BEGIN:VCALENDAR
VERSION:2.0
PRODID:-//Addis Books - ECPv6.15.20//NONSGML v1.0//EN
CALSCALE:GREGORIAN
METHOD:PUBLISH
X-ORIGINAL-URL:https://addisbooks.com
X-WR-CALDESC:Events for Addis Books
REFRESH-INTERVAL;VALUE=DURATION:PT1H
X-Robots-Tag:noindex
X-PUBLISHED-TTL:PT1H
BEGIN:VTIMEZONE
TZID:UTC
BEGIN:STANDARD
TZOFFSETFROM:+0000
TZOFFSETTO:+0000
TZNAME:UTC
DTSTART:20250101T000000
END:STANDARD
END:VTIMEZONE
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260323T170000
DTEND;TZID=UTC:20260323T190000
DTSTAMP:20260409T141718
CREATED:20260319T144336Z
LAST-MODIFIED:20260319T152137Z
UID:6252-1774285200-1774292400@addisbooks.com
SUMMARY:Abel Ayalew's ፍቅር አይፃፍም Book launch
DESCRIPTION:ታላቅ የኪነ-ጥበብ ግብዣ!\nየገጣሚ እና ደራሲ አቤል አያሌው ” ፍቅር አይፃፍም” የተሰኘ አዲስ የግጥምና አጫጭር ታሪኮች ስብስብ መጽሐፍ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ላይ በክብር ተጋብዘዋል።\n\nበምረቃው ዕለት በርካታ ታዋቂ ደራሲያን፣ ገጣሚያን እና የኪነ-ጥበብ ሰዎች የሚታደሙ ሲሆን፣\n\nአበራ ለማ (ጋዜጠኛና ደራሲ) \nኤፍሬም ሥዩም (ገጣሚ) \nሰለሞን ሳህለ (ገጣሚ) \nዮሐንስ ሃ/ማርያም (ገጣሚ) \nሙሉጌታ ተስፋዬ (ተዋናይ)…እና ሌሎችም ድንቅ የጥበብ ሰዎች ይገኛሉ። \nኑ! አብረን የቃላት ውበትን እንጋራ፣ በግጥም እንርካ፣ አዲሱን መጽሐፍም በመመረቅ እናፍካ።\n\n📅 ቀን፦ መጋቢት 14\n\n📍 ቦታ፦ 4 ኪሎ በሚገኘው ዋልያ መጻሕፍት አዳራሽ\n\n🕚 ሰዓት፦ ከቀኑ 11:00 ጀምሮ\n\nመግቢያው በነፃ ነው—ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!
URL:https://addisbooks.com/event/abel-ayalews-book-launch/
CATEGORIES:Book Launch
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/abel-ayalew-book-launch.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260328T140000
DTEND;TZID=UTC:20260328T160000
DTSTAMP:20260409T141718
CREATED:20260325T151027Z
LAST-MODIFIED:20260325T151027Z
UID:6332-1774706400-1774713600@addisbooks.com
SUMMARY:Book Signing with Alemayehu Gelagay
DESCRIPTION:የመጽሐፍ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ከደራሲና ኃያሲ አለማየሁ ገላጋይ ጋር!\nየንባብ ባህል እንዲዳብርና ከሚወዱት ደራሲ ጋር በቀጥታ እንዲገናኙ ተጋብዘዋል። ዕውቁ ደራሲና ኃያሲ አለማየሁ ገላጋይ አዳዲስና ተወዳጅ ስራዎቹን ይዞ ይጠብቅዎታል።\n\n🗓 ቀን፦ ቅዳሜ መጋቢት 19 ቀን 2018 ዓ.ም\n🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8፡00 እስከ 10፡00\n📍 ቦታ፦ አዲስ የጃዕፈር መጻሕፍት መደብር\n\nይምጡ፣ መጽሐፍዎን በደራሲው አስፈርሙ፣ በሃሳብም ተጋሩ።\n\nየንባብ ባህል እንዲዳብር እንጋብዛለን!\n\n📞 ለተጨማሪ መረጃ፦ 0911 125324
URL:https://addisbooks.com/event/book-signing-with-alemayehu-gelagay/
LOCATION:Jaffar Books\, https://maps.app.goo.gl/KW36ctGcWbGkpvzH8\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/Book-Signing-with-Alemayehu-Gelagay.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260328T140000
DTEND;TZID=UTC:20260328T170000
DTSTAMP:20260409T141718
CREATED:20260325T182224Z
LAST-MODIFIED:20260325T191256Z
UID:6335-1774706400-1774717200@addisbooks.com
SUMMARY:የቼቼላው አባታችን የመጽሐፍ ምረቃ!
