZID=UTC:20260314T120000
DTSTAMP:20260313T081148Z
CREATED:20260311T122156Z
LAST-MODIFIED:20260313T081148Z
UID:6134-1773478800-1773489600@addisbooks.com
SUMMARY:Alemayehu Gelagay's Ferisa Book Launch
DESCRIPTION:የቃላት መሐንዲሱ አለማየሁ ገላጋይ፣ ከረጅም ዝምታ በኋላ በታላቅ ድምቀት ተመልሷል! 10ኛው ረጅም ልብ-ወለዱ እና አጠቃላይ 18ኛው የጥበብ ውጤቱ የሆነው “ፈሪሳ” (Ferisa) በታላቅ ድምቀት ሊመረቅ ቀጠሮ ተይዞለታል። \n\nየሰውን ልጅ ውስብስብ ማንነት እንደ ቀዶ ጥገና ሐኪም በብዕሩ የሚሰነጥቀው አለማየሁ፣ በዚህ አዲስ ሥራው ምን ይዞልን ይሆን? መልሱን ለማግኘት በቦታው መገኘት ግድ ይላል!\n\n📅 ቀን፦ መጋቢት 5 (ቅዳሜ)🕘 ሰዓት፦ ጠዋት 3፡00 ጀምሮ📍 ቦታ፦ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ\n\nበዕለቱ ምን ይጠብቃችኋል?✍️ የመጽሐፍ ፊርማ፦ የ”ፈሪሳ”ን ቅጂ በደራሲው የእጅ ፊርማ የማስዋብ ወርቃማ አጋጣሚ።🎭 የጥበብ ድግስ፦ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር መድረክ ላይ የሚቀርቡ ልዩ ዝግጅቶች።\n\nየአለማየሁ አድናቂዎች፣ የሥነ-ጽሑፍ ቤተሰቦች እና አዲስ ነገር ናፋቂዎች በሙሉ—የቅዳሜ ጠዋት ቀጠሮአችሁ ከ”ፈሪሳ” ጋር ይሁን!
URL:https://addisbooks.com/event/alemayehu-gelagays-ferisa-book-launch/
LOCATION:National Theatre of Ethiopia\, https://maps.app.goo.gl/G75Tpz1372yhovbh8\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Launch
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/ferisa-book-launch.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260307T163000
DTEND;TZID=UTC:20260307T190000
DTSTAMP:20260303T153728Z
CREATED:20260303T153728Z
LAST-MODIFIED:20260303T153728Z
UID:6031-1772901000-1772910000@addisbooks.com
SUMMARY:ለምን? የአዱኛ ሂርጳ መፅሐፍ ምርቃት
DESCRIPTION:🌟 የመፅሐፍ ምረቃ ጥሪ 🌟\n“ለምን?”  የለውጥ መጀመሪያ ጥያቄ !\n\nበደራሲ አዱኛ ሂርጳ የተፃፈውና “አለመቻልን የምትፋለመው ትንሿ ጠጠር” በሚል ንዑስ ርዕስ የሚታወቀው “ለምን?” የተሰኘው አዲስ መፅሐፍ የፊታችን ቅዳሜ በድምቀት ይመረቃል። የዚህ ልዩ መርሀ ግብር አካል እንዲሆኑ ተጋብዘዋል።\n\n📅 ቀን፦ ቅዳሜ፣ የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም\n🕙 ሰዓት፦ ከቀኑ 10፡30 ጀምሮ\n📍 ቦታ፦ ወዳጅነት ፓርክ (Friendship Park)፣ አዲስ አበባ\n\nበዕለቱ የሚጠበቁ የክብር እንግዶች እና ተናጋሪዎች፦\n\nክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን\nአቶ ሺፈራው ወልደሚካኤል (የቀድሞ የፍትህ ሚኒስትር)\nዶክተር ምህረት ደበበ\nአቶ ክብረት አበበ (የጠብታ አምቡላንስ መሥራች)\n\nየመፅሐፍ ቅኝት የሚያቀርቡ፦\n\nቢንያም አቡራ\nደራሲ መሐመድ አል ቡርሀን\n\nየመድረክ አጋፋሪ፦\n\nገጣሚ ረድኤት ተረፈ\n\nየጥበብና የእውቀት ማዕድ በሆነው በዚህ የምረቃ ስነ-ስርዓት ላይ በመገኘት የደራሲውን አዲስ ስራ አብረን እንመርቃለን።
URL:https://addisbooks.com/event/adugna-hirpa-book-launch/
LOCATION:Friendship Park\, https://maps.app.goo.gl/e97qb639hkuatP1v9\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Launch
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/lemn-book-launch.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260228T143000
DTEND;TZID=UTC:20260228T180000
DTSTAMP:20260226T013204Z
CREATED:20260225T135316Z
LAST-MODIFIED:20260226T013204Z
UID:5912-1772289000-1772301600@addisbooks.com
SUMMARY:ሀገር እና ዓድዋ በዋልያ መጻሕፍት መድረክ
