- This event has passed.
ብዕር እና ባሩድ – ታላቅ የመጽሐፍ ምረቃ
በታዋቂው ደራሲ እና ፖለቲከኛ አንዱአለም አራጌ የተሰናዳውና በብዙዎች ዘንድ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው “ብዕር እና ባሩድ” የተሰኘ አዲስ መጽሐፍ በጀርመን፣ ፍራንክፈርት በደመቀ ሁኔታ ይመረቃል።
ልዩ እንግዶች እና ተናጋሪዎች:
አቶ ነጋሽ መሀመድ
ዶ/ር ይስማዕከ ወርቁ
አቶ ያሬድ ኃይለማርያም
መድረክ መሪ
መታሰቢያ ቀጸላ
ቀን፦ February 21, 2026 (የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም)
ሰዓት፦ ከቀኑ 3:00 PM ጀምሮ
ቦታ፦ Saalbau Nied (Heinrich-Stahl-Straße 3, 65934 Frankfurt am Main)
በፍራንክፈርት እና አካባቢው የምትገኙ ኢትዮጵያውያን እና የጥበብ ወዳጆች፤ ይህንን ታላቅ ቀን እንዳያመልጥዎ ተጋብዛችኋል!
ለበለጠ መረጃ፦
0173 949032
015773912794
AddisBooks Ads
ምርጥ ክላሲካል ሙዚቃ Ethiopian Music Instrumental - Ethiopian Music