DESCRIPTION: የክብር ግብዣ፡ “የቼቼላው አባታችን” የመጽሐፍ ምረቃ!\nለግማሽ ክፍለ ዘመን (ለ52 ዓመታት) በሕክምናው ዘርፍ በቅንነትና በታማኝነት በማገልገል፣ አያሌ ፕሮፌሰሮችንና ዶክተሮችን ያፈሩት የኢትዮጵያ ባለውለታ ፕ/ር ማለደ ማሩ የሕይወት ታሪክ አሁን በታተመ መጽሐፍ ለንባብ በቅቷል።\nበአስተባባሪ ኮሚቴዎች እገዛ፣ በታታሪው ደራሲ ዶ/ር ሰሎሞን በርሄ የተሰናዳውና የባለውለታውን አሻራ የሚዘክረው ❝የቼቼላው አባታችን❞ የተሰኘው መጽሐፍ በደመቀ ሁኔታ ይመረቃል።\n\nበዕለቱ የሚገኙ የክብር እንግዶች፦ \nፕሮፌሰር ማለደ ማሩ (የመጽሐፉ ባለታሪክ) \nፕሮፌሰር ሽብሩ ተድላ (ተናጋሪ) \nደራሲ አለማየሁ ገላጋይ (ተናጋሪ) \nዶ/ር ሰሎሞን በርሄ (የመጽሐፉ ደራሲ) \nየመጽሐፉ አዘጋጅ ኮሚቴ አባላት \nየምረቃው መርሃ-ግብር፦\n\nቀን፦ ቅዳሜ፣ መጋቢት 19 ቀን 2018 ዓ.ም \nሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ \nቦታ፦ ቀበና አደባባይ በሚገኘው የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ማህበር (EPHA) አዳራሽ \nታላላቅ የሕክምና ባለሙያዎች፣ የሀገር ባለውለታዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በሚገኙበት በዚህ ታሪካዊ መርሃ-ግብር ላይ እንዲገኙ በክብር ተጋብዘዋል።\n\nመግቢያው በነጻ ነው!\n\nኢትዮጵያ ባለውለታዎቿን ታከብራለች! በዕለቱ እንገናኝ።
URL:https://addisbooks.com/event/yechechelaw-abatachin-book-launch/
LOCATION:EPHA\, https://share.google/kmrcuLtZZ6SVTWEkY\, Addis Ababa\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Launch
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/solomon-berhe-book-launch.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260404T140000
DTEND;TZID=UTC:20260404T160000
DTSTAMP:20260409T141718
CREATED:20260403T184417Z
LAST-MODIFIED:20260403T184417Z
UID:6394-1775311200-1775318400@addisbooks.com
SUMMARY:Book Signing with Natnael Kerealem
DESCRIPTION:የመጽሐፍ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ናትናኤል ቀረዓለም\n\nየመጽሐፍ አፍቃሪዎችና የጥበብ ወዳጆች ሆይ!\nየቃላት ጠቢቡ ናትናኤል ቀረዓለም በልዩ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ወደ እናንተ መጥቷል። በብዙዎቻችሁ ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፉትንና በሐሳብ የከበሩትን ድንቅ መጻሕፍቱን ደግመን የምናጣጥምበት፣ ከደራሲው ጋር የምንገናኝበት ልዩ ቀን!\n\n  የናትናኤል ቀረዓለም ተወዳጅ ስራዎች፦“ዛሬ ቅዳሜ አይደለም”“እውነት / እዝም” “ትናንት እመጣለሁ”\n\nእነዚህን መጻሕፍት አስፈርማችሁ ለግል ቤተ-መጻሕፍታችሁ ወይንም ለምትወዱት ሰው በስጦታ ለማበርከት ይህን አጋጣሚ ይጠቀሙ።\n\n📍 ቦታ፦ አዲሱ የጃፈር መጽሐፍ መደብር (ለገሃር፣ ተወልደ ሕንጻ)📅 ቀን፦ ቅዳሜ መጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 እስከ 10:00\n\n“የንባብ ባህል እንዲዳብር እንተጋለን!” በሚል መሪ ቃል፤ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።\n\nለበለጠ መረጃ፦ 📞 0911 125324\n 
URL:https://addisbooks.com/event/book-signing-with-natnael-kerealem/
LOCATION:Jaffar Books\, https://maps.app.goo.gl/KW36ctGcWbGkpvzH8\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/04/natnael-book-signing.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260404T140000