DESCRIPTION:“ሀገር እና ዓድዋ”\nዋልያ የሐሳብ እና መጻሕፍት መድረክ \nስለ ሀገራችን ማወቅ ያሉብንን እውነታዎች ምንድናቸው? እነሱንስ የምንገልጽባቸውን ወሳኝ ቃላት ምን ያህል እንግባባ’ባቸዋለን? ስሞችን በትክክል ካላወቅን ወይም የጋራ ስም ካልፈጠርን ለጋራ ሀገር በጋራ መሰለፋችንን እርግጠኛ መሆን ይቻላል ወይ? \nሀገር፣ ድንበር ፣ መንግሥት፣ ሕዝብ፣ ሉዓላዊነት ፣ ዜጋ፣ ጦርነት ፣ ወዘተ የሚሉ ስሞች ላይ የፖለቲካ፣ የታሪክ እና የሕግ ትንታኔ እንዲያቀርቡ ምሁራንን ጋብዘናል። ኑና ሀሳብ ተካፈሉ፣ አካፍሉ። \nአወያይ:-\nፍሬው ማዕሩፍ\n/ከ ሕግ ፍልስፍና/ \nአቅራቢዎች:-\nፕሮፌሰር አህመድ ዘከሪያ\n/ከታሪክ አንፃር/ \nፕሮፌሰር ብሩክ ኃይሉ\n/ከፖለቲካ አንፃር/ \nየሕግ ባለሙያ አንዱዓለም በዕውቀቱ\n/ከሕግ አንፃር/ \nቀን: ቅዳሜ የካቲት 21 –  ከቀኑ 8:30 ጀምሮ \nቦታ :  አራት ኪሎ ዋልያ አዳራሽ – ኢክላስ ሕንጻ 4ኛ ፎቅ \nቅዳሜ ከሰዓትዎን የዓድዋ ድል በዓል ምክንያት በማድረግ ባዘጋጀነው ልዩ ፕሮግራም ያሳልፉ!
URL:https://addisbooks.com/event/hager-ena-adwa-book-discussion/
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/Hager-Adwa.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260228T140000
DTEND;TZID=UTC:20260228T170000
DTSTAMP:20260227T132219Z
CREATED:20260227T123014Z
LAST-MODIFIED:20260227T132219Z
UID:5977-1772287200-1772298000@addisbooks.com
SUMMARY:ነገረ መጻሕፍት - ዮዲታ በሮማን ተወልደ
DESCRIPTION:የመጽሐፍ ወዳጆች ሆይ ቆይታችን ከጥበብ ጋር ነው! \nየዛጎል የመጻሕፍት ባንክ ባዘጋጀው “ነገረ መጻሕፍት” መድረክ ላይ፣ ዮዲታ የተሰኘውን መጽሐፍ ከባለሙያዎች ጋር በስፋት እንቃኛለን። \n✨ ልዩ እንግዳችን፦ ሮማን ተወልደ\n📖 የውይይቱ መነሻ መጽሐፍ፦ ዮዲታ\n🎤 አዘጋጅና አቅራቢ፦ እንዳለጌታ ከበደ \nየቃላት ኃይልና የታሪክ ጥበብ የሚተነተንበትን ይህን ዕድል እንዳያመልጥዎ። \n🗓 ቀን፦ ቅዳሜ የካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም\n🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ\n📍 ቦታ፦ FSS አዳራሽ (ቀበና፣ ካቶሊክ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ) \nመግቢያው በነጻ ነው! \nበአካል ተገኝታችሁ የውይይቱ አካል እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል። \n 
URL:https://addisbooks.com/event/negere-metshaft-yodita-by-roman-tewelde/
LOCATION:FSS\, https://maps.app.goo.gl/2n1myQXCCaTteCw69?g_st=ic\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/negere-metsaf.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260228T140000
DTEND;TZID=UTC:20260228T160000
DTSTAMP:20260224T153132Z
CREATED:20260224T151212Z
LAST-MODIFIED:20260224T153132Z
UID:5846-1772287200-1772294400@addisbooks.com
SUMMARY:Book Signing with Solomon Sahele Tizazu ( Be Misrak Bekul)
DESCRIPTION:  \n📢 የጥበብ አፍቃሪዎች የምስራች! \n\nየደራሲ ሰለሞን ሳህለ  አዲስ መጽሐፍ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት በ አዲሱ ጃፈር መጻሕፍት!\nየ”የልብ ማኅተም” ደራሲ ሰለሞን ሳህለ በአዲስ ስራ ተመልሷል። በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው “በምሥራቅ በኩል” የተሰኘው አዲስ መጽሐፍ  የፊርማ ፕሮግራም በጃፈር መጻሕፍት  በድምቀት ይካሄዳል።\n\n\n\nከደራሲው ጋር ለየት ያለ ቆይታ ለማድረግ፣ መጽሐፉን በደራሲው ፊርማ ለማግኘት እና ስለ መጽሐፉ ጠለቅ ያለ ውይይት ለመታደም ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።\n\n\n\n📅 ቀን፦ ቅዳሜ የካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም (February 28\, 2026)📍 ቦታ፦ ጃፈር መጻሕፍት – ለገሃር፣ ተወልደ ሕንፃ (Tewelde Building)🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 (2:00 PM) ጀምሮ\n\nየሥነ-ጽሑፍ ጥማትዎን የሚያረካ፣ ከወዳጅ ዘመድ ጋር የሚታደሙበት ድንቅ የጥበብ ቀን!\n\nእንዳያመልጥዎ!
