BEGIN:VCALENDAR
VERSION:2.0
PRODID:-//Addis Books - ECPv6.15.20//NONSGML v1.0//EN
CALSCALE:GREGORIAN
METHOD:PUBLISH
X-ORIGINAL-URL:https://addisbooks.com
X-WR-CALDESC:Events for Addis Books
REFRESH-INTERVAL;VALUE=DURATION:PT1H
X-Robots-Tag:noindex
X-PUBLISHED-TTL:PT1H
BEGIN:VTIMEZONE
TZID:UTC
BEGIN:STANDARD
TZOFFSETFROM:+0000
TZOFFSETTO:+0000
TZNAME:UTC
DTSTART:20250101T000000
END:STANDARD
END:VTIMEZONE
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260307T163000
DTEND;TZID=UTC:20260307T190000
DTSTAMP:20260418T132823
CREATED:20260303T153728Z
LAST-MODIFIED:20260303T153728Z
UID:6031-1772901000-1772910000@addisbooks.com
SUMMARY:ለምን? የአዱኛ ሂርጳ መፅሐፍ ምርቃት
DESCRIPTION:🌟 የመፅሐፍ ምረቃ ጥሪ 🌟\n“ለምን?”  የለውጥ መጀመሪያ ጥያቄ !\n\nበደራሲ አዱኛ ሂርጳ የተፃፈውና “አለመቻልን የምትፋለመው ትንሿ ጠጠር” በሚል ንዑስ ርዕስ የሚታወቀው “ለምን?” የተሰኘው አዲስ መፅሐፍ የፊታችን ቅዳሜ በድምቀት ይመረቃል። የዚህ ልዩ መርሀ ግብር አካል እንዲሆኑ ተጋብዘዋል።\n\n📅 ቀን፦ ቅዳሜ፣ የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም\n🕙 ሰዓት፦ ከቀኑ 10፡30 ጀምሮ\n📍 ቦታ፦ ወዳጅነት ፓርክ (Friendship Park)፣ አዲስ አበባ\n\nበዕለቱ የሚጠበቁ የክብር እንግዶች እና ተናጋሪዎች፦\n\nክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን\nአቶ ሺፈራው ወልደሚካኤል (የቀድሞ የፍትህ ሚኒስትር)\nዶክተር ምህረት ደበበ\nአቶ ክብረት አበበ (የጠብታ አምቡላንስ መሥራች)\n\nየመፅሐፍ ቅኝት የሚያቀርቡ፦\n\nቢንያም አቡራ\nደራሲ መሐመድ አል ቡርሀን\n\nየመድረክ አጋፋሪ፦\n\nገጣሚ ረድኤት ተረፈ\n\nየጥበብና የእውቀት ማዕድ በሆነው በዚህ የምረቃ ስነ-ስርዓት ላይ በመገኘት የደራሲውን አዲስ ስራ አብረን እንመርቃለን።
URL:https://addisbooks.com/event/adugna-hirpa-book-launch/
LOCATION:Friendship Park\, https://maps.app.goo.gl/e97qb639hkuatP1v9\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Launch
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/lemn-book-launch.jpg
END:VEVENT
END:VCALENDAR