እመጓ: Emegua by Dr.Alemayehu Wassie
ከመጽሃፉ የተወሰደ "በቅዱሱ ዋሻ ውስጥ ምን እንደደረሰብኝ ቁልጭ ብሎ
ታወሰኝ። ከጨለማው ክፍል በፍጥነት ወጥቼ በወርቃማ ጥልፍ
ሥዕል ያማረውን ሐምራዊ መጋረጃ ጫፉን በእጄ አጥብቄ ይዤ
ከታች ወደ ላይ ከቀኝ ወደ ግራ በፍጥነት ገለጥ ሳደርገው ድንገት
ምንነቱን ያላወቅሁት የብርሃን ጎርፍ ከአስደንጋጭ መብረቃዊ ኃይል
ጋር ተጣምሮ ወደ ላይ አንሥቶ ማዶ ካለው የዋሻ ቋጥኝ ጋር
አላተመኝ። ድንጋጤና ከባድ ሕመም ተዳምረው ወዲያው ራሴን
አሳቱኝ። ከዚያ በኋላ የሆነውን የማስታውሰው ነገር አይደለም።
በመጨረሻ አሁን በእማሆይ ዕሴተ ማርያም አስታማሚነት ራሴን
ሞላሌ ጤና ጣቢያ አገኘሁት። “አለመሞቴ ተመስገን ነው!” አልኩና
እንባዬን መጠራረግ ጀመርሁ። "
Publisher : EnjeraPress
Publication date : September 7, 2025
Language : Afrikaans
Print length : 206 pages
ISBN-10 : 1969702001
ISBN-13 : 978-1969702006
Item Weight : 13.1 ounces
Dimensions : 6 x 0.47 x 9 inches
Best Sellers Rank: #885,547 in Books (See Top 100 in Books) #9,670 in Action & Adventure Fantasy (Books) #15,074 in Classic Literature & Fiction #18,390 in Memoirs (Books)
$29.99
የሚሳም ተራራ – Yemisam Terara
"ትናንታችን ውስጥ ያለፍነው ዛሬ አለ፤ ነጋችን ውስጥም ዛሬ ሕያው ሆኖ ይኖራል። በሕይወት ዑደት ሽቅብ ቁልቁል እንወጣለን፣ እንወርዳለን፣ እናጣለን፣ እንቀበላለን . . .ፀሐይ ትገባለች፣ ትወጣለች – ሰዓቷን ጠብቃ በዛቢያዋ ላይ እየተሽከረከረች! ትናንታችን ዝምታም ነው – አጠንክሮን፣ አስተምሮን የሚያልፍ፤ ዘወር ብለን ስናየው በዐይናችን የምንስመው . . . የምንዘክረው!" የሚሳም ተራራ
$29.99
Yeteqolefebet-Qulf
The book is a novel. The story's setting alternates between Ethiopia and the United States. The title 'yeteqolefebet qulf' has two meanings: 'the locking key' and 'the locked-in-key'. The first refers to the story storyline, whilst the second is related to the book's deeper plot. The human mind is this 'locked-in-key'. Only by freeing the mind from its bonds can one's life or a nation be transformed. The obstacles and adventures of obtaining this key are told in the book through a complex plot. It discusses both current and historical problems of importance in Ethiopia. It's written in Amharic.
$29.95
ፍካሬ: Fikarie by Alemayehu Wassie
ከመጽሃፉ የተወሰደ " ለዚህ ሁሉ ጭቅጭቅና መከራ የተዳረግነው በዚህ ጫካ
መኖራችን ነው። ሲጀመር ይሄ ጫካ ለእኛ ምን ጠቀመን? የባሰ
እስር ቤት ነው የሆነብን! ዓይነታችን በዝቶ አንዳችን በሌላችን
ተጭነን፣ የመታፈን ጭንቀት እንጅ የነፃነት ስሜት የለንም።
እና ይሄ ጫካ ለእኔ ምኔ ነው!’ አለ ።
ይሄንን ተከትለው እነ ቆንጥርና አጣጥ ተንጣጡ።
‘አዎ! ጫካ የሚለውን ቃል ራሱ መስማት ሰልችቶናል!’ አሉ
በዚህን ጊዜ፡-
‘እና ምን ይሁን ነው የምትሉት?’ አለ ጭንቅ ብሎት ‹ላሎ›።
ላሎ የሚባለው ዛፍ እንዲህ ያለ ጨከን ያለ ነገር አይወድም።
እንኳንስ ከዛፍና ከቁጥቋጦ ጋር ከሰው ልጅ ሰብሎች ከሆኑት
ከማሽላና ዘንጋዳ ጋር በፍቅር የሚኖር ነው። የሰው ልጅም፡-
‹ላሎዬ ላሎዬ፣ አኻይ ላሎ ላሎ› "
Publisher : EnjeraPress
Publication date : September 9, 2025
Language : Afrikaans
Print length : 202 pages
ISBN-10 : 1969702079
ISBN-13 : 978-1969702075
Item Weight : 12.8 ounces
Dimensions : 6 x 0.46 x 9 inches
Best Sellers Rank: #296,737 in Books (See Top 100 in Books) #6,653 in Classic Literature & Fiction #10,454 in Literary Fiction (Books)
$27.65
Lelasew
This is Dr Mehret Debebe Gebretsdaik's second Amharic novel, and he is a trained psychiatrist. The title 'LelaSew' loosely translates as 'the other person'.
$27.50
ከአመጿ ጀርባ Ke Ametsua Jerba by Eden Habtamu
ከአመጿ ጀርባ Ke Ametsua Jerba, a book by Eden Habtamu.
Addis Books!
The Beautiful Things That Heaven Bears
The Beautiful Things That Heaven Bears by Dinaw Mengestu
The New York Times Book Review - "great African novel, a great Washington novel and a great American novel," Seventeen years ago, Sepha Stephanos fled the Ethiopian Revolution for a new start in the United States. Now he finds himself running a failing grocery store in a poor African-American section of Washington, D.C., his only companions two fellow African immigrants who share his bitter nostalgia and longing for his home continent. Years ago and worlds away Sepha could never have imagined a life of such isolation. As his environment begins to change, hope comes in the form of a friendship with new neighbors Judith and Naomi, a white woman and her biracial daughter. But when a series of racial incidents disturbs the community, Sepha may lose everything all over again.


















