BEGIN:VCALENDAR
VERSION:2.0
PRODID:-//Addis Books - ECPv6.15.18//NONSGML v1.0//EN
CALSCALE:GREGORIAN
METHOD:PUBLISH
X-WR-CALNAME:Addis Books
X-ORIGINAL-URL:https://addisbooks.com
X-WR-CALDESC:Events for Addis Books
REFRESH-INTERVAL;VALUE=DURATION:PT1H
X-Robots-Tag:noindex
X-PUBLISHED-TTL:PT1H
BEGIN:VTIMEZONE
TZID:UTC
BEGIN:STANDARD
TZOFFSETFROM:+0000
TZOFFSETTO:+0000
TZNAME:UTC
DTSTART:20250101T000000
END:STANDARD
END:VTIMEZONE
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260214T140000
DTEND;TZID=UTC:20260214T160000
DTSTAMP:20260407T125451
CREATED:20260210T055752Z
LAST-MODIFIED:20260210T073412Z
UID:5028-1771077600-1771084800@addisbooks.com
SUMMARY:Book Signing with Zeritu Kebede ( Kelijinet eske lijunet)
DESCRIPTION:  \n📢 የጥበብ አፍቃሪዎች የምስራች! \nተወዳጇ ድምፃዊትና ተዋናይት ዘሪቱ ከበደ በዜማዎቿና በፊልሞቿ ስታስደምመን ቆይታ፣ አሁን ደግሞ በብዕሯ የከተበችውን ድንቅ ሥራ ይዛልን ቀርባለች! \nየዘሪቱ የመጀመሪያ መጽሐፍ የሆነው ከልጅነት እስከ ልጁነት በጉጉት ለሚጠባበቁ አንባቢዎችና አድናቂዎቿ ለንባብ በቅቷል። ይህንን ልዩ አጋጣሚ ምክንያት በማድረግ፣ ደራሲዋን በቅርብ የሚያገኙበትና መጽሐፉን የሚያስፈርሙበት ልዩ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ተዘጋጅቷል። \n📅 ቀን፦ ቅዳሜ የካቲት 7 ቀን 2018 ዓ.ም.\n🕗 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 እስከ 10:00 (በኢትዮጵያ አቆጣጠር)\n📍 ቦታ፦ በአዲሱ የጃፈር መጽሐፍ መደብር \nበዕለቱ ተገኝታችሁ፦\n• መጽሐፉን በደራሲዋ ዘሪቱ ከበደ ፊርማ ለማስጌጥ፤\n• ከደራሲዋ ጋር የቆይታ ጊዜ ለማሳለፍ፤\n• የሥነ-ጽሑፍ ጉዞዋን በጋራ ለመጀመር ተጋብዘዋል። \nበጥበብ ዓለም ውስጥ አዲስ ምዕራፍ የከፈተችውን ዘሪቱን ለማበረታታትና የሥራዋ ተቋዳሽ ለመሆን ሁላችሁም ተጋብዛችኋል። \nእንዳያመልጥዎ!
URL:https://addisbooks.com/event/book-signing-with-zeritu-kebede-kelijinet-eske-lijunet/
LOCATION:Jaffar Books\, https://maps.app.goo.gl/KW36ctGcWbGkpvzH8\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/1770700568342.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260222T150000
DTEND;TZID=UTC:20260222T180000
DTSTAMP:20260407T125451
CREATED:20260207T065709Z
LAST-MODIFIED:20260217T174250Z
UID:4993-1771772400-1771783200@addisbooks.com
SUMMARY:ሌላ እውነት የለኝም  By Meron Getnet
DESCRIPTION:የመጽሐፍ ምርቃት\nክቡራትና ክቡራን፣ የጥበብ ወዳጆች\nሌላ ዕውነት የለኝም  By Meron Getnet \n\nተወዳጇ ሜሮን ጌትነት በልዩ ስሜትና ጥልቀት የከተበችው “ሌላ እውነት የለኝም” የተሰኘው አዲስ መጽሐፏ ሊመረቅ ነው። የሜሮንን የቃላት ስዕልና ግልጽ “እውነት” ለመጋራት ይህን ልዩ ቀን ይጠብቁ። \nቦታ፦ Waterford Event Center \nሰዓት፦ ከሰዓት 3:00 PM ጀምሮ \nየጥበብን ብርሃን አብረን እንኩል። \nበቦታው ተገኝታችሁ ለደራሲዋ እና አዲሱ ስራዋ ያላችሁን አክብሮት እንድትገልጹ በአክብሮት ተጋብዛችኋል። \nSAVE THE DATE \nDate : Sunday\, February 22\, 2026\n3:00 PM \nAddress: Waterford Event Center\n6715 Commerce St\, Springfield\, VA 22150 \n \n \n \nሌላ ዕውነት የለኝም  \nLela Ewnet Yelegnem By Meron Getnet\n 
URL:https://addisbooks.com/event/book-event-by-meron-getnet/
LOCATION:Waterford Event Center\, 6715 Commerce St\, Springfield\, VA 22150\, Springfield\, United States
CATEGORIES:Book Discussion,Book Launch
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/1770443613355.jpg
END:VEVENT
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260228T140000
DTEND;TZID=UTC:20260228T160000
DTSTAMP:20260407T125451
CREATED:20260224T151212Z
LAST-MODIFIED:20260224T153132Z
UID:5846-1772287200-1772294400@addisbooks.com
SUMMARY:Book Signing with Solomon Sahele Tizazu ( Be Misrak Bekul)
DESCRIPTION:  \n📢 የጥበብ አፍቃሪዎች የምስራች! \n\nየደራሲ ሰለሞን ሳህለ  አዲስ መጽሐፍ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት በ አዲሱ ጃፈር መጻሕፍት!\nየ”የልብ ማኅተም” ደራሲ ሰለሞን ሳህለ በአዲስ ስራ ተመልሷል። በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው “በምሥራቅ በኩል” የተሰኘው አዲስ መጽሐፍ  የፊርማ ፕሮግራም በጃፈር መጻሕፍት  በድምቀት ይካሄዳል።\n\n\n\nከደራሲው ጋር ለየት ያለ ቆይታ ለማድረግ፣ መጽሐፉን በደራሲው ፊርማ ለማግኘት እና ስለ መጽሐፉ ጠለቅ ያለ ውይይት ለመታደም ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።\n\n\n\n📅 ቀን፦ ቅዳሜ የካቲት 21 ቀን 2018 ዓ.ም (February 28\, 2026)📍 ቦታ፦ ጃፈር መጻሕፍት – ለገሃር፣ ተወልደ ሕንፃ (Tewelde Building)🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 (2:00 PM) ጀምሮ\n\nየሥነ-ጽሑፍ ጥማትዎን የሚያረካ፣ ከወዳጅ ዘመድ ጋር የሚታደሙበት ድንቅ የጥበብ ቀን!\n\nእንዳያመልጥዎ!
URL:https://addisbooks.com/event/book-signing-with-solomon-sahele-tizazu-be-misrak-bekul/
LOCATION:Jaffar Books\, https://maps.app.goo.gl/KW36ctGcWbGkpvzH8\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Signing
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/02/solomon-sahle-book-signing.jpg
END:VEVENT
END:VCALENDAR