Cart

No products in the cart.

Literature & Fiction

ፍካሬ: Fikarie (Afrikaans Edition)
Dr. Alemayehu Wassie books-addisbooks

ፍካሬ: Fikarie by Alemayehu Wassie

ከመጽሃፉ የተወሰደ " ለዚህ ሁሉ ጭቅጭቅና መከራ የተዳረግነው በዚህ ጫካ መኖራችን ነው። ሲጀመር ይሄ ጫካ ለእኛ ምን ጠቀመን? የባሰ እስር ቤት ነው የሆነብን! ዓይነታችን በዝቶ አንዳችን በሌላችን ተጭነን፣ የመታፈን ጭንቀት እንጅ የነፃነት ስሜት የለንም። እና ይሄ ጫካ ለእኔ ምኔ ነው!’ አለ ። ይሄንን ተከትለው እነ ቆንጥርና አጣጥ ተንጣጡ። ‘አዎ! ጫካ የሚለውን ቃል ራሱ መስማት ሰልችቶናል!’ አሉ በዚህን ጊዜ፡- ‘እና ምን ይሁን ነው የምትሉት?’ አለ ጭንቅ ብሎት ‹ላሎ›። ላሎ የሚባለው ዛፍ እንዲህ ያለ ጨከን ያለ ነገር አይወድም። እንኳንስ ከዛፍና ከቁጥቋጦ ጋር ከሰው ልጅ ሰብሎች ከሆኑት ከማሽላና ዘንጋዳ ጋር በፍቅር የሚኖር ነው። የሰው ልጅም፡- ‹ላሎዬ ላሎዬ፣ አኻይ ላሎ ላሎ› " Publisher ‏ : ‎ EnjeraPress Publication date ‏ : ‎ September 9, 2025 Language ‏ : ‎ Afrikaans Print length ‏ : ‎ 202 pages ISBN-10 ‏ : ‎ 1969702079 ISBN-13 ‏ : ‎ 978-1969702075 Item Weight ‏ : ‎ 12.8 ounces Dimensions ‏ : ‎ 6 x 0.46 x 9 inches Best Sellers Rank: #296,737 in Books (See Top 100 in Books) #6,653 in Classic Literature & Fiction #10,454 in Literary Fiction (Books)
$27.65
እመጓ: Emegua (Afrikaans Edition)

እመጓ: Emegua by Dr.Alemayehu Wassie

ከመጽሃፉ የተወሰደ "በቅዱሱ ዋሻ ውስጥ ምን እንደደረሰብኝ ቁልጭ ብሎ ታወሰኝ። ከጨለማው ክፍል በፍጥነት ወጥቼ በወርቃማ ጥልፍ ሥዕል ያማረውን ሐምራዊ መጋረጃ ጫፉን በእጄ አጥብቄ ይዤ ከታች ወደ ላይ ከቀኝ ወደ ግራ በፍጥነት ገለጥ ሳደርገው ድንገት ምንነቱን ያላወቅሁት የብርሃን ጎርፍ ከአስደንጋጭ መብረቃዊ ኃይል ጋር ተጣምሮ ወደ ላይ አንሥቶ ማዶ ካለው የዋሻ ቋጥኝ ጋር አላተመኝ። ድንጋጤና ከባድ ሕመም ተዳምረው ወዲያው ራሴን አሳቱኝ። ከዚያ በኋላ የሆነውን የማስታውሰው ነገር አይደለም። በመጨረሻ አሁን በእማሆይ ዕሴተ ማርያም አስታማሚነት ራሴን ሞላሌ ጤና ጣቢያ አገኘሁት። “አለመሞቴ ተመስገን ነው!” አልኩና እንባዬን መጠራረግ ጀመርሁ። " Publisher ‏ : ‎ EnjeraPress Publication date ‏ : ‎ September 7, 2025 Language ‏ : ‎ Afrikaans Print length ‏ : ‎ 206 pages ISBN-10 ‏ : ‎ 1969702001 ISBN-13 ‏ : ‎ 978-1969702006 Item Weight ‏ : ‎ 13.1 ounces Dimensions ‏ : ‎ 6 x 0.47 x 9 inches Best Sellers Rank: #885,547 in Books (See Top 100 in Books) #9,670 in Action & Adventure Fantasy (Books) #15,074 in Classic Literature & Fiction #18,390 in Memoirs (Books)
$29.99
Altezewawerechim
Hot

