Description
ከመጽሃፉ የተወሰደ
….ከትውሌደ ርቆ የተሰቀሇዉን ጥበብ ቁመተ ጀርጋዲው የማዕበል ፈጠነ መጽሓፍ በቅኔ ክንድ ታቅፎ አወረደልን፡፡ ንግሥት ሳባ ሰልሞንን የፈተነችበት የጥበብ እንቆቅልሽ ይህ ይመስለኛል፤ ከዘህ በኋላ ጠቢቡ ሰልሞን ዝናዋን ሰምቶ ወደ ኢትዮጵያ ቢመጣ እንጂ ኢትዮጵያ ወደ እርሱ አትሄድም፤ ከሰልሞን የሚበልጠው ይህ ነውና!ይህ መጽሃፍ በዘመናዊ ትምህርት ብቻ ተሳፌሮ ከኢትዮጵያ ፍልስፍና የወጣውን ትውልድ ወደ ኢትዮጵያዊ እሳቤ የሚመልስ ባለክንፍ መርከብ ነው፡፡…የጀርመን ምሁራን ከጥቁሩ የሃበሻ ሊቅ እግር ሥር ተኮለኮሉ፡፡ ሃበሻን እንደ ጥቁር ውሻ የሚቆጥሩ ነጮች ለዐላማቸው ሲሉ ቈንጽል ቀበሮ መሰሉ፡፡ ሊቁም ቀያይ ቀበሮዎችን ግእዝ ቋንቋ ማስቆጠር ጀመሩ፡፡ ቀያይ ቀበሮዎች ግን ከግእዝ ትምህርት…….
Reviews (0)
You must be logged in to post a review.
AddisBooks Ads



Reviews
There are no reviews yet.