BEGIN:VCALENDAR
VERSION:2.0
PRODID:-//Addis Books - ECPv6.15.18//NONSGML v1.0//EN
CALSCALE:GREGORIAN
METHOD:PUBLISH
X-WR-CALNAME:Addis Books
X-ORIGINAL-URL:https://addisbooks.com
X-WR-CALDESC:Events for Addis Books
REFRESH-INTERVAL;VALUE=DURATION:PT1H
X-Robots-Tag:noindex
X-PUBLISHED-TTL:PT1H
BEGIN:VTIMEZONE
TZID:UTC
BEGIN:STANDARD
TZOFFSETFROM:+0000
TZOFFSETTO:+0000
TZNAME:UTC
DTSTART:20250101T000000
END:STANDARD
END:VTIMEZONE
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260221T140000
DTEND;TZID=UTC:20260221T170000
DTSTAMP:20260408T003651
CREATED:20260218T194637Z
LAST-MODIFIED:20260218T203007Z
UID:5587-1771682400-1771693200@addisbooks.com
SUMMARY:ነገረ መጻሕፍት -  የመጽሃፍ ውይይት እንዳለጌታ ከበደ ጋ
DESCRIPTION:የመጽሐፍ ወዳጆች ሆይ ቆይታችን ከጥበብ ጋር ነው! \nበዛጎል የመጻህፍት ባንክ አዘጋጅነት በሚቀርበው “ነገረ መጻህፍት” የውይይት መድረክ ላይ “መመለስ” ተመርጣ እንድንወያይበት ተጋብዣለሁ። ከደራሲና ጋዜጠኛ እንዳለጌታ ከበደ ጋ የምናደርገው ቆይታ ላይ ለመሳተፍ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።ቀን፦ የካቲት 14/ 2018 ዓ.ም (ቅዳሜ)ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 ጀምሮቦታ፦ FSS አዳራሽ (ቀበና፣ ካቶሊክ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ፣ ወደ ሳንፎርድ ትምህርት ቤት በሚወስደው መንገድ፣ ባማ አዲስ ሕንፃ አጠገብ)የመገኛ ቦታ (Google Map)፦ https://maps.app.goo.gl/2n1myQXCCaTteCw69?g_st=ic *** \nመጽሃፉን ለማግኘት\nከስር በተጠቀሱት አካውንቶች የመጽሃፉን ክፍያ (790 ብር) ይፈጽሙ። ክፍያ የፈጸሙበትን ደረሰኝ ከስልክ ቁጥርዎ ጋር በ0999263320 በቴሌግራም ወይም ዋትስአፕ ላይ ይላኩልን። በስምዎ የተፈረመ መጽሃፍ ባሉበት እናደርሳለን።ንግድ ባንክ – 1000290785287አቢሲንያ – 209025396ቴሌ ብር – 0999263320ከሀገር ውጪ ለሚገኙ አንባቢያን በዚህ የአማዞን ሊንክ ይገኛል \nመግቢያው በነጻ ነው! \nበአካል ተገኝታችሁ የውይይቱ አካል እንድትሆኑ ተጋብዛችኋል። \n 
URL:https://addisbooks.com/event/negere-metsfit-with-endalegeta-kebede-birtukan-mideksa/
LOCATION:Zagol Book Bank ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ\, Zagol Book Bank\, Addis Ababa\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion,Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/zagol-book-store-negere-metsahfit-endalegeta-kebede-gar.jpg
END:VEVENT
END:VCALENDAR