አልተዘዋወረችም Altezewawerechim

  ፍቅር ሁሉ ፍቅር አይደለም። በደፈናው አፈቀርን ወይም ተፈቀርን እንበል እንጅ ሰዎች ምናችንን በምን ምክንያት እንደወደዱልን በእርግጠኝነት መናገር የሚቻል ነገር አይደለም። ሰዎች ከማንነት በላይ ለአካላዊ ውበት በፍቅር ሊወድቁ ይችላሉ፤ ምናልባትም ይህ ለራሳቸውም አይገባቸውም ይሆናል። ከነጭራሹ «ወደድናችሁ» ያሉን ሰዎች እንደወደዱን ማረጋገጫችንስ ምንድነው ? ትዳር ? ስጦታ? ቃልኪዳን? ለእኛ የሚከፍሉት መስዋዕትነት? በመኖር ብቻ የሚመለስ ጥያቄ ሳይሆን አይቀርም። በዚህ መፅሐፍ ከነመኖራቸው ትዝ የማይሉን ጥቃቅን ስሜቶች ስንጥቃቸው እየሰፋ ሕይዎትን ለከባድ ምስቅልቅል ሲዳርጉ እናያለን። «ምናለበት» ተብለው ችላ የተባሉ እንደውም እንደበጎ ነገር የሚታዩ ጉዳዮች በጥልቀት ሲቃኙ ያላቸውን አደገኛ ስር እንመለከታለን። በሕይዎት ውስጥ « ቁጭ ብለን የሰቀልነውን ቁመን ማውረድ ሲያቅተን» ሌሎች ድሎት ያሉት ነገር ለሌላው መከራ ሲሆኑ ፣ እንታዘባለን። ፅናት፣ ፍቅር ፣ ስደት ፣ናፍቆት ፣ዓላማ ፣ ሐዘን ፣ደስታ ፣ በውብ ትረካ ተሰድረው እናገኛቸዋለን። እንደቀላል የልጅነት ሁዳዳችን ላይ የተጣለች ቅንጣት የቃል ዘር በኋለኛው ዘመናችን ዛፍ ሁና ጥላዋን በአኗኗራችን ላይ ስታጠላ እንታዘባለን። በመጨረሻም መፅሐፉን ስንከድን የራሳችንን ሕይወት ከፍተን መመልከት እንጀምራለን። 
$5.99
lelasew
Hot

Lelasew

This is Dr Mehret Debebe Gebretsdaik's second Amharic novel, and he is a trained psychiatrist. The title 'LelaSew' loosely translates as 'the other person'. 
$27.50
yeteqolefebet qulf
Hot

Yeteqolefebet-Qulf

The book is novel. The story's setting alternates between Ethiopia and the United States. The title 'yeteqolefebet qulf' has two meanings: 'the locking key' and 'the locked-in-key'. The first refers to the story storyline, whilst the second is related to the book's deeper plot. The human mind is this 'locked-in-key'. Only by freeing the mind from its bonds can one's life or nation be transformed. The obstacles and adventures of obtaining this key are told in the book through a complex plot. It discusses both current and historical problems of importance in Ethiopia. It's written in Amharic.
$29.95
Yebirhan Felegoch Alemayehu Gelagay addisbooks
Hot

የብርሃን ፈለጎች Yebirhan Felegoch

ማጀቱን ቸል ብሎ የሰፈሩን መንገዶች ለማሰስ የደፈረ ሕጻን፣ ጎርምስና ሲያጣድፈው ጣፋጭና ጎምዛዛ ሕይወት እየዛቀ ሲበትን፣ ሳያውቀው የብይትውርናን በር ያንኳኳል፡፡ በብርሃን ፈለጎች ብርሃን የተነፈጉና ጭላንጭሉ ያጓጓቸው ገጸ ባህሪያት ተመልምለዋል፡፡ ጥቂት ናቸው፤ በለጋ እድሜያቸው የኑዛዜ ዕቃ ተረካቢ ይመስል የሕይወትን ጓዳ የሚበረብሩ፣ ዓለማየሁ ገላጋይ በግንብ ተከልለው ለሚነቅዙት ሳይሆን በየሜዳው ኳስና ኑሮን ለሚጠልዙት ነው ያደላው፡፡ በአጥቢያቅበላና፣ ኩርቢት ኮስታራ ጭብጦችን የፈለቀቀው ደራሲ በየብርሃን ፈለጎች ለትልቅ ጉዳይ ሳይሆን ከውስጣዊ ጉዞ በመዝመት ልቦናን፣ ዕምነትን በቅኔያዊ ቋንቋ አወርዝቶ፣ ለፍቅር፣ ለድልና ሽንፈት ያቃስታል፡፡
$9.99
abren by emebet mengiste books
abren by emebet mengiste books
Hot

ABREN አብረን

Emebet Mengiste's new book -Abren is a beautifully written work of art. Set in Ethiopia, It's a tale of a childhood friendship, love and loss . The story revolves around eight friends who come into each other's life in kindergarten and manage to grow old together. As always her story teaches us to examine ourselves and our relationship with our loved ones, as well as to society. The book also boldly discusses 'taboo' topics such as depression and loneliness which are not frequently brought to attention.
$20.00