BEGIN:VCALENDAR
VERSION:2.0
PRODID:-//Addis Books - ECPv6.15.20//NONSGML v1.0//EN
CALSCALE:GREGORIAN
METHOD:PUBLISH
X-WR-CALNAME:Addis Books
X-ORIGINAL-URL:https://addisbooks.com
X-WR-CALDESC:Events for Addis Books
REFRESH-INTERVAL;VALUE=DURATION:PT1H
X-Robots-Tag:noindex
X-PUBLISHED-TTL:PT1H
BEGIN:VTIMEZONE
TZID:UTC
BEGIN:STANDARD
TZOFFSETFROM:+0000
TZOFFSETTO:+0000
TZNAME:UTC
DTSTART:20250101T000000
END:STANDARD
END:VTIMEZONE
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260502T140000
DTEND;TZID=UTC:20260502T170000
DTSTAMP:20260502T184814
CREATED:20260501T161705Z
LAST-MODIFIED:20260501T162047Z
UID:6686-1777730400-1777741200@addisbooks.com
SUMMARY:ነገረ መጻሕፍት - የቀድሞው ጦር በገስጥ ተጫኔ
DESCRIPTION:ነገረ መጻሕፍት ! 📚\nየታሪክና የሥነ-ጽሑፍ ወዳጆች ሆይ፣ ታላቅ የምስራች!\nዛጎል የመጻሕፍት ባንክ በለመደው መልኩ “ነገረ መጻሕፍት” የተሰኘውን ልዩ የውይይት መድረክ ይዞላችሁ ቀርቧል። በዚህ ሳምንት ደግሞ በታሪክ ማህደር ውስጥ ጠልቀን የምንገባበት ድንቅ ዝግጅት አዘጋጅተናል።\n\n📖 የተመረጠ መጽሐፍ፦ የቀድሞው ጦር 🎙️ ተጋባዥ እንግዳ፦ ገስጥ ተጫኔ🎤 አዘጋጅና አቅራቢ፦ እንዳለጌታ ከበደ\n\nየቀድሞውን የኢትዮጵያ ጦር ገድል፣ ውጥረትና የታሪክ አሻራዎች በመጽሐፉ እይታ እንቃኛለን። ሁላችሁም በዚህ የታሪክና የእውቀት ድግስ ላይ በነጻ ተጋብዛችኋል።\n\n📅 ቀን፦ ሚያዝያ 24 ቀን 2018 ዓ.ም (ቅዳሜ)🕒 ሰዓት፦ ከቀኑ 8:00 ጀምሮ📍 ቦታ፦ FSS አዳራሽ\n\n📌 አድራሻ፦ ቀበና፣ ካቶሊክ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ፣ ወደ ሳንፎርድ ትምህርት ቤት በሚወስደው መንገድ፣ ባማ አዲስ ሕንፃ አጠገብ በሚገኘው የFSS አዳራሽ።\n\nኑ፣ አብረን እንወያይ፤ ታሪክን ከምንጩ እንስማ!
URL:https://addisbooks.com/event/negere-metsahfet-geset-techane/
LOCATION:FSS\, https://maps.app.goo.gl/2n1myQXCCaTteCw69?g_st=ic\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/05/negere-metsaheft.jpg
END:VEVENT
END:VCALENDAR