-
የመጽሐፍ ወዳጆች ሆይ ቆይታችን ከጥበብ ጋር ነው! የዛጎል የመጻሕፍት ባንክ ባዘጋጀው "ነገረ መጻሕፍት" መድረክ ላይ፣ ሃያ ሦስት የተሰኘውን መጽሐፍ ከባለሙያዎች ጋር በስፋት እንቃኛለን። ✨ ልዩ እንግዳችን፦ ዳንኤል አብርሃ 📖 የውይይቱ መነሻ መጽሐፍ፦ ሃያ ሦስት 🎤 አዘጋጅና አቅራቢ፦ እንዳለጌታ ከበደ የቃላት ኃይልና የታሪክ ጥበብ የሚተነተንበትን ይህን ዕድል እንዳያመልጥዎ። 🗓 ቀን፦ ቅዳሜ የካቲት 7 ቀን 2018 ዓ.ም […]