DTEND;TZID=UTC:20260404T170000
DTSTAMP:20260409T141718
CREATED:20260326T182627Z
LAST-MODIFIED:20260403T173427Z
UID:6345-1775311200-1775322000@addisbooks.com
SUMMARY:Walia Book Discussion - Women and Responsiblities
DESCRIPTION:የዋልያ የሐሳብና መጽሐፍ መድረክ\n\n\nለጥበብ እና የውይይት አፍቃሪዎች\n\n“ሴቶች እና ኃላፊነት” በሚል መሪ ቃል፤ ሴቶች በሀገር ግንባታ፣ በውሳኔ ሰጭነት እና በመሪነት ያላቸውን ሚና የምንዳስስበት ልዩ የውይይት ፕሮግራም አዘጋጅተናል። በእለቱም በተለያየ የሥልጣን እርከን ያለፉና በማገልገል ላይ ያሉ ብርቱ እንስት ባለሙያዎችን ጋብዘናል።\n\nየዕለቱ ተጋባዦች፦\n አምባሳደር ታደለች ኃይለሚካኤል – ከሕይወት ተሞክሯቸው የሚያካፍሉን። ሲሀም ካሚል (የከተማና የኪነ-ሕንጻ ቅርሶች ተመራማሪ) – ከከተሜነት እና የሴቶች ሥልጣን አንጻር። መስከረም አዳነ – ከፍልስፍና እና ሥርዓተ ጾታ ሙያ አንጻር።\n\n ቦታ፦ 4 ኪሎ፣ ኢክላስ ሕንጻ፣ ዋልያ መጻሕፍት አዳራሽቀን፦ መጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም ሰዓት፦ ከሰዓት 8:00 ጀምሮ\n\nየእርስዎ መገኘት ለውይይታችን ተጨማሪ ድምቀት ነው!
URL:https://addisbooks.com/event/walia-book-discussion-women-and-responsiblities/
LOCATION:Walia bookstore ዋልያ መጻሕፍት\, Arat Kilo\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/waliaa-book-discussion.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;VALUE=DATE:20260430
DTEND;VALUE=DATE:20260501
DTSTAMP:20260409T141718
CREATED:20260328T180701Z
LAST-MODIFIED:20260328T182617Z
UID:6348-1777507200-1777593599@addisbooks.com
SUMMARY:SHUT UP AND WRITE! ADDIS ABABA
DESCRIPTION:Shut Up & Write Addis Ababa is a focused\, community-driven writing session designed to help writers\, creatives\, and professionals get their work done in a supportive environment. Whether you’re working on a novel\, article\, research paper\, business content\, or personal journaling\, this space is for you. \nInspired by the global Shut Up & Write movement\, the Addis chapter brings together people who want dedicated time to write—without distractions\, pressure\, or overthinking. \nThe format is simple: we gather\, set intentions\, write in timed sessions\, take short breaks\, and connect with fellow writers: no workshops\, no critiques—just productivity and community. \nHosted in the heart of Addis Ababa\, this initiative aims to build a consistent writing culture\, encourage creative expression\, and create a welcoming space for anyone who has something to write. \nCome as you are & bring your work.
URL:https://addisbooks.com/event/shut-up-and-write-addis-ababa/
CATEGORIES:Book Event,Other
ATTACH;FMTTYPE=image/png:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/Shut-up-write-scaled.png
END:VEVENT
END:VCALENDAR