-
የቃላት መሐንዲሱ አለማየሁ ገላጋይ፣ ከረጅም ዝምታ በኋላ በታላቅ ድምቀት ተመልሷል! 10ኛው ረጅም ልብ-ወለዱ እና አጠቃላይ 18ኛው የጥበብ ውጤቱ የሆነው "ፈሪሳ" (Ferisa) በታላቅ ድምቀት ሊመረቅ ቀጠሮ ተይዞለታል። የሰውን ልጅ ውስብስብ ማንነት እንደ ቀዶ ጥገና ሐኪም በብዕሩ የሚሰነጥቀው አለማየሁ፣ በዚህ አዲስ ሥራው ምን ይዞልን ይሆን? መልሱን ለማግኘት በቦታው መገኘት ግድ ይላል! 📅 ቀን፦ መጋቢት 5 (ቅዳሜ)📍 ቦታ፦