URL:https://addisbooks.com/event/book-signing-with-solomon-sahele-tizazu-be-misrak-bekul/
LOCATION:Jaffar Books\, https://maps.app.goo.gl/KW36ctGcWbGkpvzH8\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/solomon-sahle-book-signing.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260228T120000
DTEND;TZID=UTC:20260228T170000
DTSTAMP:20260218T231412Z
CREATED:20260212T040633Z
LAST-MODIFIED:20260218T231412Z
UID:1527-1772280000-1772298000@addisbooks.com
SUMMARY:Ethiopian Book fair in Atlanta 2026
DESCRIPTION:Event Overview\nበአይነቱ መጀመሪያው የሆነው “ትእይንተ መፅሃፍት” በአትላንታ. Save the day February 28\, 2026 12 noon to 5pm \nከአስር በላይ ደራሲዎች በሚሳተፉበት የመጽሐፍት ትእይንት (Ethiopian book fair)\nደራሲ እመቤት መንግስቴ \n\nዶር ተስፋዬ መኮንን\n\n\nተደናቂውን ጣምራ ቁስል እና ሌሎች ሁለት መጽሐፎቹን ይዞ የሚገኘው የአትላንታው ደራሲ ዶር ተስፋዬ መኮንን በተለያዩ የጥበብ መስኮች ላይ ካገኘው እውቀት ያካፍለናል::\n\n\n\n\nደራሲ ታደሰ አስራት ከአትላንታ\n\n\nህይወት በሶስት አህጉራት እና የአማርኛ ቋንቋ መማርያ የተሰኙ መጽሐፍቶችን ይዞ ይቀርባል:: ደራሲው በተለያዩ የጥበብ መስኮች ላይ ካገኘው እውቀት ያካፍለናል::\n\n\n\n\nቤትል ሲቲቨንስ\n\n\nNot A Cinderella Story የተሰኘው መጽሐፍን ይዛ ትገኛለች:: የህይወትን ሌላኛውን መልክ የሚያሳየውንና ሁላችንም ልንዘጋጅበት የሚገባንን ታራኳን ከየራሲዋ አንደበት መጥታችሁ አድምጡ::
URL:https://addisbooks.com/event/ethiopian-book-fair-in-atlanta-2026/
LOCATION:Tucker recreation center\, 4898 Lavista rd\, Tucker\, GA\, 30084\, United States
CATEGORIES:Book Discussion,Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/webp:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/Ethiopian-book-fair-in-atlanta-2026.webp
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260222T150000
DTEND;TZID=UTC:20260222T180000
DTSTAMP:20260217T174250Z
CREATED:20260207T065709Z
LAST-MODIFIED:20260217T174250Z
UID:4993-1771772400-1771783200@addisbooks.com
SUMMARY:ሌላ እውነት የለኝም  By Meron Getnet
DESCRIPTION:የመጽሐፍ ምርቃት\nክቡራትና ክቡራን፣ የጥበብ ወዳጆች\nሌላ ዕውነት የለኝም  By Meron Getnet \n\nተወዳጇ ሜሮን ጌትነት በልዩ ስሜትና ጥልቀት የከተበችው “ሌላ እውነት የለኝም” የተሰኘው አዲስ መጽሐፏ ሊመረቅ ነው። የሜሮንን የቃላት ስዕልና ግልጽ “እውነት” ለመጋራት ይህን ልዩ ቀን ይጠብቁ። \nቦታ፦ Waterford Event Center \nሰዓት፦ ከሰዓት 3:00 PM ጀምሮ \nየጥበብን ብርሃን አብረን እንኩል። \nበቦታው ተገኝታችሁ ለደራሲዋ እና አዲሱ ስራዋ ያላችሁን አክብሮት እንድትገልጹ በአክብሮት ተጋብዛችኋል። \nSAVE THE DATE \nDate : Sunday\, February 22\, 2026\n3:00 PM \nAddress: Waterford Event Center\n6715 Commerce St\, Springfield\, VA 22150 \n \n \n \nሌላ ዕውነት የለኝም  \nLela Ewnet Yelegnem By Meron Getnet\n 
URL:https://addisbooks.com/event/book-event-by-meron-getnet/
LOCATION:Waterford Event Center\, 6715 Commerce St\, Springfield\, VA 22150\, Springfield\, United States
CATEGORIES:Book Discussion,Book Launch
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/1770443613355.jpg
END:VEVENT
END:VCALENDAR