BEGIN:VCALENDAR
VERSION:2.0
PRODID:-//Addis Books - ECPv6.16.1//NONSGML v1.0//EN
CALSCALE:GREGORIAN
METHOD:PUBLISH
X-ORIGINAL-URL:https://addisbooks.com
X-WR-CALDESC:Events for Addis Books
REFRESH-INTERVAL;VALUE=DURATION:PT1H
X-Robots-Tag:noindex
X-PUBLISHED-TTL:PT1H
BEGIN:VTIMEZONE
TZID:UTC
BEGIN:STANDARD
TZOFFSETFROM:+0000
TZOFFSETTO:+0000
TZNAME:UTC
DTSTART:20250101T000000
END:STANDARD
END:VTIMEZONE
BEGIN:VEVENT
DTSTART;TZID=UTC:20260314T140000
DTEND;TZID=UTC:20260314T170000
DTSTAMP:20260514T030821
CREATED:20260313T094358Z
LAST-MODIFIED:20260313T100559Z
UID:6180-1773496800-1773507600@addisbooks.com
SUMMARY:Walia Book Discussion
DESCRIPTION:የዋልያ የሐሳብና መጽሐፍ መድረክ፦ የዓለም መቀዝቀዝ ለኢትዮጵያ ተስፋ?\nዎልያ መጻሕፍት ከፍተኛ የምሁራን ተሳትፎ የሚታይበትን ልዩ የውይይት መድረክ አዘጋጅቶላችኋል።\nበዕለቱ “የዓለም መቀዝቀዝ ለኢትዮጵያ ተስፋ? የማምረቻ ኢንዱስትሪው እውነታ፣ ዕድሎችና አቅጣጫ…” በሚል ርዕስ በዘርፉ ሰፊ እውቀት ያላቸው ምሁራን ጥልቅ ትንታኔ ያቀርባሉ።\n\n🎤 አቅራቢዎች፦\n\nዶክተር አማረ ማተቡ (Dr. Amare Matebu)\nዶክተር ብርሀኑ በሻህ (Dr. Berhanu Beshah)\n\n🎤 አወያይ፦\n\nጋዜጠኛ አብርሃም ታደሰ \n\nየኢንዱስትሪውን የወደፊት ጉዞ፣ ዓለም አቀፋዊ ተፅዕኖዎችን እና የኢትዮጵያን ዕድሎች ለመረዳት ይህንን መድረክ እንዳያመልጥዎ!\n\n የዝግጅቱ ዝርዝር፦\n\nቀን፦ ቅዳሜ መጋቢት 5 ቀን 2018 ዓ.ም (ነገ!)\nሰዓት፦ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ\nቦታ፦ 4 ኪሎ፣ ኤክላስ ህንፃ፣ ዎልያ መጻሕፍት አዳራሽ\n\nሁላችሁም ተጋብዛችኋል። በዕለቱ ተገኝታችሁ የሐሳብ ግብይት እንድታደርጉ በአክብሮት እንጠብቃለን።
URL:https://addisbooks.com/event/walia-book-discussion/
LOCATION:Walia bookstore ዋልያ መጻሕፍት\, Arat Kilo\, Addis Ababa\, Ethiopia
CATEGORIES:Book Discussion
ATTACH;FMTTYPE=image/jpeg:https://addisbooks.com/wp-content/uploads/2026/03/walia-book-discussion-3.jpg
END:VEVENT
END:VCALENDAR