BEGIN:VCALENDAR
VERSION:2.0
PRODID:-//Addis Books - ECPv6.16.1//NONSGML v1.0//EN
CALSCALE:GREGORIAN
METHOD:PUBLISH
X-WR-CALNAME:Addis Books
X-ORIGINAL-URL:https://addisbooks.com
X-WR-CALDESC:Events for Addis Books
REFRESH-INTERVAL;VALUE=DURATION:PT1H
X-Robots-Tag:noindex
X-PUBLISHED-TTL:PT1H
BEGIN:VTIMEZONE
TZID:UTC
BEGIN:STANDARD
TZOFFSETFROM:+0000
TZOFFSETTO:+0000
TZNAME:UTC
DTSTART:20250101T000000
END:STANDARD
END:VTIMEZONE
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260314T140000
DTEND;TZID=UTC:20260314T170000
DTSTAMP:20260514T033336
CREATED:20260313T075349Z
LAST-MODIFIED:20260313T075622Z
UID:6164-1773496800-1773507600@addisbooks.com
SUMMARY:Dr Selamawit Tadesse's Aklilu Book Launch
DESCRIPTION: የታሪክና የጥበብ ውህደት፡ “አክሊሉ” የታሪካዊ ልብ-ወለድ መጽሐፍ ምርቃት!\nታሪክን ከፈጠራ ጥበብ ጋር አዋህዳ በልዩ ሁኔታ የከተበችው ደራሲ ዶ/ር ሰላማዊት ታደሰ፣ “አክሊሉ” የተሰኘውን አዲስ ታሪካዊ ልብ-ወለድ  መጽሐፏን ለንባብ ልታበቃ ነው።\n\nይህ በጸሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተ-ወልድ የሕይወት ታሪክ ላይ ተመርኩዞ የተጻፈው ድንቅ ልብ-ወለድ፣ የኢትዮጵያን የታሪክ ክስተቶች በልዩ የጥበብ ቀለም ስሎ ያቀርብላችኋል!\n\n በዕለቱ የሚገኙ የክብር እንግዶች፡\nቴዎድሮስ አጥላው፦ ደራሲና ሐያሲ \nዋሊሁን በላይ፦ አርቲስት \nየምረቃው መርሐ-ግብር፦\nቀን፦ ነገ ቅዳሜ መጋቢት 05 ቀን 2018 ዓ.ም. \nሰዓት፦ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ \nቦታ፦ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጻሕፍት (ወመዘክር) \nየታሪክን እውነት ከልብ-ወለድ ጣዕም ጋር አጣጥሞ ለመቋደስ ነገ በወመዘክር እንገናኝ!
URL:https://addisbooks.com/event/dr-selamawit-tadesses-aklilu-book-launch/
LOCATION:The National Library (ወመዘክር-Wemezekir)\, https://maps.app.goo.gl/BWbJsaXCh5pED5tE6?g_st=ac\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Launch
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/aklilu-book-launch.jpg
END:VEVENT
END:VCALENDAR