ወሪሳ (የውድቀት ፈለጎች) Werisa (Yewidket Felegoch)
Werisa (Yewidket Felegoch) (Paper Cover) ወሪሳ (የውድቀት ፈለጎች) By Alemayehu Gelagay
አንድ የአማርኛ መምህር ከአርሲ ነገሌ በሰራ ቅያሪ አዲስ አበባ ወደምትገኝ ወሪሳ በምትባል ሰፈር አክስቱ ለጊዜው ወዳወረሱት ቤት ይገባል:: መምህሩ በዚህች ሰፈር እንዲሁም በጎረቤት ሰፈሯ "እሪ በከንቱ" የሚያጋጥመውን የመላመድና የመኖር ፈተና ፣ ግጭት ፣ መስማማት ፣ ተንኮል ፣ ፍቅር ፣ አጣብቂኝ ፣ ውዝግብ ፣ እንዲሁም የሚሰማቸውን ወግና ታሪክ(ተረት) ይተርካል::
መፅሐፉ የሚያነሳችው ወጎች ፣ ተረትና ምሳሌዎች ፣ ታሪኮች(ተረቶች) ተምሳሌያዊነትን ያዘሉ ሲሆን የኢትዮጵያን ያለፈ እና የአሁኑን ታሪክ: የአሁኑ ትውልድ የሚያይበትን የተዛባ ዓይን ፣ በአሁኑ ትውልድ ውስጥ ስላሉት የተለያዩ ነባራዊ ሐቆች እንዲሁም ልዩነት ያላቸው ተጎራባቾች ላለፈው ታሪክ የሚያድርጉትን ሽሚያ እና ሽኩቻን ያሳያል::
$5.99
አልተዘዋወረችም Altezewawerechim
ፍቅር ሁሉ ፍቅር አይደለም። በደፈናው አፈቀርን ወይም ተፈቀርን እንበል እንጅ ሰዎች ምናችንን በምን ምክንያት እንደወደዱልን በእርግጠኝነት መናገር የሚቻል ነገር አይደለም። ሰዎች ከማንነት በላይ ለአካላዊ ውበት በፍቅር ሊወድቁ ይችላሉ፤ ምናልባትም ይህ ለራሳቸውም አይገባቸውም ይሆናል። ከነጭራሹ «ወደድናችሁ» ያሉን ሰዎች እንደወደዱን ማረጋገጫችንስ ምንድነው ? ትዳር ? ስጦታ? ቃልኪዳን? ለእኛ የሚከፍሉት መስዋዕትነት? በመኖር ብቻ የሚመለስ ጥያቄ ሳይሆን አይቀርም። በዚህ መፅሐፍ ከነመኖራቸው ትዝ የማይሉን ጥቃቅን ስሜቶች ስንጥቃቸው እየሰፋ ሕይዎትን ለከባድ ምስቅልቅል ሲዳርጉ እናያለን። «ምናለበት» ተብለው ችላ የተባሉ እንደውም እንደበጎ ነገር የሚታዩ ጉዳዮች በጥልቀት ሲቃኙ ያላቸውን አደገኛ ስር እንመለከታለን። በሕይዎት ውስጥ « ቁጭ ብለን የሰቀልነውን ቁመን ማውረድ ሲያቅተን» ሌሎች ድሎት ያሉት ነገር ለሌላው መከራ ሲሆኑ ፣ እንታዘባለን። ፅናት፣ ፍቅር ፣ ስደት ፣ናፍቆት ፣ዓላማ ፣ ሐዘን ፣ደስታ ፣ በውብ ትረካ ተሰድረው እናገኛቸዋለን። እንደቀላል የልጅነት ሁዳዳችን ላይ የተጣለች ቅንጣት የቃል ዘር በኋለኛው ዘመናችን ዛፍ ሁና ጥላዋን በአኗኗራችን ላይ ስታጠላ እንታዘባለን። በመጨረሻም መፅሐፉን ስንከድን የራሳችንን ሕይወት ከፍተን መመልከት እንጀምራለን።
$5.99
ስብሐት ገብረእግዚአብሔር ሕይወትና ክህሎት
ስብሐት ገብረእግዚአብሔር ሕይወትና ክህሎት በዓለማየሁ ገላጋይ
The life of Sebhat Gebre-Egziabher and his skills book by Alemayehu Gelagay
የዓለማየሁ ገላጋይ ሥራዎች:
"ስብሐት ገብረእግዚአብሔር ሕይወትና ክህሎት"፣ "ቅበላ"፣ "የብርሃን ፈለጎች"፣ "ኢህአዴግን እከሳለሁ"፣ "ኩርቢት"፣ "ወሪሳ"፣ "አጥቢያ"፣ "የፍልስፍና አፅናፍ"፣ "በፍቅር ስም"፣ "መለያየት ሞት ነው"፣ "በእውነት ስም (ታለ)"፣ "ውልብታ"፣ "በእምነት ሥም(ሐሰተኛው)"፣ "የተጠላው እንዳልተጠላ" "ቤባኒያ (ዕውነት ሐሰት)"፣ "ማዕበል ጠሪ ወፍ"፣ የተሰኙ ልቦለድና ኢልቦለድ መፃሕፍት ለአንባቢያን አበርክቷል። ከዚህ በተጨማሪም "መልክዓ–ስብሐት" በተሰኘው መጽሐፍ 27 ጸሐፊያን፣ ደራሲያን፣ ገጣሚያንና ሰዓሊያን አሳትፎ በማሰናዳት ለአንባብያን አድርሷል።
$5.99
የብርሃን ፈለጎች Yebirhan Felegoch
ማጀቱን ቸል ብሎ የሰፈሩን መንገዶች ለማሰስ የደፈረ ሕጻን፣ ጎርምስና ሲያጣድፈው ጣፋጭና ጎምዛዛ ሕይወት እየዛቀ ሲበትን፣ ሳያውቀው የብይትውርናን በር ያንኳኳል፡፡ በብርሃን ፈለጎች ብርሃን የተነፈጉና ጭላንጭሉ ያጓጓቸው ገጸ ባህሪያት ተመልምለዋል፡፡ ጥቂት ናቸው፤ በለጋ እድሜያቸው የኑዛዜ ዕቃ ተረካቢ ይመስል የሕይወትን ጓዳ የሚበረብሩ፣ ዓለማየሁ ገላጋይ በግንብ ተከልለው ለሚነቅዙት ሳይሆን በየሜዳው ኳስና ኑሮን ለሚጠልዙት ነው ያደላው፡፡ በአጥቢያ፣ ቅበላና፣ ኩርቢት ኮስታራ ጭብጦችን የፈለቀቀው ደራሲ በየብርሃን ፈለጎች ለትልቅ ጉዳይ ሳይሆን ከውስጣዊ ጉዞ በመዝመት ልቦናን፣ ዕምነትን በቅኔያዊ ቋንቋ አወርዝቶ፣ ለፍቅር፣ ለድልና ሽንፈት ያቃስታል፡፡
$9.99
Addis Hiwot by Dagmawi Assefa
አዲስ ሕይወት በዳግማዊ አሰፋ Addis Hiwot - A book by Dagmawi Assefa.
