Loading Events

ብዕር እና ባሩድ – ታላቅ የመጽሐፍ ምረቃ

​በታዋቂው ደራሲ እና ፖለቲከኛ አንዱአለም አራጌ የተሰናዳውና በብዙዎች ዘንድ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው “ብዕር እና ባሩድ” የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ በጀርመን፣ ፍራንክፈርት በደመቀ ሁኔታ ይመረቃል።

ልዩ እንግዶች እና ተናጋሪዎች:

አቶ ነጋሽ መሀመድ
ዶ/ር ይስማዕከ ወርቁ
አቶ ያሬድ ኃይለማርያም

መድረክ  መሪ
መታሰቢያ ቀጸላ

ቀን፦ February 21, 2026 (የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም)

ሰዓት፦ ከቀኑ 3:00 PM ጀምሮ

ቦታ፦ Saalbau Nied (Heinrich-Stahl-Straße 3, 65934 Frankfurt am Main)

​በፍራንክፈርት እና አካባቢው የምትገኙ ኢትዮጵያውያን እና የጥበብ ወዳጆች፤ ይህንን ታላቅ ቀን እንዳያመልጥዎ ተጋብዛችኋል!

ለበለጠ መረጃ፦

​0173 949032

​015773912794

Location

Location
Saalbau Nied
Address
https://maps.app.goo.gl/odQwVbgYV1Tb6gQ58
Frankfurt, Germany

Leave a Reply