Addis Books
Kemaizenu Wedih by Dagmawi Assefa
ከማዕዘኑ ወዲህ በዳግማዊ አሰፋ Kemaizenu Wedih by Dagmawi Assefa
Addis Books
The Shadow King
The Shadow King book by Maaza Mengiste. With the threat of Mussolini's army looming, recently orphaned Hirut struggles to adapt to her new life as a maid. Her new employer, Kidane, an officer in Emperor Haile Selassie's army, rushes to mobilize his strongest men before the Italians invade.
$12.72
ከዕለታት ግማሽ ቀን KE ELETAT GIMASH QEN
Alex Abraham is one of the most influential young voices in modern Amharic literature. His bestselling books have earned wide acclaim for their powerful exploration of love, injustice, and social change, blending Ethiopian tradition with contemporary storytelling.
"ከዕለታት ግማሽ ቀን" /Ke eletate Gmash Ken/his fifth book, continues this journey—offering a sharp, compelling look at the human experience and the challenges shaping society today.
$15.00
የይቅርታ መስኮት (Window of Forgiveness)
Emebet Mengiste's book - "YEYIKIRTA MESIKOTI" (Window of Forgiveness) a love Story, written by Emebet Mengiste is a phenomenal fiction, that effortlessly weaves its magic in just 140 pages. The love story at the core of the narrative unfolds seamlessly, with each page resonating with authenticity seizing the reader's attention from the very first page and leading the reader through an emotional journey.
$15.00
Zubeyda Alex Abreham( ዙቤይዳ )
Alex Abraham is one of the most influential young voices in modern Amharic literature. His bestselling books have earned wide acclaim for their powerful exploration of love, injustice, and social change, blending Ethiopian tradition with contemporary storytelling. Available in Jafar-book-store
$15.00
Beneath the Lion’s Gaze
Beneath the Lion's Gaze: A Novel by Maaza Mengiste
"An important novel, rich in compassion for its anguished characters." —The New York Times Book Review This memorable, heartbreaking story opens in Addis Ababa, Ethiopia, 1974, on the eve of a revolution. Yonas kneels in his mother’s prayer room, pleading to his god for an end to the violence that has wracked his family and country. His father, Hailu, a prominent doctor, has been ordered to report to jail after helping a victim of state-sanctioned torture to die. And Dawit, Hailu’s youngest son, has joined an underground resistance movement—a choice that will lead to more upheaval and bloodshed across a ravaged Ethiopia.


















